fa
Feedback
ASTU Network ®️

ASTU Network ®️

رفتن به کانال در Telegram

🛜 ASTU Network ®️ ➲ Join us || @ASTU_Network || || @ASTU_Network_Group || 📚 Library: @ASTU_Network_Library 👁‍🗨 We are here to keep you updated! ➲ Admin 📩 👤 @NS_Nazu Ⓝ Ŋazarene Ŝon [🥷] |➲| @ASTU_Network

نمایش بیشتر
4 760
مشترکین
+1024 ساعت
+1257 روز
+24830 روز
آرشیو پست ها
Final Exit Schedule. Refer "Day 7" and Please check your name if it is missing. Be on time!!! @ASTU_General

🎓 Final Decision on Graduation Date 🎓 📢 This year’s graduation ceremony will be held on June 20 (Sene 13), according to the Senate’s decision. 🎯 All students who meet the university graduation requirements will be eligible to graduate. 📚 Congratulations in advance to all graduating students! 🎉 @ASTU_General

🎓 Final Decision on Graduation Date 🎓 📢 This year’s graduation ceremony will be held on June 20 (Sene 13), according to the Senate’s decision. 🎯 All students who meet the university graduation requirements will be eligible to graduate. 📚 Congratulations in advance to all graduating students! 🎉 @ASTU_General

የመንግሥት እንዲሁም የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመውጫ ፈተና #በድጋሚ ተፈታኝ የሆናችሁ (Re-sitters) የፈተና መግቢያ ትኬታችሁን https://verify.ethernet.edu.et/ ላይ በ
+2
የመንግሥት እንዲሁም የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመውጫ ፈተና #በድጋሚ ተፈታኝ የሆናችሁ (Re-sitters) የፈተና መግቢያ ትኬታችሁን https://verify.ethernet.edu.et/ ላይ በመግባት አውርዳችሁ ፕሪንት ማለት ይኖርባችኋል። (ከላይ በምስል የተያያዘውን ቅደም ተከተል በመጠበቅ ያውርዱ።) @tikvahuniversity

አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የአፍሪካ ኢንጂነሪንግና ቴክኖሎጂ ኔትወርክ (Afretec) አባል ሆኗል፡፡ ኔትወርኩ በአፍሪካ የሚገኙ የቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲዎች በአህጉሪቱ የዲጂታል ሽግግር
አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የአፍሪካ ኢንጂነሪንግና ቴክኖሎጂ ኔትወርክ (Afretec) አባል ሆኗል፡፡ ኔትወርኩ በአፍሪካ የሚገኙ የቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲዎች በአህጉሪቱ የዲጂታል ሽግግር ለማጎልበት የሚያደርጉትን ትብብር የሚያጠናክር ጥምረት ነው፡፡ አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የኑትወርኩ 10ኛ አባል በመሆን የተቀላቀለ ሲሆን፤ ከኢትዮጵያ ጥምረቱን የተቀላቀለ የመጀመሪያው ዩኒቨርሲቲ ሆኗል፡፡ ኔትወርኩ ከአምስቱም የአፍሪካ አካባቢዎች አባል ዩኒቨርሲቲዎችን የያዘ ነው፡፡ ከምስራቅ አፍሪካ የርዋንዳ፣ የኬንያ እና የኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲዎችን በአባላት ይዟል፡፡ የምርምር ገንዘብ ድጋፍ ማድረግ፣ ለቅድመ-ምረቃ ተማሪዎች ስልጠና መስጠት እና የሥራ ፈጠራ ፕሮጀክቶች ድጋፍ ማድረግ ኔትወርኩ ትኩረት አድርጎ የሚዘራባቸው ዘርፎች ናቸው፡፡ ኔትወርኩ ቋሚ መቀመጫ ከተማ የሌለው ሲሆን፣ መቀመጫውን በኪጋሊ ርዋንዳ ባደረገው የካርንጌ ሜሎን ዩኒቨርሲቲ አፍሪካ የሚመራ ነው፡፡ @tikvahuniversity

ECE Semester course breakdown.pdf2.70 KB

📢 Important Notice for All INSA Interns

የ2018 ዓ.ም የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና መርሐግብር (Exit Exam Schedule) የቅድመ-ምረቃ የመውጫ ፈተና ከሰኔ 04-12/2018 ዓ.ም እንደሚሰጥ ይታወቃል። @tikvahuniversity

🤖 Robot Kicked a Child in Xinjiang, China During a dance performance, a Unitree robot accidentally kicked a young boy in the stomach. The child clutched his abdomen and crouched down after the blow, but fortunately, he is okay. The child's mother posted the video online and contacted the police. According to her, the park staff did nothing after the incident.

እነሆ “ሰኔ እና ሰኞ” ተገጣጠሙ... የመካከለኛው ምስራቅ ጦርነትም ዳግም ተጀመረ... 🇮🇱⚔🇮🇷😅 .

#AASTU ኢትዮጵያን ወክለው በ10ኛው የሁዋዌ ዓለም አቀፍ የአይሲቲ ፍጻሜ ውድድር የተሳተፉ የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የሁለተኛ ደረጃን ይዘው አጠናቀቁ። ተማሪዎቹ ከግንቦ
+2
#AASTU ኢትዮጵያን ወክለው በ10ኛው የሁዋዌ ዓለም አቀፍ የአይሲቲ ፍጻሜ ውድድር የተሳተፉ የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የሁለተኛ ደረጃን ይዘው አጠናቀቁ። ተማሪዎቹ ከግንቦት 25 እስከ 28/2018 ዓ.ም በቻይና፣ ሼንዘን ከተማ በተካሔደው የሁዋዌ አይሲቲ ዓለም አቀፍ ውድድር (Huawei ICT Competition 2025-2026 Global Final) ኢትዮጵያን ወክለው ተሳትፈዋል፡፡ ከ49 አገራት የተውጣጡ 177 ቡድኖች በፍጻሜው የተወዳደሩ ሲሆን፤ የ8 አገራት 18 ቡድኖች የሜዳልያ ተሸላሚ ሆነዋል፡፡ የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የሆኑት ኢትዮጵያውያን ተወዳዳሪዎቹ፣ የፈጠራና የአይሲቲ መፍትሔዎቻቸውን በ Innovation Track ውድድር ላይ በማሳየት በውድድሩ የብር ሜዳልያ ተሸላሚ መሆን ችለዋል፡፡ @tikvahuniversity

Exit Exam Schedule.xlsx

መነሻው ምክንያት አንድ የሸዋ ንጉስ ናቸው መርዕድ አዝማች ወሰን ሰገድ ይባላሉ። ወደ አንድ ጠንቋይ ጋር በመሄድ ለእሳቸው የማይገጥመውን ኮከብ ይጠይቁታል። ከዛም ያ ሰው እርሶ የሚሞቱት ሰኔ እና ሰኞ በገጠመ ቀን ነው ብሎ ይመልስላቸዋል። በዚህም በጣም የተጨነቁት ንጉሱ ራሳቸውን ሲጠብቁ ቢኖሩም ሰኞ ሰኔ 1 ቀን 1805 ዓ.ም በራሳቸው ሰዎች ተገደሉ። በዛም ምክንያት ሰኔ እና ሰኞ እንደመጥፎ እየታየ እስካሁን ድረስ ደረሰ ይባላል። ©: ከ tiktok መንደር

እነሆ “ሰኔ እና ሰኞ” ተገጣጠሙ... የመካከለኛው ምስራቅ ጦርነትም ዳግም ተጀመረ... 🇮🇱⚔🇮🇷😅 .

ሰኔና ሰኞ‼️ “ሰኔ እና ሰኞ” ሲገጥሙ ጥፋት ይከተላል የሚለው ልማዳዊ ፍርሃት መሰረተ ቢስ መሆኑን ባለሙያዎች ገለጹ‼️ በኢትዮጵያ ማህበረሰብ ዘንድ "ሰኔ እና ሰኞ" መግጠማቸው እንደ መጥፎ ዕድል ወ
ሰኔና ሰኞ‼️ “ሰኔ እና ሰኞ” ሲገጥሙ ጥፋት ይከተላል የሚለው ልማዳዊ ፍርሃት መሰረተ ቢስ መሆኑን ባለሙያዎች ገለጹ‼️ በኢትዮጵያ ማህበረሰብ ዘንድ "ሰኔ እና ሰኞ" መግጠማቸው እንደ መጥፎ ዕድል ወይም የጥፋት ምልክት ተደርጎ የመወሰድ ልማድ ለዘመናት ሲነገር ቆይቷል። ሐሳባቸውን ለመናኸሪያ ሬዲዮ የገለጹት የታሪክ ባለሙያው አቶ በላይ ስጦታው፣ ቀናቱ መግጠማቸው በራሱ የሚፈጥረው ምንም ዓይነት ለየት ያለ ጥፋት እንደሌለና ማህበረሰቡ እነዚህን መሰረተ ቢስ ልማዳዊ አመለካከቶች ሊቀይር እንደሚገባ ገልጸዋል። በታሪክ ሂደት ውስጥ ሰኔ እና ሰኞ የገጠሙባቸው በርካታ ዓመታት ተመዝግበዋል። በእነዚህ ዓመታትም ሆኑ በሌሎች ወቅቶች በርካታ ጉዳዮችን መነሻ ያደረጉ አውዳሚ ጦርነቶችና ከዚያም የከፋ አሰቃቂ ክስተቶች መከሰታቸውን ታሪክን በማጣቀስ አብራርተዋል። ነገር ግን ክስተቶቹ በቀጥታ ሰኔ ወር ከሰኞ ከመግጠሙ ጋር ሳይሆን ልክ እንደ ሌሎች ቀናት የገጠሙ ተራ ክስተቶች መሆናቸውን ተናግረዋል። የሰኔ እና ሰኞ ክስተቶች መፈጠር የሰዎች ውሳኔና የተፈጥሮ መስተጋብር ውጤቶች እንጂ ቀናትን ተከትለው የሚመጡ ባለመሆናቸው፣ ማህበረሰቡ ከሰኔ እና ሰኞ ጋር ተያይዘው የሚነገሩ ልማዳዊ ፍርሃቶችን አስቀርቶ፣ ወቅቱን ለተለያዩ ጠቃሚ ጉዳዮች ሊጠቀምበት እንደሚገባ ጠቁመዋል። ሌላኛው ያነጋገራቸው የፎክሎር ባለሙያ አቶ ንጉሡ ወዳጅነህ እንደሚሉት፣ ይህ አባባል ምንም ዓይነት ሃይማኖታዊ ድጋፍም ሆነ ሳይንሳዊ ማስረጃ የሌለው መሆኑን አንስተዋል። አባባሉ በማኅበረሰቡ ዘንድ እስከ አሁን ድረስ በስፋት ጥቅም ላይ ሊውል የቻለበት በርካታ ምክንያቶች መኖራቸውን በመጠቆም፤ ለማሳያነትም ከሰኔ እና ሰኞ መገጣጠም ጋር ተያይዘው የተመዘገቡ አጋጣሚዎች ማህበረሰቡ ነገሮቹን እንዲያያይዛቸው ማድረጉን ጠቁመዋል። እንደ መናኸሪያ ኤፍ ኤም ዘገባ በኢትዮጵያ በረጅም ዓመታት ታሪክ ሰኔ እና ሰኞ ሲገጥም መጥፎ ድርጊቶች ተከትለው እንደሚመጡ በማህበረሰቡ ዘንድ ቢታመንም፤ ይህ ግን ምንም ዓይነት መሠረት የሌለው መሆኑን ባለሙያዎቹ አመላክተዋል። ===================== 💎⬇👇👇👇👇👇👇👇👇👇 የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇 https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s

#OFF_TOPIC #Breaking! 🚨 The war in the Middle East between Israel and Iran has resumed, possibly including the US on Israel’s side. |➲| @ASTU_Network

Repost from Enat Store🛍🛍
Enat Store ✨️✨️✨️✨️ Bags Preorder available From China 🇨🇳🇨🇳 ‼️We don't ask any Prepayment Pay only when the item is on ha
+7
Enat Store ✨️✨️✨️✨️ Bags Preorder available From China 🇨🇳🇨🇳 ‼️We don't ask any Prepayment Pay only when the item is on hand Inbox @Enatstore1 🌸

#Internship To: All 3rd- and 4th-Year Mechanical Engineering Students enrolled in the Summer Internship Program. Placement changes are prohibited. Stay at your assigned location. All placements are finalized; no further requests or reassignments will be accepted. Students must remain with their currently assigned organization for the duration of the internship. Thank you for your cooperation. Regards, Mr. Natnael Mesfin (MSc.) Department of Mechanical Engineering Internship Program Coordination |➲| @ASTU_Network

ፍትህ ለምስራቅ አርሲ ዞን! 💔🕯😰 በምስራቅ አርሲ ዞን በኦርቶዶክስ ወንድሞቻችን እና እህቶቻችን ላይ የሚደረገውን በደል እና ሞት እንቃወማለን ደግሞም እናወግዛለን! መንግስት የዜጎችን ሰላም ማስ
+1
ፍትህ ለምስራቅ አርሲ ዞን! 💔🕯😰 በምስራቅ አርሲ ዞን በኦርቶዶክስ ወንድሞቻችን እና እህቶቻችን ላይ የሚደረገውን በደል እና ሞት እንቃወማለን ደግሞም እናወግዛለን! መንግስት የዜጎችን ሰላም ማስከበር ቀዳሚ ተግባሩ በመሆኑ ልዩ ትኩረት በማድረግ የህግ የበላይነትን ማረጋገጥ አለበት። በኢትዮጵያ ምድር እዚህም እዚያም የሚፈሰውን የንጹሃን ደም እያየን ተሳቀቅን አዘንን ልባችንም ተሰበረ። ከዚህ ሁሉ ነገር "ፈጣሪ ይጠብቀን" ከማለት ውጪ ሌላ ምን ይባላል? ምንስ ይደረጋል? 😓 ፍትህ ለአርሲ ዞን! 😞 |➲| @ASTU_Network