GONDAR POLYTECHNIC COLLEGE / ጎንደር ፓሊቴክኒክ ኮሌጅ /
الذهاب إلى القناة على Telegram
1 224
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
-87 أيام
-830 أيام
جاري تحميل البيانات...
القنوات المماثلة
سحابة العلامات
لا توجد بيانات
هل تواجه مشاكل؟ يرجى تحديث الصفحة أو الاتصال بمدير الدعم الخاص بنا.
الإشارات الواردة والصادرة
---
---
---
---
---
---
جذب المشتركين
يوليو '26
يوليو '26
+4
في 0 قنوات
يونيو '26
+26
في 0 قنوات
Get PRO
مايو '26
+50
في 0 قنوات
Get PRO
أبريل '26
+124
في 0 قنوات
Get PRO
مارس '26
+37
في 0 قنوات
Get PRO
فبراير '26
+81
في 0 قنوات
Get PRO
يناير '26
+61
في 0 قنوات
Get PRO
ديسمبر '25
+33
في 0 قنوات
Get PRO
نوفمبر '25
+56
في 0 قنوات
Get PRO
أكتوبر '25
+173
في 0 قنوات
Get PRO
سبتمبر '25
+69
في 0 قنوات
Get PRO
أغسطس '25
+33
في 0 قنوات
Get PRO
يوليو '25
+33
في 0 قنوات
Get PRO
يونيو '25
+25
في 0 قنوات
Get PRO
مايو '25
+53
في 0 قنوات
Get PRO
أبريل '25
+37
في 0 قنوات
Get PRO
مارس '25
+25
في 0 قنوات
Get PRO
فبراير '25
+33
في 0 قنوات
Get PRO
يناير '25
+16
في 0 قنوات
Get PRO
ديسمبر '24
+34
في 0 قنوات
Get PRO
نوفمبر '24
+38
في 0 قنوات
Get PRO
أكتوبر '24
+40
في 0 قنوات
Get PRO
سبتمبر '24
+481
في 0 قنوات
| التاريخ | نمو المشتركين | الإشارات | القنوات | |
| 13 يوليو | +1 | |||
| 12 يوليو | 0 | |||
| 11 يوليو | +1 | |||
| 10 يوليو | 0 | |||
| 09 يوليو | 0 | |||
| 08 يوليو | 0 | |||
| 07 يوليو | +1 | |||
| 06 يوليو | 0 | |||
| 05 يوليو | 0 | |||
| 04 يوليو | 0 | |||
| 03 يوليو | +1 | |||
| 02 يوليو | 0 | |||
| 01 يوليو | 0 |
منشورات القناة
+9
የጎንደር ከተማ ሥራና ክህሎት መምሪያ "በጎነት ለኢትዮጵያ ከፍታ" በሚል መሪ ቃል የደም ልገሳ መርሃ ግብር አካሄደ
የጎንደር ከተማ ሥራና ክህሎት መምሪያ "በጎነት ለኢትዮጵያ ከፍታ" በሚል መሪ ቃል የክረምት ወራት በጎ ፈቃድ ተግባራት አንዱ የሆነውን የደም ልገሳ መርሃ ግብር አካሂዷል።
በመርሃ ግብሩም የመምሪያው ኃላፊ አቶ አበበ ላቀው ፣ ምክትል መምሪያ ኃላፊ ወይዘሮ ሙሉ ደሳለኝ እና የጎንደር ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ዲን አቶ ተስፋሁን መኮነን ጨምሮ የክፍለ ከተማ የዘርፉ አመራሮች ጨምሮ የተቋሙ ሰራተኞች ተሳትፈዋል ።
አመራሮችና ሠራተኞች በፈቃደኝነት ደም በመለገስ በደም እጥረት ምክንያት ለአደጋ የተጋለጡ ወገኖችን ሕይወት ለመታደግ መሆኑን ገልጸዋል ።
የጎንደር ከተማ አስተዳደር ስራና ክህሎት መምሪያ ኃላፊ አቶ አበበ ላቀው እንደገለጹት፣ ለሰዎች መልካምና በጎ ተግባር በማድረግ መተጋገዝን ባህል ማድረግ ከፍተኛ የሰብዓዊነት እሴት ነው።
የምንለግሰው ደም በድንገተኛ አደጋ ለተጎዱ ወገኖች፣ በቀዶ ሕክምና ለሚገኙ ሕሙማን፣ እንዲሁም በወሊድ ምክንያት ደም ለሚያስፈልጋቸው እናቶች ሕይወት ለማዳን ወሳኝ ሚና እንዳለው ገልጸዋል።
ደም መለገስ ከሁሉም ስጦታዎች የላቀና የከበረ ሰብዓዊ ስጦታ መሆኑን ጠቅሰው ማንኛውም ጤናማ ዜጋ በዚህ በጎ ተግባር ላይ በንቃት ሊሳተፍ እንደሚገባ መልዕክት አስተላልፈዋል ።
| 2 | #ማስታወቂያ
👉 #ለአማራ #ክልል #ከተማ #አስተዳደሮች በሙሉ
ጎንደር ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ #የዲጅታል #አድራሻ #ፕሌት ማምረት የሚችል እጅግ ዘመናዊ #የCo2 #Lasor #ማሽኖችን በማስመጣት ስራዎችን ከጀመረ ወራቶችን አስቆጥሯል ።
በዚህ መሠረት
1ኛ. ጎንደር ከተማ አስተዳደር
2ኛ. ደብረ ማርቆስ ከተማ አስተዳደር ጋር ውል በመውሰድ የከተሞች የስማርት ሲቲ የዲጅታል አድራሻቸውን ኮሌጁ ላይ ማስመረት ጀምረዋል ።
ስለሆነም #ሌሎች #የክልላችን #ከተሞች የከተማችሁን #የድጅታል #አድራሻ የፕሌት ስራ ኮሌጁ ጋር የስራ ውል በማቅረብ እንደታሰሩ እናሳውቃለን።
ጎንደር ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ
ለበለጠ መረጃ
Visit Us:
✨Website:
https://gptc.et/
✨Telegram:
https://t.me/gondpt
✨Facebook:
http://www.facebook.com/gondarptc
✨ YouTube:
https://youtube.com/@gonderpolytechniccollege?si=P75cKu-5iYO8Wegk
✨Tiktok:
https://www.tiktok.com/@gonder.polytechni
✨ Email:
gonderptc@gmail.com | 542 |
| 3 | https://www.facebook.com/share/p/1BpYQfQxXU/ | 373 |
| 4 | لا يوجد نص... | 503 |
| 5 | لا يوجد نص... | 754 |
| 6 | لا يوجد نص... | 1 |
| 7 | لا يوجد نص... | 621 |
| 8 | ጎንደር ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ በበጀት ዓመቱ በውል የያዛቸውን የፕሮጀክት የምርት ስራዎች አጠናቀቀ።
ኮሌጁ የውስጥ ገቢውን ለማጠናከር እና በበጀት አቅሙን ለማጎልበት ከልዩ ልዩ መንግስታዊ እና ማንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ውል ይዞ ፕሮጀክቶችን እየሰራ መሆኑ ይታወቃል ።
ፕሮጀክቶቹ የተገኙት
📌 ከኢፌደሪ ቀዳማዊት እመቤት ጽ/ቤት
📌 ከጎንደር ከተማ አስተዳደር
📌 ከደብረ ማርቆስ ከተማ አስተዳደር
📌 ከማዓከላዊ ጎንደር ገንዘብ መምሪያ
📌 ከሜዴክስ የመድሀኒት አከፋፋይ የመንግስት የልማት ድርጅት ነው ... !
በመሆኑም በተያዘው ውል መሠረት ከ90% በላይ የሆኑትን ፕሮጀክቶች በተያዘላቸው ጊዜ መሠረት እየተጠናቀቁ ይገኛል ።
የፕሮጀክት ስራዎቹ ጥራታቸውን በጠበቀ መልኩ የተከናወኑ ሲሆን ለቀጠይ ተጨማሪ ስራዎች እድል የሚሰጡ ናቸው !
ኮሌጁ ! | 570 |
| 9 | لا يوجد نص... | 821 |
| 10 | ጉሩፑ ላይ ልቀቅልኝ | 1 |
| 11 | የሲቪል ሰርቪስ ሪፎርም ሰባቱ ምሶሶዎች (Pillars of Civil Service Reform)
✨ የሲቪል ሰርቪስ ሪፎርም ዓላማ የመንግሥት ተቋማትን ቀልጣፋ፣ ተጠያቂ፣ ግልጽ፣ ውጤታማ እና ለሕዝብ ተደራሽ እንዲሆኑ ማድረግ ነው። ሪፎርሙ በሰባት ዋና ዋና ምሶሶዎች ላይ የተመሠረተ ሲሆን እያንዳንዱ ምሶሶ የራሱ ጠቀሜታ አለው።
1. ነፃና ገለልተኛ የሲቪል ሰርቪስ ግንባታን ማፋጠን
ይህ ምሶሶ የመንግሥት ሠራተኞች ከፖለቲካዊ ተጽዕኖ፣ ከዘመድነት እና ከግል ፍላጎት ነፃ ሆነው ሕግንና ሙያዊ ሥነ-ምግባርን መሠረት በማድረግ እንዲሠሩ ያስችላል።
ዋና ግቦች
📌 በብቃት ላይ የተመሠረተ ቅጥርና ዕድገት።
📌 ፍትሃዊ የሰው ሀብት አስተዳደር።
📌 የሙያ ሥነ-ምግባርን ማጠናከር።
የሚጠበቀው ውጤት
📌 የሕዝብ እምነት የተገነባ ሲቪል ሰርቪስ።
---
2. አካታችነትን ያረጋገጠ ሲቪል ሰርቪስ መገንባት
ሲቪል ሰርቪሱ ሁሉንም የማኅበረሰብ ክፍሎች በእኩልነት የሚያሳትፍ እንዲሆን ይሠራል።
ትኩረት የሚሰጣቸው
👉ሴቶች
👉ወጣቶች
👉አካል ጉዳተኞች
👉የተለያዩ ብሔርና ማኅበረሰብ ቡድኖች
የሚጠበቀው ውጤት
📌ፍትሃዊና ሁሉንም የሚወክል የመንግሥት አገልግሎት።
---
3. አደረጃጀትና አስተዳደር ሥርዓትን ማሳለጥ
📌በተቋማት ውስጥ ያሉ የሥራ ሂደቶችን ማቅለል፣ የሥልጣን መደራረብን ማስቀረት እና ተጠያቂነትን ማጠናከር ያለመ ነው።
ዋና ተግባራት
👉የተቋማት መዋቅር ማሻሻል።
👉የሥራ ሂደት ቀለል ማድረግ።
👉ተደራራቢ ተግባራትን ማስወገድ።
የሚጠበቀው ውጤት
📌ፈጣንና ውጤታማ የአስተዳደር ሥርዓት።
---
4. ቀልጣፋና ተደራሽ የመንግሥት አገልግሎት አቅርቦት ሥርዓት መዘርጋት
የመንግሥት አገልግሎቶች ለዜጎች በቀላሉ፣ በፍጥነት እና በጥራት እንዲደርሱ ያደርጋል።
ዋና ተግባራት
👉የአገልግሎት ደረጃዎች ማስቀመጥ።
👉የዜጎች ቅሬታ አስተናጋጅ ሥርዓት ማጠናከር።
👉የአንድ መስኮት (One Stop Service) አገልግሎት ማስፋፋት።
የሚጠበቀው ውጤት
📌የሕዝብ እርካታ መጨመር።
---
5. የመንግሥት ሠራተኞች የብቃት ምዘናና ማረጋገጫ ሥርዓት መገንባትና የማስፈጸም አቅምን ማሳደግ
የመንግሥት ሠራተኞች በሥራቸው ላይ ብቁ መሆናቸውን በመመዘን እና በማረጋገጥ የአገልግሎት ጥራትን ማሻሻል ያለመ ነው።
ዋና ተግባራት
👉የብቃት ምዘና ማካሄድ።
👉የሙያ ማረጋገጫ ሥርዓት መዘርጋት።
👉ቀጣይነት ያለው ሥልጠና መስጠት።
የሚጠበቀው ውጤት
📌ብቁና ተወዳዳሪ የመንግሥት ሠራተኛ።
---
6. የዲጂታል ሲቪል ሰርቪስ በመገንባት ቅቡልነት ያላቸው አገልግሎቶችንና ውሳኔዎችን ማቀላጠፍ
የቴክኖሎጂ አጠቃቀምን በማስፋፋት የመንግሥት ሥራዎችን ፈጣን፣ ግልጽ እና ቀልጣፋ ማድረግ ነው።
ዋና ተግባራት
👉ኢ-አገልግሎቶች (E-Services) ማስፋፋት።
👉የዲጂታል መረጃ ቋቶች መገንባት።
የመረጃ ልውውጥን ማዘመን።
የሚጠበቀው ውጤት
📌የወረቀት ሥራ መቀነስ፣ ፍጥነትና ግልጽነት መጨመር።
---
7. የሲቪል ሰርቪስ ገቢር-ነበብ አመራር እና ተቋም ግንባታን ማፋጠን
ይህ ምሶሶ ውጤት ተኮር አመራርን፣ ጠንካራ ተቋማትን እና ተጠያቂ የአመራር ሥርዓትን ማጠናከር ያለመ ነው።
ዋና ተግባራት
በውጤት ላይ የተመሠረተ አመራር መገንባት።
👉የአመራር ብቃት ማሳደግ።
👉የተቋማትን አቅም ማጠናከር።
የሚጠበቀው ውጤት
📌ለውጥን የሚመራ፣ ተጠያቂ እና ውጤታማ አመራር።
🔔 እነዚህ ሰባቱ የሲቪል ሰርቪስ ሪፎርም ምሶሶዎች በአንድነት ሲተገበሩ ነፃና ገለልተኛ፣ አካታች፣ ዲጂታል፣ ቀልጣፋ፣ ተጠያቂ እና ለሕዝብ የሚሰራ ዘመናዊ የሲቪል ሰርቪስ ሥርዓት ይገነባል። ይህም የመንግሥት አገልግሎትን በማሻሻል ለሀገር ልማት፣ ለመልካም አስተዳደር እና ለሕዝብ እርካታ ወሳኝ መሠረት ይሆናል። | 1 474 |
| 12 | 👉የሲቪል ሰርቪስ ሪፎርም ሰባቱ ምሶሶዎች (Pillars of Civil Service Reform)
የሲቪል ሰርቪስ ሪፎርም ዓላማ የመንግሥት ተቋማትን ቀልጣፋ፣ ተጠያቂ፣ ግልጽ፣ ውጤታማ እና ለሕዝብ ተደራሽ እንዲሆኑ ማድረግ ነው። ሪፎርሙ በሰባት ዋና ዋና ምሶሶዎች ላይ የተመሠረተ ሲሆን እያንዳንዱ ምሶሶ የራሱ ጠቀሜታ አለው።
1. ነፃና ገለልተኛ የሲቪል ሰርቪስ ግንባታን ማፋጠን
ይህ ምሶሶ የመንግሥት ሠራተኞች ከፖለቲካዊ ተጽዕኖ፣ ከዘመድነት እና ከግል ፍላጎት ነፃ ሆነው ሕግንና ሙያዊ ሥነ-ምግባርን መሠረት በማድረግ እንዲሠሩ ያስችላል።
ዋና ግቦች
በብቃት ላይ የተመሠረተ ቅጥርና ዕድገት።
ፍትሃዊ የሰው ሀብት አስተዳደር።
የሙያ ሥነ-ምግባርን ማጠናከር።
የሚጠበቀው ውጤት
የሕዝብ እምነት የተገነባ ሲቪል ሰርቪስ።
---
2. አካታችነትን ያረጋገጠ ሲቪል ሰርቪስ መገንባት
ሲቪል ሰርቪሱ ሁሉንም የማኅበረሰብ ክፍሎች በእኩልነት የሚያሳትፍ እንዲሆን ይሠራል።
ትኩረት የሚሰጣቸው
ሴቶች
ወጣቶች
አካል ጉዳተኞች
የተለያዩ ብሔርና ማኅበረሰብ ቡድኖች
የሚጠበቀው ውጤት
ፍትሃዊና ሁሉንም የሚወክል የመንግሥት አገልግሎት።
---
3. አደረጃጀትና አስተዳደር ሥርዓትን ማሳለጥ
በተቋማት ውስጥ ያሉ የሥራ ሂደቶችን ማቅለል፣ የሥልጣን መደራረብን ማስቀረት እና ተጠያቂነትን ማጠናከር ያለመ ነው።
ዋና ተግባራት
የተቋማት መዋቅር ማሻሻል።
የሥራ ሂደት ቀለል ማድረግ።
ተደራራቢ ተግባራትን ማስወገድ።
የሚጠበቀው ውጤት
ፈጣንና ውጤታማ የአስተዳደር ሥርዓት።
---
4. ቀልጣፋና ተደራሽ የመንግሥት አገልግሎት አቅርቦት ሥርዓት መዘርጋት
የመንግሥት አገልግሎቶች ለዜጎች በቀላሉ፣ በፍጥነት እና በጥራት እንዲደርሱ ያደርጋል።
ዋና ተግባራት
የአገልግሎት ደረጃዎች ማስቀመጥ።
የዜጎች ቅሬታ አስተናጋጅ ሥርዓት ማጠናከር።
የአንድ መስኮት (One Stop Service) አገልግሎት ማስፋፋት።
የሚጠበቀው ውጤት
የሕዝብ እርካታ መጨመር።
---
5. የመንግሥት ሠራተኞች የብቃት ምዘናና ማረጋገጫ ሥርዓት መገንባትና የማስፈጸም አቅምን ማሳደግ
የመንግሥት ሠራተኞች በሥራቸው ላይ ብቁ መሆናቸውን በመመዘን እና በማረጋገጥ የአገልግሎት ጥራትን ማሻሻል ያለመ ነው።
ዋና ተግባራት
የብቃት ምዘና ማካሄድ።
የሙያ ማረጋገጫ ሥርዓት መዘርጋት።
ቀጣይነት ያለው ሥልጠና መስጠት።
የሚጠበቀው ውጤት
ብቁና ተወዳዳሪ የመንግሥት ሠራተኛ።
---
6. የዲጂታል ሲቪል ሰርቪስ በመገንባት ቅቡልነት ያላቸው አገልግሎቶችንና ውሳኔዎችን ማቀላጠፍ
የቴክኖሎጂ አጠቃቀምን በማስፋፋት የመንግሥት ሥራዎችን ፈጣን፣ ግልጽ እና ቀልጣፋ ማድረግ ነው።
ዋና ተግባራት
ኢ-አገልግሎቶች (E-Services) ማስፋፋት።
የዲጂታል መረጃ ቋቶች መገንባት።
የመረጃ ልውውጥን ማዘመን።
የሚጠበቀው ውጤት
የወረቀት ሥራ መቀነስ፣ ፍጥነትና ግልጽነት መጨመር።
---
7. የሲቪል ሰርቪስ ገቢር-ነበብ አመራር እና ተቋም ግንባታን ማፋጠን
ይህ ምሶሶ ውጤት ተኮር አመራርን፣ ጠንካራ ተቋማትን እና ተጠያቂ የአመራር ሥርዓትን ማጠናከር ያለመ ነው።
ዋና ተግባራት
በውጤት ላይ የተመሠረተ አመራር መገንባት።
የአመራር ብቃት ማሳደግ።
የተቋማትን አቅም ማጠናከር።
የሚጠበቀው ውጤት
ለውጥን የሚመራ፣ ተጠያቂ እና ውጤታማ አመራር።
እነዚህ ሰባቱ የሲቪል ሰርቪስ ሪፎርም ምሶሶዎች በአንድነት ሲተገበሩ ነፃና ገለልተኛ፣ አካታች፣ ዲጂታል፣ ቀልጣፋ፣ ተጠያቂ እና ለሕዝብ የሚሰራ ዘመናዊ የሲቪል ሰርቪስ ሥርዓት ይገነባል። ይህም የመንግሥት አገልግሎትን በማሻሻል ለሀገር ልማት፣ ለመልካም አስተዳደር እና ለሕዝብ እርካታ ወሳኝ መሠረት ይሆናል። | 1 |
| 13 | لا يوجد نص... | 1 107 |
| 14 | የጎንደር ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ በተቋማት ጥራትና አግባብት ላይ ትኩረቱን ያደረገ የኳሊቲ አሹራንስ ስልጠና ተሰጠ።
የጎንደር ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ለኮሌጁ ማኔጅመንት አባላት፣ ለዘርፍ ፈፃሚዎች እና ለኮሌጁ የአይሶ (ISO Taskforce) አስተግባሪ ኮሚቴዎች በተቋማት ጥራትና እና አግባብነት ላይ ትኩረቱን ያደረገ ስልጠና ተሰጠ። ስልጠናው በኮሌጁ ጥራት ባለሙያ በሆኑት ኢንስትራክተር ሰማህኝ ተዘጋጅቶ የቀረበ ነው።
የኮሌጁ ዲን የሆኑት አቶ ተስፋሁን መኮነን ስልጠናውን አስመልክቶ ሲገልፁ የኮሌጁን የመፈፀም አቅም ከፍ በማድረግ የአገልግሎት ፈላጊውን ማርካት የሚቻለው የኮሌጁ የጥራት ደረጃዎች መከበራቸውን ለማረጋገጥ በየጊዜው የጥራት ማረጋገጫ ግምገማ በማካሄድ ደረጃ መስጠት ሲቻል ነው ። | 1 513 |
| 15 | ማስታወቂያ
👉ለኮሌጁ ማኔጅመንት አባላት፣ 👉ለት/ም ስልጠና ዘርፍ ተጠሪዎች ፣ 👉ለኢ / ኤ/ ዘርፍ ተጠሪዎች እና 👉የኮሌጁ ISO ታስክ ፎርሶች በሙሉ
📌 በክልል ደረጃ የተሰጠው የQuality Assurance የአሰልጣኞች ስልጠና ነገ ማክሰኞ በ9 / 10 / 2018 ከጥዋቱ 4 ሰዓት በኮሌጁ አዳራሽ ስልጠና ስለሚሰጥ በሰዓቱ እንድትገኙ እናሳስባለን !
ኮሌጁ ! | 865 |
| 16 | የጎንደር የቴክኒክ ኮሌጅ
የISO 21001:2025 EOMS የመጀመሪያ ዙር የውስጥ ኦዲት ሪፖርት የመዝጊያ ፕሮግራም አካሄደ !
የኮሌጁ የውስጥ ኦዲት አስተባባሪዎች ለተከታታይ ሳምንታት አሠልጣኞችን ፣ የስራ ክፍሎችን፣ ዲፓርትመንት ተጠሪዎችንና የኮሌጁ ኮር አመራሮችን በስታንዳርዱ መሠረት ከተመለከቱ በኋላ በተዘጋጀ ሪፖርት ቀርቦ ውይይት ተደርጓል ።
በቀጣይ ከኢትዬጵያ ተስማሚነት እና ምዘና ድርጅት የኤክስተርናል ኦዲት የሚከናወን ይሆናል። | 1 225 |
| 17 | لا يوجد نص... | 1 393 |
| 18 | لا يوجد نص... | 33 |
| 19 | لا يوجد نص... | 1 308 |
| 20 | لا يوجد نص... | 1 |
