4 933
Obunachilar
-1524 soatlar
-1047 kunlar
-29930 kunlar
Postlar arxiv
4 933
ተውሂድ
بسم الله الرحمن الرحيم
⛳️ ተውሂድ የሚለው ቃል
ቋንቋዊ ቱርጉሙ:wahhada( َوَحَّد) "አንድ አደረገ" ከሚለው ቃል የመጣ ሲሆን አንድ ማድረግ ማለት ነው።
ሸርአዊ ቱርጉሙ አላህን በአምልኮ በመነጠል እሱን አንድ ማድረግ ነው. በአላህ አንድነት የሚያምን ሰው “ሙወሒድ” (مُوَحِّد) ይባላል።
⛳️ አላህ አንድና ብቸኛ አምላክ መሆኑን በቡዙ በቁርአን አንቀፆች ላይ ይነግረናል።
ለምሳሌ ያህል
{قُلْ هُوَ اللَّهُ أَحَدٌ} {በል «እርሱ አላህ አንድ ነው፡፡}[ سورة الإخلاص 112:1]📕
{ فَاعْلَمْ أَنَّهُ لَا إِلَٰهَ إِلَّا اللَّهُ وَاسْتَغْفِرْ لِذَنبِكَ وَلِلْمُؤْمِنِينَ وَالْمُؤْمِنَاتِ ۗ وَاللَّهُ يَعْلَمُ مُتَقَلَّبَكُمْ وَمَثْوَاكُمْ } { እነሆ ከአላህ ሌላ አምላክ አለመኖሩንም ዕወቅ፡፡ ስለ ስህተትህም ለምእመናንም ምሕረትን ለምን፡፡ አላህም መዘዋወሪያችሁን፣ መርጊያችሁንም ያውቃል፡፡ }[ سورة محمد 47:19 ]📕 ⛳️ የስላሴን አስተምሮት ከBible ለመፈለግ ሌተቀን የሚለፉ ምስኪን ክርስታኖች ተውሂድ(توحيد) የሚለው ቃል በቁርአን ውስጥ ስለሌለ ቁርአናዊ አስተምሮት አይደለም በማለት አስቂኝ ሙግት ያነሳሉ። ⛳️ ከላይ እንደተመለከትነው ተውሂድ(توحيد) ማለት አምላክን በአንደኝነቱ ማምለክ ከሆነ ተውሂድ የሚለው ቃል መጠቀሱ ጥቅሙ ምንድነው ?? ምክንያቱም አስተምሮቱ የአምላክን አንድነት እስከሰበከ ድረስ ቃሉ መጠቀሱ ግድ አይደለም። ⛳️ እንደው አስፈላጊ ነው ተብሎ ከታሰበም ተውሂድ የሚለው ቃል በሐዲስ ውስጥ ተጠቅሷል. ሐዲስ ደግሞ የነብዩ(ﷺ) ቃል ቢሆንም ምንጩ ከአላህ ነው ምክንያቱም ነብያችን የሚናገሩት የሚወረድላቸውን ራእይ እንጂ ከልቦለዳቸው ስላልሆነ።
{ وَمَا يَنطِقُ عَنِ الْهَوَىٰ🔶️ إِنْ هُوَ إِلَّا وَحْيٌ يُوحَىٰ } { ከልብ ወለድም አይናገርም፡፡ እርሱ (ንግግሩ) የሚወርረድ ራእይ እንጅ ሌላ አይደለም፡፡ }[سورة النجم 4-3 : 53]📕 ናሙና ከሐዲስ 🎆 ነብያችን (ﷺ) ከታች ባለው ሐዲስ ላይ እንዲህ በማለት ይናገራ
ሉ عَنْ عَائِشَةَ، وَعَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ كَانَ إِذَا أَرَادَ أَنْ يُضَحِّيَ اشْتَرَى كَبْشَيْنِ عَظِيمَيْنِ سَمِينَيْنِ أَقْرَنَيْنِ أَمْلَحَيْنِ مَوْجُوءَيْنِ فَذَبَحَ أَحَدَهُمَا عَنْ أُمَّتِهِ لِمَنْ شَهِدَ لِلَّهِ بِالتَّوْحِيدِ وَشَهِدَ لَهُ بِالْبَلاَغِ وَذَبَحَ الآخَرَ عَنْ مُحَمَّدٍ وَعَنْ آلِ مُحَمَّدٍ ـ صلى الله عليه وسلم ـ . It was narrated from ‘Aishah and Abu Hurairah that when the Messenger of Allah (ﷺ) wanted to offer a sacrifice, he brought two large, fat, horned, black-and-white, castrated rams. He slaughtered one on behalf of his nation, for whoever testified to Allah with monotheism and that he had conveyed (the Message), and he slaughtered the other on behalf of Muhammad and the family of Muhammad (ﷺ). 📕[ Sunan Ibn Majah, 3122 ]
በተጨማሪም عَنْ جَابِرٍ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " يُعَذَّبُ نَاسٌ مِنْ أَهْلِ التَّوْحِيدِ فِي النَّارِ حَتَّى يَكُونُوا فِيهَا حُمَمًا ثُمَّ تُدْرِكُهُمُ الرَّحْمَةُ فَيُخْرَجُونَ وَيُطْرَحُونَ عَلَى أَبْوَابِ الْجَنَّةِ . قَالَ فَيَرُشُّ عَلَيْهِمْ أَهْلُ الْجَنَّةِ الْمَاءَ فَيَنْبُتُونَ كَمَا يَنْبُتُ الْغُثَاءُ فِي حِمَالَةِ السَّيْلِ ثُمَّ يَدْخُلُونَ الْجَنَّةَ" [. قَالَ هَذَا حَدِيثٌ حَسَنٌ صَحِيحٌ وَقَدْ رُوِيَ مِنْ غَيْرِ وَجْهٍ عَنْ جَابِرٍ .] ጃቢር እንደዘገቡት የአላህ መልእክተኛ (ሰ.ዐ.ወ) እንዲህ ብለዋል፡- «ከተውሂድ ሰዎች መካከል አንዳንዶቹ በእሳት ውስጥ ፍም እስኪሆኑ ድረስ ይቀጣሉ። ከዚያም የአላህ እዝነት ይደርስለቸዋል፣ ይወጣሉ እና በገነት ደጆች ላይ ይጣላሉ።» አለ። «የገነት ሰዎች ውሃ ያፈሱባባቸዋል ፣ የጎርፍ ፍርስራሾችም በጎርፍ ውስጥ እንደሚበቅልባቸው ይበቅላሉ፣ ከዚያም ወደ ጀነት ይገባሉ።» አለ።📕[Tirmidhi, 2597 ] ወሰላሙ አለይኩም
4 933
ምናልባትም ይህንን ስል ቢያንስበት እንጂ አይበዛበትም!
ገና ወጣት ነው ኢልም ላይ ጊዜዉን ያጠፋል በል እንደዉም ልጆችን ባለው በሚያውቀው ከ ጅህልና ለማላቀቅ ጧት ማታ ይጥራል ስህተትም ካየ ዝምድና ጓደኛ አይልም ማረም ያለበትን ያርማል በተገቢው መንገድ አላህ በኸይር ይመንዳህ አኺ አሚር 🥰
ከወሰድን አይቀር ከተማርን አይቀር ጥርት ያለ ነገር እንዲሆንልን የ ወንድም አሚር ቻናል በተገሩ ቃላት የታረመ በሚገባ መልኩ የተሰደሩ አርቲክሎቹን ታገኙ ዘንድ ተቀላቀሉ
https://t.me/comparativeerror
4 933
አሰላሙ አለይኩም አህባቢ ይህ ፕሮግራም በአንዳድ አለመመቻቸት ዛሬ አይኖርም ኢንሻአሏህ ነገ 10 ሰዓት ላይ የሚኖር ይሆናል ✨
4 933
ኢንሻአሏህ ራሳቺሁን በደምብ እምትጠቅሙበትን ጥሩ argument build ማድረግ እምትቺሉበት ሁኔታም ጭምር ነው ለ እናንተ አላህ እኔንም እናንተንም ይጠብቀን✨
4 933
አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረከቱ እስኪ በዚ ቻናል ውስጥ ሸብሀዎችን የክርስቲያን ሙግቶችን መልስ እንዲሁም አርቲክሎችን በደምብ እናያለን አሪፍ አሪፍ ለ comparative ጠቃሚ pdf ሚለቀቁም ይሆናል ኢንሻአሏህ
عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ مَسْعُودٍ رضي الله عنه، قَالَ: قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ﷺ: «سِبَابُ الْمُسْلِمِ فُسُوقٌ، وَقِتَالُهُ كُفْرٌ» ሙስሊም ወንድሙን መስደብ ትልቅ ኃጢአት ነው፤ ከእርሱ ጋር መዋጋትም እጅግ ከባድ ኃጢአት ነው።stay tuned!
4 933
በይት በኩል ምደልተው (አካውንታን ዲሌት ሳደርግ ኦነሩን ለሱደይስ ሱጥቶታል)
ስራቡት አልሰራም
ልቀቅ አለቅም
ልክ እንደ ኢስራዓል አልወጣምም አለቅምም ብሏል የሰው ቤት ገብቶ እኔ ሽጬው ለሳምንት እጠጠበት ነበር😁 ምን ዓይነት ሰው ነው በረቢ😭
4 933
✨ ልዩ የሴቶች ለሴቶች ፕሮግራም
💦 በእህት( تبسم)
📖 ርዕስ፡ ሴት ልጅ በእስልምና
🕰 ዛሬ ጁመዓ ከ ቀኑ 10:30 ጀምሮ
🧕 ተካፋዮች፡ ለሴቶች ብቻ
እስልምና ሴት ልጅን ያከብራታል ሲባል ምን ማለት እደሆነ የምንወያይበት፣ የምንማማርበትና የምንመካከርበት ሀሳባችንን በነፃ የምንገልፅበ እድሁም በእህቶች ግጥም የሚቀርብበት ልዩ የሆነ ፕሮግራም አዘጋጅተን እንጠብቆታለን እንዳያመልጥዎ!እርሶም ተገኝተው የዚህ በረካ ተካፋይ ይሁኑ፤ ለሌሎች እህቶችም በማጋራት ጥሪውን ያድርሱ። 👇 https://t.me/+mdFKtwh0SP8zNjQ8 ✨ ሁላችሁም በክብር ተጋብዛችኋል!
