ASTU Network ®️
رفتن به کانال در Telegram
🛜 ASTU Network ®️ ➲ Join us || @ASTU_Network || || @ASTU_Network_Group || 📚 Library: @ASTU_Network_Library 👁🗨 We are here to keep you updated! ➲ Admin 📩 👤 @NS_Nazu Ⓝ Ŋazarene Ŝon [🥷] |➲| @ASTU_Network
نمایش بیشتر5 083
مشترکین
+2124 ساعت
+1007 روز
+17530 روز
آرشیو پست ها
5 092
ከፍተኛ ውጤት !
በማኅበራዊ ሳይንስ ወንድ 576.2 ከዶዶላ ኢፋ ቦሩ ት/ቤት ተመዝግቧል።
በሴት 569.1 ከቦሌ ሱፐር ሆሊሴቪየር ት/ቤት ተመዝግቧል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
ነሐሴ 16 ቀን 2018 ዓ/ም
@tikvahethiopia
5 092
#National_Exam_Result
| የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)
የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ሰኞ ወይም ማክሰኞ ለተማሪዎች ይላካል።
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣ እና የሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲዎች ምልመላ እና ቅበላ ካደረጉ በኋላ ሌሎቹም ዩኒቨርሲቲዎች ቶሎ ጥሪ እንዲያደርጉ እየሠራን ነው። መስከረም 05/2019 ዓ.ም ትምህርት ይጀመር የሚለውን ለመጠበቅ እንፈልጋለን።
@tikvahuniversity
5 092
" የምንቀበለው የሬሚዲያል ተማሪ ቁጥር ዘንድሮ ይቀንሳል። ስንት ይሆናል የሚለውን በተመለከተ ግን መቁረጫ ነጥቡ ወደፊት የሚገለጽ ይሆናል። " - ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ (የትምህርት ሚኒስትር)
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
ነሐሴ 16 ቀን 2018 ዓ/ም
@tikvahethiopia
5 092
#National_Exam_Result
በ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከወሰዱ ተማሪዎች 12.8% ተማሪዎች ማለፋቸውን ትምህርት ሚኒስቴር አሳወቀ።
ለፈተና ከተቀመጡ 560,210 ተማሪዎች 70,544 ወይም 12.8% የሚሆኑት ማለፋቸውን የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ለጋዜጠኞች ገልፀዋል።
በመላ አገሪቱ የመልቀቂያ ፈተና ከወሰዱ ውስጥ 88 ትምህርት ቤቶች 100% ያስፈተኗቸውን ተማሪዎች ማሳለፋቸውን የገለፁ ሲሆን፣ 585 ትምህርት ቤቶች ደግሞ ምንም ተማሪ አለማሳለፋቸውን ገልፀዋል።
@tikvahuniversity
5 092
ከፍተኛ ውጤት !
በተፈጥሮ ሳይንስ ወንድ 591.6 ከ600 ተመዝግቧል። ተማሪው የኦዳ ስፔሻል ቦርዲንግ - አዳማ ተማሪ ነው።
ከሴት ደግሞ 583 ከ600 ሲሆን ከእንጅባራ አገው ምድር ትምህርት ቤት ነው።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
ነሐሴ 16 ቀን 2018 ዓ/ም
@tikvahethiopia
5 092
ዘንድሮ በአጠቃላይ ፈተናውን ከወሰዱ ተማሪዎች መካከል ማለፍ የቻሉት 70 ሺ 544 ናቸው።
ካለፉት መካከል በተፈጥሮ ሳይንስ 16.5 በመቶ ሲሆኑ በማህበራዊ ሳይንስ ደግሞ 8.33 በመቶ ናቸው።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
ነሐሴ 16 ቀን 2018 ዓ/ም
@tikvahethiopia
5 092
በዘንድሮ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና 563 ሺ 960 ተማሪዎች ተመዝግበው 550 ሺ 210 ተማሪዎች ፈተናውን ወስደዋል።
ፈተናውን ከወሰዱት ውስጥ 12.8 በመቶ የሚሆኑት ተማሪዎች 50 በመቶ እና ከዚያ በላይ ማምጣት ችለዋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
ነሐሴ 16 ቀን 2018 ዓ/ም
@tikvahethiopia
5 092
Repost from 𝐀𝐒𝐓𝐔 𝐄𝐧𝐭𝐞𝐫𝐭𝐚𝐢𝐧𝐦𝐞𝐧𝐭 ™️
ፕ/ር ብሬ is getting ready መግለጫ ለመስጠት 😅
🗣 የሚጠበቁ common ንግግሮች...
> ፈተናውን ከወሰዱ ተማሪዎች መካከል...
> ውጤቱ ካለፈው አመት አንፃር ሲታይ...
> ያለንበትን የትምህርት ስብራት ለመጠገን የወሰድናቸው እርምጃዎች አመርቂ ውጤት በማስመዝገብ ላይ ይገኛሉ... 🙄😅
.
5 092
የራስገዝ ዩኒቨርሲቲ ለመሆን ሒደቱን እንዲጀምሩ የሚፈቀድላቸው ዩኒቨርሲቲዎች ዝርዝር በቅርቡ ይፋ እንደሚሆን ይጠበቃል፡፡
ዘጠኝ ዩኒቨርሲቲዎች ራስገዝ ለመሆን የሚያስችላቸውን ሒደት ለመጀመር የራሳቸውን ግለ-ግምገማ ያደረጉ ሲሆን፣ ትምህርት ሚኒስቴር አቋቁሞ ወደ ተቋማቱ የላካቸው ገለልተኛ የባለሙያ ቡድኖች ባለፈው ግንቦት በየዩኒቨርሲቲዎቹ በመገኘት ምዘና ማከናወናቸው ይታወሳል።
ዩኒቨርሲቲዎቹ የራስገዝነት ሒደቱን ለመጀመር ያቀረቡት ጥያቄ በትምህርት ሚኒስቴር እየታየ እንደሆነ የተገለጸ ሲሆን፣ ዩኒቨርሲቲዎቹ ከሦስት ወራት ባነሰ ጊዜ ውስጥ ራስገዝ ሊሆኑ ይችላሉ ተብሏል፡፡
የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በቀን 10/11/2018 ዓ.ም ራስገዝ ለመሆን ሒደት ለጀመሩ ዘጠኝ ዩኒቨርሲዎች በጻፉት ደብዳቤ፤ እነዚህ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት በራስገዝነት ዝግጁነታቸው ላይ ውሳኔ እስኪሰጥ ድረስ ከመደበኛ የተቋሙ ተግባር ባለፈ ዩኒቨርሲቲውን ተጠያቂነት ውስጥ ከሚያስገቡ ውሳኔዎችና ድርጊቶች ጥንቃቄ ማድረግ እንዳለባቸው ጠቁመዋል፡፡
በዚህም የዩኒቨርሲቲውን መሬት፣ ንብረት እና መብት በውሰትም ሆነ በሽያጭ ለሌላ ወገን ማስተላለፍ እንዲሁም በትምህርት ሚኒስቴር በልዩ ሁኔታ ካልተፈቀደ በስተቀር ከፍተኛ የግንባታና ንብረት ግዢ ውሳኔዎችን መስጠት የተከለከሉ መሆኑን ሚኒስትሩ አሳስበዋል፡፡
የራስገዝነት ሒደትን ለመጀመር የመንግሥትን ውሳኔ እየጠበቁ ከሚገኙ ዘጠኝ ዩኒቨርሲቲዎች መካከል በሦስቱ ዩኒቨርሲቲዎች የፕሬዝዳንት ለውጥ በቅርቡ መደረጉ የሚታወስ ነው፡፡
በራስገዝነት የሽግግር መመሪያ ተገምግመው 60 በመቶና ከዚያ በላይ የሚያስመዘግቡ ዩኒቨርሲቲዎች በ2019 ዓ.ም ወደ ራስገዝነት ይሸጋገራሉ መባሉ ይታወቃል።
@tikvahuniversity
5 092
+3
ASTU Conducts Focus Group Discussion on Institutional Quality Evaluation
====================================
Adama Science and Technology University (ASTU) conducted a Focus Group Discussion (FGD) to assess the University’s current institutional quality status against the standards set by the Education and Training Authority on August 19, 2026 at ASTU Data Center Hall.
The discussion brought together College Deans and Central Academic Deans to critically reflect on the University’s performance against the expected standards, identify existing gaps and areas requiring improvement, and propose actions for further enhancement.
The FGD is part of ASTU’s ongoing commitment to continuous quality improvement, institutional effectiveness, and strengthening its capacity to meet and sustain the expected standards of higher education quality.
ASTU, the very University for you!
We are dedicated to innovative knowledge!
|➲| @ASTU_Network
5 092
🚀 ASTU Dating New Version is LIVE!
The biggest update yet is now on @astudating_bot 👀
💌 SECRET CAMPUS CRUSH DROPS
Seen someone at the Library, Cafeteria, Amphi or Class and never said hi?
Now you can send them an anonymous campus note.
1️⃣ Tap Crush Drops 💌 in the bot.
2️⃣ Tag their department, batch, and where on campus you spotted them.
3️⃣ Write your note (100% anonymous & moderated).
When approved, it appears right here on @astudating channel. If your crush claims it, you both get connected into a private Anonymous Chat! 💬
✨ Also in new update: See Who Liked You, match back instantly, and use voice notes, stickers & GIFs in anonymous chat.
400+ ASTU students are already matching.
👉 Try the new update & drop your first crush note now: @astudating_bot
📢 Join the channel: @astudating
ASTU Dating Team.
5 092
Anthropic CEO says AI could wipe out around 50% of entry-level jobs in law, consulting, finance, and tech within the next 1-5 years.
10-20% of the population could get unemployed.
He’s talking about the junior people hired to do — document review, research summaries, first-draft analysis, routine reporting.
AI systems are already strong at exactly this.
Companies want the cost savings, not just the productivity.
The people who stay valuable won’t be the ones competing with the models on speed or volume.
They’ll be the ones who use the models better than everyone else, and still bring judgment, client trust, and accountability.
The real divide isn’t AI vs humans.
It’s people who treat AI as leverage vs people who treat it as competition.
Only one of those groups stays relevant.
|➲| @ASTU_Network
5 092
Robot breaking the human speed record and BREAKING an electrical box at the same time.
|➲| @ASTU_Network
5 092
Robot breaking the human speed record and BREAKING an electrical box at the same time.
@aipost 🏴
5 092
+3
ASTU Conducts Focus Group Discussion on Institutional Quality Evaluation
====================================
Adama Science and Technology University (ASTU) conducted a Focus Group Discussion (FGD) to assess the University’s current institutional quality status against the standards set by the Education and Training Authority on August 19, 2026 at ASTU Data Center Hall.
The discussion brought together College Deans and Central Academic Deans to critically reflect on the University’s performance against the expected standards, identify existing gaps and areas requiring improvement, and propose actions for further enhancement.
The FGD is part of ASTU’s ongoing commitment to continuous quality improvement, institutional effectiveness, and strengthening its capacity to meet and sustain the expected standards of higher education quality.
ASTU, the very University for you!
We are dedicated to innovative knowledge!
|➲| @ASTU_Network
