ch
Feedback
GONDAR POLYTECHNIC COLLEGE / ጎንደር ፓሊቴክኒክ ኮሌጅ /

GONDAR POLYTECHNIC COLLEGE / ጎንደር ፓሊቴክኒክ ኮሌጅ /

前往频道在 Telegram

Education & Training £ Technology & Extension Service/

显示更多
1 232
订阅者
-124 小时
-27
+330

数据加载中...

吸引订阅者
六月 '26
六月 '26
+22
在0个频道中
五月 '26
+50
在0个频道中
Get PRO
四月 '26
+124
在0个频道中
Get PRO
三月 '26
+37
在0个频道中
Get PRO
二月 '26
+81
在0个频道中
Get PRO
一月 '26
+61
在0个频道中
Get PRO
十二月 '25
+33
在0个频道中
Get PRO
十一月 '25
+56
在0个频道中
Get PRO
十月 '25
+173
在0个频道中
Get PRO
九月 '25
+69
在0个频道中
Get PRO
八月 '25
+33
在0个频道中
Get PRO
七月 '25
+33
在0个频道中
Get PRO
六月 '25
+25
在0个频道中
Get PRO
五月 '25
+53
在0个频道中
Get PRO
四月 '25
+37
在0个频道中
Get PRO
三月 '25
+25
在0个频道中
Get PRO
二月 '25
+33
在0个频道中
Get PRO
一月 '25
+16
在0个频道中
Get PRO
十二月 '24
+34
在0个频道中
Get PRO
十一月 '24
+38
在0个频道中
Get PRO
十月 '24
+40
在0个频道中
Get PRO
九月 '24
+481
在0个频道中
日期
订阅者增长
提及
频道
23 六月0
22 六月+1
21 六月0
20 六月0
19 六月0
18 六月+4
17 六月0
16 六月+1
15 六月0
14 六月+2
13 六月+3
12 六月0
11 六月+1
10 六月+3
09 六月+2
08 六月+2
07 六月+1
06 六月0
05 六月0
04 六月0
03 六月+1
02 六月+1
01 六月0
频道帖子
የሲቪል ሰርቪስ ሪፎርም ሰባቱ ምሶሶዎች (Pillars of Civil Service Reform) ✨ የሲቪል ሰርቪስ ሪፎርም ዓላማ የመንግሥት ተቋማትን ቀልጣፋ፣ ተጠያቂ፣ ግልጽ፣ ውጤታማ እና ለሕዝብ ተደራሽ እንዲሆኑ ማድረግ ነው። ሪፎርሙ በሰባት ዋና ዋና ምሶሶዎች ላይ የተመሠረተ ሲሆን እያንዳንዱ ምሶሶ የራሱ ጠቀሜታ አለው። 1. ነፃና ገለልተኛ የሲቪል ሰርቪስ ግንባታን ማፋጠን ይህ ምሶሶ የመንግሥት ሠራተኞች ከፖለቲካዊ ተጽዕኖ፣ ከዘመድነት እና ከግል ፍላጎት ነፃ ሆነው ሕግንና ሙያዊ ሥነ-ምግባርን መሠረት በማድረግ እንዲሠሩ ያስችላል። ዋና ግቦች 📌 በብቃት ላይ የተመሠረተ ቅጥርና ዕድገት። 📌 ፍትሃዊ የሰው ሀብት አስተዳደር። 📌 የሙያ ሥነ-ምግባርን ማጠናከር። የሚጠበቀው ውጤት 📌 የሕዝብ እምነት የተገነባ ሲቪል ሰርቪስ። --- 2. አካታችነትን ያረጋገጠ ሲቪል ሰርቪስ መገንባት ሲቪል ሰርቪሱ ሁሉንም የማኅበረሰብ ክፍሎች በእኩልነት የሚያሳትፍ እንዲሆን ይሠራል። ትኩረት የሚሰጣቸው 👉ሴቶች 👉ወጣቶች 👉አካል ጉዳተኞች 👉የተለያዩ ብሔርና ማኅበረሰብ ቡድኖች የሚጠበቀው ውጤት 📌ፍትሃዊና ሁሉንም የሚወክል የመንግሥት አገልግሎት። --- 3. አደረጃጀትና አስተዳደር ሥርዓትን ማሳለጥ 📌በተቋማት ውስጥ ያሉ የሥራ ሂደቶችን ማቅለል፣ የሥልጣን መደራረብን ማስቀረት እና ተጠያቂነትን ማጠናከር ያለመ ነው። ዋና ተግባራት 👉የተቋማት መዋቅር ማሻሻል። 👉የሥራ ሂደት ቀለል ማድረግ። 👉ተደራራቢ ተግባራትን ማስወገድ። የሚጠበቀው ውጤት 📌ፈጣንና ውጤታማ የአስተዳደር ሥርዓት። --- 4. ቀልጣፋና ተደራሽ የመንግሥት አገልግሎት አቅርቦት ሥርዓት መዘርጋት የመንግሥት አገልግሎቶች ለዜጎች በቀላሉ፣ በፍጥነት እና በጥራት እንዲደርሱ ያደርጋል። ዋና ተግባራት 👉የአገልግሎት ደረጃዎች ማስቀመጥ። 👉የዜጎች ቅሬታ አስተናጋጅ ሥርዓት ማጠናከር። 👉የአንድ መስኮት (One Stop Service) አገልግሎት ማስፋፋት። የሚጠበቀው ውጤት 📌የሕዝብ እርካታ መጨመር። --- 5. የመንግሥት ሠራተኞች የብቃት ምዘናና ማረጋገጫ ሥርዓት መገንባትና የማስፈጸም አቅምን ማሳደግ የመንግሥት ሠራተኞች በሥራቸው ላይ ብቁ መሆናቸውን በመመዘን እና በማረጋገጥ የአገልግሎት ጥራትን ማሻሻል ያለመ ነው። ዋና ተግባራት 👉የብቃት ምዘና ማካሄድ። 👉የሙያ ማረጋገጫ ሥርዓት መዘርጋት። 👉ቀጣይነት ያለው ሥልጠና መስጠት። የሚጠበቀው ውጤት 📌ብቁና ተወዳዳሪ የመንግሥት ሠራተኛ። --- 6. የዲጂታል ሲቪል ሰርቪስ በመገንባት ቅቡልነት ያላቸው አገልግሎቶችንና ውሳኔዎችን ማቀላጠፍ የቴክኖሎጂ አጠቃቀምን በማስፋፋት የመንግሥት ሥራዎችን ፈጣን፣ ግልጽ እና ቀልጣፋ ማድረግ ነው። ዋና ተግባራት 👉ኢ-አገልግሎቶች (E-Services) ማስፋፋት። 👉የዲጂታል መረጃ ቋቶች መገንባት። የመረጃ ልውውጥን ማዘመን። የሚጠበቀው ውጤት 📌የወረቀት ሥራ መቀነስ፣ ፍጥነትና ግልጽነት መጨመር። --- 7. የሲቪል ሰርቪስ ገቢር-ነበብ አመራር እና ተቋም ግንባታን ማፋጠን ይህ ምሶሶ ውጤት ተኮር አመራርን፣ ጠንካራ ተቋማትን እና ተጠያቂ የአመራር ሥርዓትን ማጠናከር ያለመ ነው። ዋና ተግባራት በውጤት ላይ የተመሠረተ አመራር መገንባት። 👉የአመራር ብቃት ማሳደግ። 👉የተቋማትን አቅም ማጠናከር። የሚጠበቀው ውጤት 📌ለውጥን የሚመራ፣ ተጠያቂ እና ውጤታማ አመራር። 🔔 እነዚህ ሰባቱ የሲቪል ሰርቪስ ሪፎርም ምሶሶዎች በአንድነት ሲተገበሩ ነፃና ገለልተኛ፣ አካታች፣ ዲጂታል፣ ቀልጣፋ፣ ተጠያቂ እና ለሕዝብ የሚሰራ ዘመናዊ የሲቪል ሰርቪስ ሥርዓት ይገነባል። ይህም የመንግሥት አገልግሎትን በማሻሻል ለሀገር ልማት፣ ለመልካም አስተዳደር እና ለሕዝብ እርካታ ወሳኝ መሠረት ይሆናል።

2
👉የሲቪል ሰርቪስ ሪፎርም ሰባቱ ምሶሶዎች (Pillars of Civil Service Reform) የሲቪል ሰርቪስ ሪፎርም ዓላማ የመንግሥት ተቋማትን ቀልጣፋ፣ ተጠያቂ፣ ግልጽ፣ ውጤታማ እና ለሕዝብ ተደራሽ እንዲሆኑ ማድረግ ነው። ሪፎርሙ በሰባት ዋና ዋና ምሶሶዎች ላይ የተመሠረተ ሲሆን እያንዳንዱ ምሶሶ የራሱ ጠቀሜታ አለው። 1. ነፃና ገለልተኛ የሲቪል ሰርቪስ ግንባታን ማፋጠን ይህ ምሶሶ የመንግሥት ሠራተኞች ከፖለቲካዊ ተጽዕኖ፣ ከዘመድነት እና ከግል ፍላጎት ነፃ ሆነው ሕግንና ሙያዊ ሥነ-ምግባርን መሠረት በማድረግ እንዲሠሩ ያስችላል። ዋና ግቦች በብቃት ላይ የተመሠረተ ቅጥርና ዕድገት። ፍትሃዊ የሰው ሀብት አስተዳደር። የሙያ ሥነ-ምግባርን ማጠናከር። የሚጠበቀው ውጤት የሕዝብ እምነት የተገነባ ሲቪል ሰርቪስ። --- 2. አካታችነትን ያረጋገጠ ሲቪል ሰርቪስ መገንባት ሲቪል ሰርቪሱ ሁሉንም የማኅበረሰብ ክፍሎች በእኩልነት የሚያሳትፍ እንዲሆን ይሠራል። ትኩረት የሚሰጣቸው ሴቶች ወጣቶች አካል ጉዳተኞች የተለያዩ ብሔርና ማኅበረሰብ ቡድኖች የሚጠበቀው ውጤት ፍትሃዊና ሁሉንም የሚወክል የመንግሥት አገልግሎት። --- 3. አደረጃጀትና አስተዳደር ሥርዓትን ማሳለጥ በተቋማት ውስጥ ያሉ የሥራ ሂደቶችን ማቅለል፣ የሥልጣን መደራረብን ማስቀረት እና ተጠያቂነትን ማጠናከር ያለመ ነው። ዋና ተግባራት የተቋማት መዋቅር ማሻሻል። የሥራ ሂደት ቀለል ማድረግ። ተደራራቢ ተግባራትን ማስወገድ። የሚጠበቀው ውጤት ፈጣንና ውጤታማ የአስተዳደር ሥርዓት። --- 4. ቀልጣፋና ተደራሽ የመንግሥት አገልግሎት አቅርቦት ሥርዓት መዘርጋት የመንግሥት አገልግሎቶች ለዜጎች በቀላሉ፣ በፍጥነት እና በጥራት እንዲደርሱ ያደርጋል። ዋና ተግባራት የአገልግሎት ደረጃዎች ማስቀመጥ። የዜጎች ቅሬታ አስተናጋጅ ሥርዓት ማጠናከር። የአንድ መስኮት (One Stop Service) አገልግሎት ማስፋፋት። የሚጠበቀው ውጤት የሕዝብ እርካታ መጨመር። --- 5. የመንግሥት ሠራተኞች የብቃት ምዘናና ማረጋገጫ ሥርዓት መገንባትና የማስፈጸም አቅምን ማሳደግ የመንግሥት ሠራተኞች በሥራቸው ላይ ብቁ መሆናቸውን በመመዘን እና በማረጋገጥ የአገልግሎት ጥራትን ማሻሻል ያለመ ነው። ዋና ተግባራት የብቃት ምዘና ማካሄድ። የሙያ ማረጋገጫ ሥርዓት መዘርጋት። ቀጣይነት ያለው ሥልጠና መስጠት። የሚጠበቀው ውጤት ብቁና ተወዳዳሪ የመንግሥት ሠራተኛ። --- 6. የዲጂታል ሲቪል ሰርቪስ በመገንባት ቅቡልነት ያላቸው አገልግሎቶችንና ውሳኔዎችን ማቀላጠፍ የቴክኖሎጂ አጠቃቀምን በማስፋፋት የመንግሥት ሥራዎችን ፈጣን፣ ግልጽ እና ቀልጣፋ ማድረግ ነው። ዋና ተግባራት ኢ-አገልግሎቶች (E-Services) ማስፋፋት። የዲጂታል መረጃ ቋቶች መገንባት። የመረጃ ልውውጥን ማዘመን። የሚጠበቀው ውጤት የወረቀት ሥራ መቀነስ፣ ፍጥነትና ግልጽነት መጨመር። --- 7. የሲቪል ሰርቪስ ገቢር-ነበብ አመራር እና ተቋም ግንባታን ማፋጠን ይህ ምሶሶ ውጤት ተኮር አመራርን፣ ጠንካራ ተቋማትን እና ተጠያቂ የአመራር ሥርዓትን ማጠናከር ያለመ ነው። ዋና ተግባራት በውጤት ላይ የተመሠረተ አመራር መገንባት። የአመራር ብቃት ማሳደግ። የተቋማትን አቅም ማጠናከር። የሚጠበቀው ውጤት ለውጥን የሚመራ፣ ተጠያቂ እና ውጤታማ አመራር። እነዚህ ሰባቱ የሲቪል ሰርቪስ ሪፎርም ምሶሶዎች በአንድነት ሲተገበሩ ነፃና ገለልተኛ፣ አካታች፣ ዲጂታል፣ ቀልጣፋ፣ ተጠያቂ እና ለሕዝብ የሚሰራ ዘመናዊ የሲቪል ሰርቪስ ሥርዓት ይገነባል። ይህም የመንግሥት አገልግሎትን በማሻሻል ለሀገር ልማት፣ ለመልካም አስተዳደር እና ለሕዝብ እርካታ ወሳኝ መሠረት ይሆናል።
1
3
没有文字...
659
4
የጎንደር ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ በተቋማት ጥራትና አግባብት ላይ ትኩረቱን ያደረገ የኳሊቲ አሹራንስ ስልጠና ተሰጠ። የጎንደር ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ለኮሌጁ ማኔጅመንት አባላት፣ ለዘርፍ ፈፃሚዎች እና ለኮሌጁ+5
የጎንደር ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ በተቋማት ጥራትና አግባብት ላይ ትኩረቱን ያደረገ የኳሊቲ አሹራንስ ስልጠና ተሰጠ። የጎንደር ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ  ለኮሌጁ ማኔጅመንት አባላት፣ ለዘርፍ ፈፃሚዎች እና ለኮሌጁ የአይሶ (ISO Taskforce) አስተግባሪ ኮሚቴዎች  በተቋማት ጥራትና እና አግባብነት ላይ ትኩረቱን ያደረገ ስልጠና ተሰጠ።  ስልጠናው በኮሌጁ ጥራት ባለሙያ በሆኑት ኢንስትራክተር ሰማህኝ ተዘጋጅቶ የቀረበ ነው። የኮሌጁ ዲን የሆኑት አቶ ተስፋሁን መኮነን  ስልጠናውን አስመልክቶ ሲገልፁ የኮሌጁን የመፈፀም አቅም ከፍ በማድረግ የአገልግሎት ፈላጊውን ማርካት የሚቻለው የኮሌጁ የጥራት ደረጃዎች መከበራቸውን ለማረጋገጥ በየጊዜው የጥራት ማረጋገጫ ግምገማ በማካሄድ  ደረጃ መስጠት ሲቻል ነው ።
980
5
ማስታወቂያ 👉ለኮሌጁ ማኔጅመንት አባላት፣ 👉ለት/ም ስልጠና ዘርፍ ተጠሪዎች ፣ 👉ለኢ / ኤ/ ዘርፍ ተጠሪዎች እና 👉የኮሌጁ ISO ታስክ ፎርሶች በሙሉ 📌 በክልል ደረጃ የተሰጠው የQuality Assurance የአሰልጣኞች ስልጠና ነገ ማክሰኞ በ9 / 10 / 2018 ከጥዋቱ 4 ሰዓት በኮሌጁ አዳራሽ ስልጠና ስለሚሰጥ በሰዓቱ እንድትገኙ እናሳስባለን ! ኮሌጁ !
674
6
የጎንደር የቴክኒክ ኮሌጅ የISO 21001:2025 EOMS የመጀመሪያ ዙር የውስጥ ኦዲት ሪፖርት የመዝጊያ ፕሮግራም አካሄደ ! የኮሌጁ የውስጥ ኦዲት አስተባባሪዎች ለተከታታይ ሳምንታት አሠልጣኞችን ፣+4
የጎንደር የቴክኒክ ኮሌጅ የISO 21001:2025 EOMS የመጀመሪያ ዙር የውስጥ ኦዲት ሪፖርት የመዝጊያ ፕሮግራም አካሄደ ! የኮሌጁ የውስጥ ኦዲት አስተባባሪዎች ለተከታታይ ሳምንታት አሠልጣኞችን ፣ የስራ ክፍሎችን፣ ዲፓርትመንት ተጠሪዎችንና የኮሌጁ ኮር አመራሮችን በስታንዳርዱ መሠረት ከተመለከቱ በኋላ በተዘጋጀ ሪፖርት ቀርቦ ውይይት ተደርጓል ። በቀጣይ ከኢትዬጵያ ተስማሚነት እና ምዘና ድርጅት የኤክስተርናል ኦዲት የሚከናወን ይሆናል።
1 021
7
没有文字...
1 192
8
没有文字...
33
9
没有文字...
1 108
10
没有文字...
1
11
没有文字...
43
12
没有文字...
1 292
13
没有文字...
147
14
没有文字...
933
15
没有文字...
1
16
ሰላም የመንግስት ሰራተኞች ቆጠራ በሀገር አቀፍ ደረጃ እየተካሄደ መሆኑ ይታወቃል። ሰሰለሆነም ሁሉም ሰራተኛ በተያዘለት ፕሮግራም መሠረት ሲቪል ሰርቪሰሰና የሰው ኃብት ልማት መምሪያ እየመጣ መቆጠር ያለበት በመሆኑ የተቋም አመራሮች ለተግባሩ ስኬት ሰራተኞቻችሁን እንድታስተባብሩልን እየጠየቅን በቆጠራ ያላለፈ ሰራተኛ በስራ የማይቀጥል መሆኑን በጥብቅ አሳስባለሁ🙏
780
17
📄 የሲቪል ሰርቪስ ሰራተኞች ማረጋገጫ (Verification) መመሪያ 📌ይህ ሰነድ የማረጋገጫ ሂደቱ ስልታዊ እና ቀልጣፋ በሆነ መንገድ እንዲከናወን የሚረዱ ሶስት ዋና ዋና ክፍሎችን ይዟል። 📋 ክፍል 1፡ የግድ መሟላት ያለባቸው ሰነዶች (11 ዓይነቶች) ለእያንዳንዱ ሰራተኛ ሊሟሉ የሚገባቸው መሰረታዊ የሰው ኃይል መረጃዎች፦ 📌ብሄራዊ መታወቂያ፡ ከተመዘገበበት ስልክ ቁጥር ጋር። 📌የቢሮ መታወቂያ፡ ወቅታዊ የሆነ። 📌የቅጥር ደብዳቤ፡ የመጀመሪያ ቅጥር ሰነድ። 📌የዝውውር ሰነድ፡ ከሌላ መሥሪያ ቤት የመጡ ከሆነ። 📌የደረጃ እድገት፡ የተሰጡ የደረጃ እድገት ደብዳቤዎች። 📌የአገልግሎት ማራዘሚያ፡ ጡረታ ወጥተው ለሚሰሩ ብቻ። 📌የትምህርት ማስረጃዎች፡ ሁሉም የትምህርት ደረጃዎች። 📌የጡረታ ፎርም፡ የተሞላ የጡረታ መረጃ። 📌የስራ ልምድ፡ የቀድሞ የስራ ልምድ ማስረጃዎች። 📌የሹመት ደብዳቤ፡ ተሿሚ ለሆኑ አመራሮች። 📌የድልድል/ምደባ ደብዳቤ፡ አዲስ ድልድል ተደርጎ ከሆነ። 💍 ክፍል 2፡ ተጨማሪ የማህበራዊ ሁኔታ ሰነዶች 📌የጋብቻ ሰርተፍኬት 📌የልጆች የልደት ሰርተፍኬት (ልጆች ካሉ) ⚙️ ክፍል 3፡ የአሰራር ቅደም ተከተልና መመሪያዎች ✍ሂደቱ ያለምንም መስተጓጎል እንዲሄድ ተቋማት የሚከተሉትን ተግባራት ማከናወን ይኖርባቸዋል፦ 📌መርሃ-ግብር ማዘጋጀት፡ በቀን ለአንድ መረጃ ሰብሳቢ 7 ሰራተኞችን በማደራጀት ቀኑን አስቀድሞ ማሳወቅ። 📌የአካል መገኘት፡ በወሊድ፣ በህመም ወይም በአመት እረፍት ላይ ያሉ ሰራተኞች በአካል ቀርበው መመዝገብ አለባቸው። 📌የሰው ኃይል መመደብ፡ ስራውን የሚከታተል፣ ጥንቃቄ ያለውና የIT እውቀት ያለው ኃላፊ መመደብ። 📌 መረጃዎችን - በጊዜ፣ በጥራትና በማደራጀት የዲጅታል ሲቪል ሰርቪስ ግንባታን ለማሳካት የድርሻቸውን እንወጣ። መልዕክታችን ነው። የአብክመ ሲቪል ሰርቪስና የሰው ኃብት ልማት ቢሮ
777
18
ሰላም የኮሌጆችን ማህበረሰብ በሙሉ :- በተቀመጠው ጊዜ መረጃችሁን ለሰው ሀብት በማቅረብ ኃላፊነታችሁን እንድትወጡ በጥብቅ እያሳሰብን ከተጠቀሰው ጊዜ በኋላ ቢሮው ተጨማሪ ጊዜ የማይሰጥ መሆኑን እንድትገነዘቡ ለማሳሰብ እንዎደለን!!! ኮሌጁ /
1 229
19
ለጎንደር ፖ/ቴ/ኮሌጅ ድ/ሰጭ አና አ/መምህራን በሙሉ ከፅዳትና ጥበቃ በስተቀር ቀደም ሲል የትምህርት ማስረጃ ማጥራትን በተመለከተ መረጃ ኦርጅናል ማስረጃ እንድታስይዙ አሳውቀን አብዛኞቻችሁ ያስያዛችሁ ሲሆን የተወሰናችሁ ድጋፍ ሰጭና አ/መምህራን ምንም ያላስያዛችሁ ስለሆነ በድጋሜ እስከ 21/9/2018 ዓ/ድረስ ኦርጅናል የትም/ት ማሰረጃችሁን እንድታስይዙ እያሳሰብን ቢሮው የመጨረሻ ቀን የሰጠን እሰከ ግንቦት 25/2018 ዓ/ም ድረስ ሰለሆነ በዚሁ ቀን የማታቀርቡ ኮሌጅ ኃላፊነት ማይወስድ መሆኑን እናሳስባለን። ጎ/ፖ/ቴ/ኮ የሰው ሃብት ቡድን
1 163
20
没有文字...
1 112