uz
Feedback
ASTU Network ®️

ASTU Network ®️

Kanalga Telegram’da o‘tish

🛜 ASTU Network ®️ ➲ Join us || @ASTU_Network || || @ASTU_Network_Group || 📚 Library: @ASTU_Network_Library 👁‍🗨 We are here to keep you updated! ➲ Admin 📩 👤 @NS_Nazu Ⓝ Ŋazarene Ŝon [🥷] |➲| @ASTU_Network

Ko'proq ko'rsatish
5 261
Obunachilar
+1724 soatlar
+1847 kun
+32530 kun
Postlar arxiv
❗️AI is about to enter a completely different era The next few months could get VERY interesting. GPT Astra is coming and if
❗️AI is about to enter a completely different era The next few months could get VERY interesting. GPT Astra is coming and if the claims are accurate, this could be far more than another model upgrade. Astra could potentially work autonomously for WEEKS. No constant prompting. No babysitting. Just give it a massive problem and let it work. And once OpenAI does it, the race begins. Imagine 10, 20, or even dozens of AI models working nonstop for weeks or months, inventing things, running experiments, solving difficult scientific problems and discovering things humans haven’t. Now imagine those systems casually producing major mathematical breakthroughs along the way. That’s not just better AI. That’s a new kind of workforce, one that never sleeps. @aipost 🏴

#ማስታወቂያ‼️ ለኢንተርንሺፕ እና ለምርምር ዶርም ላስፈቀዳችሁ ተማሪዎች በሙሉ |➲| @ASTU_Network
#ማስታወቂያ‼️ ለኢንተርንሺፕ እና ለምርምር ዶርም ላስፈቀዳችሁ ተማሪዎች በሙሉ |➲| @ASTU_Network

photo content

አጠቃላይ የመመዝገቢያ መስፈርቶች እና የምዝገባ ሁኔታ ለተከታታይ (Weekend) ፕሮግራም |➲| @ASTU_Network
አጠቃላይ የመመዝገቢያ መስፈርቶች እና የምዝገባ ሁኔታ ለተከታታይ (Weekend) ፕሮግራም |➲| @ASTU_Network

አጠቃላይ የመመዝገቢያ መስፈርቶች እና የምዝገባ ሁኔታ ለመደበኛ ፕሮግራም ለማስተርስ (MsC) እና ለዶክትሬት (PhD) |➲| @ASTU_Network
አጠቃላይ የመመዝገቢያ መስፈርቶች እና የምዝገባ ሁኔታ ለመደበኛ ፕሮግራም ለማስተርስ (MsC) እና ለዶክትሬት (PhD) |➲| @ASTU_Network

#Confirmed! ☑️ Software Engineering is now included. |➲| @ASTU_Freshman_Channel

የሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲዎች የ2019 ዓ.ም መግቢያ ፈተና የምዝገባ ጥሪ =============================== በአገራችን እየተመዘገበ ያለውን የኢኮኖሚ እድገት ለማስቀጠልና ብልፅግናን ለማረጋገጥ የአገሪቱን በሳይንስና ቴክኖሎጂ የሰለጠነ የሰው ሀይል ፍላጎት ለማሟላት በመንግስት ልዩ ትኩረት ተሰጥቶት ከፍተኛ የለውጥ እንቅስቃሴ እየተደረገ ይገኛል፡፡ ይህንንም እውን ለማድረግ ልዩ ተልዕኮ ተሰጥቷቸው የተደራጁትን የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ እና የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የትምህርት ጥራት ማዕከላት በማድረግ በዘርፉ ብቃት ያላቸውን ሙያተኞችን እያፈሩ ይገኛሉ፡፡ በመሆኑም በ2019 ዓ.ም የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ እና የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ገብተው በአፕላይድ ሳይንስ እና በኢንጂነሪንግ የትምህርት ዘርፎች ትምህርታቸውን መከታተል ለሚፈልጉ በ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ወስደው 50% እና ከዚያ በላይ ያስመዘገቡ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎችን ተጨማሪ የመግቢያ ፈተና ኦንላይን (Online) በመስጠት መቀበል ይፈልጋሉ፡፡ የትምህርት መስኮች፡- አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ኢንጂነሪንግ - አርክቴክቸር - ሲቪል ኢንጂነሪንግ - ወተር ሪሶርስ ኢንጂነሪንግ - ኬሚካል ኢንጂነሪንግ - ሜካኒካል ኢንጂነሪንግ - ማቴሪያል ሳይንስና ኢንጂነሪንግ - ኤሌክትሪካል ፓወር እና ኮንትሮል ኢንጂነሪንግ - ኤሌክትሮኒክስ እና ኮሚኒኬሽን ኢንጂነሪንግ - ኮምፒዩተር ሳይንስና ኢንጂነሪንግ አፕላይድ ሳይንስ - አፕላይድ ባዮሎጂ - አፕላይድ ኬሚስትሪ - ኢንዱስትሪያል ኬሚስትሪ - ፋርማሲ - አፕላይድ ፊዚክስ - አፕላይድ ጂኦሎጂ - አፕላይድ ማቲማቲክስ አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ኢንጂነሪንግ - አርክቴክቸር - ሲቪል ኢንጂነሪንግ - ኬሚካል ኢንጂነሪንግ - ሜካኒካል ኢንጂነሪንግ - ኤሌክትሪካል እና ኮምፒዩተር ኢንጂነሪንግ - ኤሌክትሮሜካኒካል ኢንጂነሪንግ - ሶፍትዌር ኢንጂነሪንግ - ኢንቫይሮሜንታል ኢንጂነሪንግ አፕላይድ ሳይንስ - ኢንዱስትሪያል ኬሚስትሪ - ፉድ ሳይንስና አፕላይድ ኒዩትሪሽን - ጂኦሎጂ - ባዮቴክኖሎጂ የምዝገባ ጊዜ፡- - ከነሐሴ 25 ቀን 2018 ዓ.ም እስከ ጳጉሜ 3 ቀን 2018 ዓ.ም እስከ ለሊቱ 6 ሰዓት ይሆናል፡፡ የምዝገባ ቦታ፡ - የምዝገባ መስፈርቱን የሚያሟሉ አመልካቾች በማንኛውም ስፍራ በኢንተርኔት (online) በ https://stuoexam.astu.edu.et ወይም www.aastu.edu.et; www.astu.edu.et ድህረ ገፅ በመጠቀም መመዝገብ ይችላሉ፡፡ ፈተናው የሚሰጥበት ቀን፡- በድህረ ገፃችን የምዝገባው ቀን ካበቃበት በኋላ እናሳውቃለን ፡፡ ፈተናው የሚሰጥበት ቦታ፡- - በምዝገባ ወቅት በመረጡት የፈተና ጣቢያ በአካል በመቅረብ ይሆናል፡፡ ማሳሰቢያ፡- · የፈተና ጣቢያዎቹ ያላቸው የመፈተኛ ቦታ ውስን በመሆኑ ይህንኑ አውቃችሁ ቅድሚያ እንድትመዘገቡ እናሳስባለን፡፡ · በቂ አመላካቾች የሌሉባቻው የፈተና ጣቢያዎች በቅርበት ወደሚገኙ የፈተና ጣቢያዎች ሊታጠፉ እንደሚችሉ እናሳውቃለን፡፡ · ለፈተና የሚቀርቡት የአመልካቾች ስም ዝርዝራቸው እና የፈተና ጣቢያዎች በሚከተሉት ድረ-ገፆች፡- www.aastu.edu.et ; www.astu.edu.et እንደአመቺነቱም በe-mail የሚገለፅ ይሆናል፡፡ · አመልካቾች ከወዲሁ ፈተናው በሚሰጥባቸው የትምህርት ዓይነቶች፣ ማለትም (ከ9ኛ እስከ 12ኛ ክፍል) ባዮሎጂ፣ ኬሚስትሪ፣ ፊዚክስ፣ ሂሳብና እንግሊዝኛ እንዲዘጋጁ ይመከራል፡፡ · ፈተና የሚሰጠው በቀጥታ (online) ስለሆነ አመልካቾች በፈተና ጊዜ ሊያጋጥም የሚችል ግራ መጋባትን ለማስቀረት በምዝገባ ጊዜ ከመመዝገቢያ ፎርማቱ ጋር ተያይዞ የቀረበውን የሙከራ ፈተና እንዲለማመዱ ይመከራል፡፡ · አመልካቾች ለፈተና ሲቀርቡ የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ውጤት፣ የሀገር አቀፍ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና አድሚሽን ካርድ (ወይም መታወቂያ) እና የምዝገባ ማረጋገጫ ኮፒ መያዝ ይጠበቅባቸዋል፡፡ · የመግቢያ ፈተናውን የሚያልፉ አመልካቾች በትምህርት ሚኒስቴር በኩል በሚደረገው የዩኒቨርሲቲ ምደባ ውስጥ አይካተቱም፡፡ · በውጤታቸው የተመረጡ ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ ምደባ ከላይ በተጠቀሱት ድህረ-ገፆች ይገለፃል፡፡ · በመስፈርቱ መሰረት ያልተመረጡ አመልካቾች ከዚህ በፊት እንደሚደረገው በትምህርት ሚኒስቴር በኩል በሌሎች ዩኒቨርሲቲዎች የሚመደቡ ይሆናል፡፡ · በፈተናው ዕለት ማንኛውንም የሞባይል ስልኮችን ይዞ ወደ ፈተና ጣቢያ መግባት የተከለከለ ነው፡፡ · በፈተና ወቅት ያልተገባ ተግባር መፈፀም በጥብቅ የተከለከለ ነው፡፡ ለተጨማሪ ማብራሪያ ከታች የተጠቀሱትን ድረ-ገፆች መጎብኘት ይቻላል፡፡ www.astu.edu.et; www.aastu.edu.et የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ እና የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ |➲| @ASTU_Freshman_Channel

ዩኒቨርሲቲዎች የተማሪዎችን ቅበላ በፍጥነት እንዲያከናውኑ እየተሠራ ነው። የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)፥ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲና የሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲዎች ምልመላና ቅበላ ካከና
+1
ዩኒቨርሲቲዎች የተማሪዎችን ቅበላ በፍጥነት እንዲያከናውኑ እየተሠራ ነው። የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)፥ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲና የሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲዎች ምልመላና ቅበላ ካከናወኑ በኋላ ሌሎች ዩኒቨርሲቲዎችም በፍጥነት ጥሪ እንዲያደርጉ እየተሠራ መሆኑን ገልጸዋል። የ2019 ዓ.ም የትምህርት ዘመን መስከረም 5 ቀን 2019 ዓ.ም እንዲጀምር መርሐ ግብር የተያዘ ሲሆን እሱን ለመጠበቅ እየተሠራ መሆኑንም አስታውቀዋል። ቲክቫህ ኢትዮጵያ #TikvahEthiopia @tikvahethiopia

"የድሆችን መተዳደሪያ አናሳጣ፤ የተወሰነ ቦታ እንተውላቸው!" ቢል ጌትስ ድሆች የሚተዳደሩበትን እንኳን አናሳጣቸው ለእነሱ የሚሆኑ የተወሰኑ ቦታዎች እንተውላቸው ብለዋል። የማይክሮሶፍት መስራቹ ቢል ጌ
"የድሆችን መተዳደሪያ አናሳጣ፤ የተወሰነ ቦታ እንተውላቸው!" ቢል ጌትስ ድሆች የሚተዳደሩበትን እንኳን አናሳጣቸው ለእነሱ የሚሆኑ የተወሰኑ ቦታዎች እንተውላቸው ብለዋል። የማይክሮሶፍት መስራቹ ቢል ጌትስ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ (AI) በስራ ገበያው ላይ እያመጣ ያለውን ለውጥ ተከትሎ የተወሰኑ የስራ መደቦች ለሰዎች ብቻ እንዲተው ጥሪ አቅርበዋል። ዘ ጋርዲያን እንደዘገበው ጌትስ ይህንን ሃሳብ ያቀረቡት AI በተለያዩ ዘርፎች የሰዎችን የስራ ድርሻ እየተረከበ ባለበት እና ወደፊትም ይህ አዝማሚያ እንደሚቀጥል በሚገመትበት ወቅት ነው። ጌትስ AI ለሰው ልጅ ጠቃሚ ሊሆን ቢችልም ማህበረሰባዊ መረጋጋትን እና የሰዎችን መተዳደሪያ ለማረጋገጥ የተወሰኑ ስራዎችን ለሰዎች ብቻ ማቆየት አስፈላጊ እንደሆነ ገልጸዋል። ይህ ሃሳብ እንዴት ተግባራዊ ሊሆን እንደሚችል ጌትስ በዝርዝር አላብራሩም። ሆኖም ጥሪያቸው AI በስራ ገበያው ላይ እያመጣ ያለውን ተጽእኖ እና ወደፊት ሊኖሩ ስለሚገቡ እርምጃዎች የሚጠቁም ነው ተብሏል። |➲| @ASTU_Network

#ጥቆማ የኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርሲቲ በስሩ በሚገኙ የኢንጂነሪንግ፣ የጤና እና የቢዝነስና ማኅበራዊ ጥናት ኮሌጆች በ2019 የትምህርት ዘመን በመጀመሪያ እና በ2ኛ ዲግሪ ፕሮግራሞች ተማሪዎችን ተቀብ
#ጥቆማ የኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርሲቲ በስሩ በሚገኙ የኢንጂነሪንግ፣ የጤና እና የቢዝነስና ማኅበራዊ ጥናት ኮሌጆች በ2019 የትምህርት ዘመን በመጀመሪያ እና በ2ኛ ዲግሪ ፕሮግራሞች ተማሪዎችን ተቀብሎ በመደበኛው መርሐግብር #በክፍያ ለማስተማር ይፈልጋል። የመግቢያ መስፈርቶች፦ ለመጀመሪያ ዲግሪ አመልካቾች ➻ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ከ2016-2018 ዓ.ም. የወሰደ/የወሰደች ➻ ለየዓመቱ የተቀመጠውን የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ነጥብ የሚያሟላ/የምታሟላ ➻ የሪሚዲያል ተፈታኞች ለዓመቱ የተቀመጠውን የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ነጥብ የሚያሟላ/የምታሟላ ➻ በቴክኒክና ሙያ ላጠናቀቁ (የደረጃ 4 የብቃት ማረጋገጫ እና የ2 ዓመት የሥራ ልምድ) ለሁለተኛ ዲግሪ አመልካቾች ➻ የሀገር አቀፍ የ2ኛ ዲግሪ ፕሮግራም መግቢያ (NGAT) ፈተና ያለፈ/ያለፈች ➻ የመጀመሪያ ዲግሪ የተማረ/ችበትን ኦፊሻል ትራንስክሪፕት ማቅረብ የሚችል/የምትችል የምዝገባ ጊዜ እስከ ነሐሴ 29/2018 ዓ.ም (በሥራ ቀናት ጠዋት ከ3፡00–6፡00 እና ከሰዓት ከ8፡00–10፡00) የምዝገባ ቦታ ቢሾፍቱ በሚገኘው የኢትዮጵያ መከለከያ ዩኒቨርሲቲ ዋና መ/ቤት፣ ሬጅስትራርና ምሩቃን ጉዳይ ጽ/ቤት፣ በኢንጂነሪንግ ኮሌጅ ግቢ ውስጥ ተጨማሪ መረጃ ቢያስፈልግዎ በኢሜል አድራሻ registrar@etdu.edu.et መጠየቅ ይችላሉ። @tikvahuniversity

Bill Gates says 40% of jobs is the maximum protectable. He wants some work kept for people by law. Childcare and jury service
Bill Gates says 40% of jobs is the maximum protectable. He wants some work kept for people by law. Childcare and jury service are the jobs he names. Support, software and paralegal roles disappear soonest, he argues. He proposes taxing AI tokens rather than banning anything. The other 60% of jobs have no such protection. ©️ TNW |➲| @ASTU_Network

#Ethiopian_Airlines 🇪🇹🛩 Description :    CALL FOR ORIGINAL DOCUMENT SCREENING (TRAINEE A/C MAINTENANCE TECHNICIAN, TRAINEE A/C STRUCTURE, TRAINEE A/C CABIN MAINTENANCE, : TRAINEE A/C AIRFRAME TECHNICIAN, TRAINEE A/C AVIONICS, TRAINEE A/C POWERPLANT TECHNICIAN & TRAINEE AIRCRAFT MECHANIC ADDIS ABABA CANDIDATES) THE FOLLOWING CANDIDATES WHO HAVE APPLIED FOR VARIOUS TRAINEE AMTS POSITIONS THROUGH ONLINE FROM AUGUST 10 TO AUGUST 16,2026 ARE REQUESTED TO REPORT TO THE ETHIOPIAN AIRLINES HEAD OFFICE FOR THE PURPOSE OF ORIGINAL DOCUMENT VERIFICATION. PLEASE ADHERE TO THE DATE AND TIME SCHEDULE PROVIDED BELOW. 📍 REPORTING PLACE: ETHIOPIAN AVIATION UNIVERSITY, AUDITORIUM HALL 📅 REPORTING DATE & TIME: AUGUST 27, 28, & 31, 2026 (PLEASE REFER YOUR SPECIFIC DATE & TIME SCHEDULE FROM THE BELOW TABLE) IF YOUR NAME IS NOT LISTED BELOW, IT MEANS THAT YOU HAVE NOT BEEN SELECTED FOR THE NEXT STAGE OF THE PROCESS FOR NOT MEETING THE NECESSARY QUALIFICATION REQUIREMENTS. 👉🏾 CANDIDATES MUST ARRIVE ON TIME. 👉🏾 ANYONE WHO ARRIVES LATER THAN THE MENTIONED DATE & TIME WILL NOT BE ENTERTAINED. 👉🏾 CANDIDATES SHOULD COME UP WITH PROPER BUSINESS ATTIRE AND GROOMING. 👉🏾 MALE CANDIDATES ARE REQUIRED TO COME WITH PROPER BUSINESS ATTIRE AND CLEAN-CUT HAIR AND FULLY SHAVED BEARD. 👉🏾 FEMALE CANDIDATES WITH FORMAL HAIR AND DRESSING STYLE WILL ONLY BE ACCEPTED. 👉🏾 CANDIDATES WHO FAIL TO MEET THE ABOVE REQUIREMENTS WILL BE AUTOMATICALLY DISQUALIFIED FROM THE PROCESS. 👉🏾 CANDIDATES MUST BRING ONLY ORIGINAL CERTIFICATES OF THEIR: GRADE 8TH MINISTRY CARD, GRADE 12TH NATIONAL EXAM CERTIFICATE/CARD, BIRTH CERTIFICATE, DEGREE TEMPO/10+3/ COLLEGE DIPLOMA/ LEVEL III/IV CERTIFICATE AS APPLICABLE. 👉🏾 COPY OF RENEWED KEBELE/NATIONAL ID COPY. 👉🏾 IF ANYONE IS FOUND TO APPLY & JOIN ETHIOPIAN AIRLINES GROUP WITH FALSE INFORMATION IT WILL LEAD TO SUBSEQUENT TERMINATION FROM THE PROCESS AT ANY STAGE UPON THE DISCOVERY OF THE FACT. |➲| @ASTU_Network

TRAINEE AIRCRAFT MECHANIC ADDIS ABABA CANDIDATES.pdf4.69 MB

🕒 የጨረቃ ግርዶሹ የሚታይበት ሰዓት... ነገ ንጋት ላይ 🌘 የሚጀምርበት:- 10:23 🌗 ግማሽ ግርዶሽ:- 11:33 🌖 ሙሉ ግርዶሽ:- 12:15 🌚 የሚጠናቀቅበት:- 12:17 ጠዋት ከተነሳችሁ
+1
🕒 የጨረቃ ግርዶሹ የሚታይበት ሰዓት... ነገ ንጋት ላይ 🌘 የሚጀምርበት:- 10:23 🌗 ግማሽ ግርዶሽ:- 11:33 🌖 ሙሉ ግርዶሽ:- 12:15 🌚 የሚጠናቀቅበት:- 12:17 ጠዋት ከተነሳችሁ ፎቶ እያነሳችሁ ግሩፓችን ላይ ልቀቁ። 🙂 መልካም ምሽት! 😊 |➲| @ASTU_Network

ዛሬ ሌሊት በኢትዮጵያ ሰማይ ላይ የሚከሰተው አስደናቂው "የደም ጨረቃ" እና የጠፈር ምስጢር በጥንታውያን ዘንድ ብዙ ፍርሃትና ግርምት ይፈጥር የነበረው፣ በሳይንሱ ደግሞ እጅግ አስደናቂው የጠፈር ትዕይ
ዛሬ ሌሊት በኢትዮጵያ ሰማይ ላይ የሚከሰተው አስደናቂው "የደም ጨረቃ" እና የጠፈር ምስጢር በጥንታውያን ዘንድ ብዙ ፍርሃትና ግርምት ይፈጥር የነበረው፣ በሳይንሱ ደግሞ እጅግ አስደናቂው የጠፈር ትዕይንት ተብሎ የሚገለጸው የጨረቃ ግርዶሽ ዛሬ ሌሊት በኢትዮጵያ ሰማይ ላይ ይከሰታል:: ሐሙስ ለዓርብ አጥቢያ በሚደረገው በዚህ ሁነት፣ ሙሉ ጨረቃ በመሬታችን ጥቁር ጥላ ውስጥ አልፋ እስከ 96 በመቶ የሚሆነው ገጽታዋ ሲሸፈንና ወደ ዝገት ቀይ ቀለም ስትቀየር የማየት እድል ይገጥመናል

Call for Applications: Industrial Internship Opportunity at @ethio_telecom for the First Semester of the 2026/2027 Academic Y
Call for Applications: Industrial Internship Opportunity at @ethio_telecom for the First Semester of the 2026/2027 Academic Year (Communication and Power Streams) Dear All 4th-Year Communication and Power Stream Students of School Electrical and Computer Engineering (SECE), Those of you who are interested in undertaking an Industrial Internship at Ethio telecom during the First Semester of the 2026/2027 Academic Year are kindly requested to complete the Google Form using the link provided below. https://forms.gle/HiA1hojf2uVY3sh87 Application Deadline: 5:00 PM on  August 31, 2026 #EthioTelecom #AddisOpportunity #AddisAbabaOpportunity

የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ልዩ አዳሪ ያልሆነ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ያስፈተናቸው ተማሪዎች በሙሉ (100%) ማለፋቸውን ገልጿል። በትምህርት
የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ልዩ አዳሪ ያልሆነ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ያስፈተናቸው ተማሪዎች በሙሉ (100%) ማለፋቸውን ገልጿል። በትምህርት ቤቱ የተመዘገበ ከፍተኛ ውጤት 567 መሆኑ ተገልጿል።   @tikvahuniversity

🎓🏆 HISTORIC ACHIEVEMENT: THREE CONSECUTIVE YEARS OF 100% PASS RATE! 🏆🎓 ==================== Adama Science and Technology University Special School is proud to announce an outstanding academic achievement: for three consecutive years, the school has recorded a remarkable 100% pass rate in the Grade 12 National Examination! 🎓👏 Even more impressively, the school’s highest student achievement has continued to improve year after year: 📈 2016 E.C. — 559/600 📈 2017 E.C. — 563/600 📈 2018 E.C. — 567/600 🥇 This remarkable progression reflects the school’s strong culture of academic excellence, dedicated teaching, effective leadership, committed administration, supportive parents, and outstanding teamwork. 👏 Special appreciation goes to our Academic Staff, Administrative Staff, Parents, ASTU Management, and School Leaders for their tireless effort, commitment, coordination, continuous support, and invaluable contribution to this sustained success. 🎓 Congratulations to our 2018 E.C. Grade 12 students! 👏 Congratulations to all Academic and Administrative Staff! ❤️ Thank you to all Parents for your unwavering support and encouragement! 🏆 Congratulations to ASTU Management and School Leaders! 🇪🇹 100% PASS RATE — THREE YEARS IN A ROW! 📈 559 → 563 → 567 🏆 EXCELLENCE THAT KEEPS RISING! |➲| @ASTU_Network

photo content

ይሄ ሁሉ የ ማህበረሰቡ ችግር ነው እነሱ ናቸው አንድ እና አንድ መንገድ ትምርት ነው ብለው ትውልድ ምያጠፉት