uz
Feedback
📚መንሀጅ ሰለፍ የጄነት መንገዴ〰〰📝

📚መንሀጅ ሰለፍ የጄነት መንገዴ〰〰📝

Kanalga Telegram’da o‘tish

قال مالك بن أنس رحمه ﷲ: «السنَّةُ سفينةُ نوحٍ مَن ركبها نجا ومن تخلَّف عنها غرق »[]~ ሰለፍያ~[] የልባሞች እምነት የጀግኖች ጎዳና መመሪያሽ ቁርአን የነቢዩ ሡና በሀቅ የተካብሽው መጠለያ ቤቴ ከጥመት መሸሻ ብርሀነ-ንጋቴ ሁሌም የበላይ ነሽ ኢስላሜ ድምቀቴ መንሀጀ-ሠለፍ ወሠጢያ እምነቴ...🌸

Ko'proq ko'rsatish
4 873
Obunachilar
-1024 soatlar
Ma'lumot yo'q7 kunlar
+2430 kunlar
Postlar arxiv
ውዷ…ብዙዎች ስላንች የሚጠይቁት ደህንነትሽ አሳስቧቸው ሳይሆን ውድቀትሽን ለመስማት ጓጉተው ነው። ስለዚህ… ፈገግ ብለሽ አልሐምዱሊላህ በጣም ደህና ነኝ በያቸው (በጣም እያመመሽ እንኳ ቢሆን)። (አልሐ
ውዷ…ብዙዎች ስላንች የሚጠይቁት  ደህንነትሽ  አሳስቧቸው ሳይሆን  ውድቀትሽን ለመስማት ጓጉተው ነው።   ስለዚህ… ፈገግ ብለሽ አልሐምዱሊላህ በጣም ደህና ነኝ በያቸው (በጣም እያመመሽ እንኳ ቢሆን)። (አልሐምዱሊላህ…)🎀

ሙሓደራ ቁጥር 241 ክፍል 5 ርዕስ= ረድ በ ሙስጠፋ አብደላህ ላይ "መስዓለቱል ዑዝር ቢል ጀሕል'' 🎤 በ ኡስታዝ ኸድር አሕመድ አል ከሚሴ (አቡ ሓቲም) https://t.me/UstazKedirAhmed

🔭 ዛሬ ምሽት 3:00 እንዳያመልጣችሁ ! ሳምንታዊ የጥያቄና መልስ ውድድር ዛሬ ምሽት 3:00 ላይ ይቀጥላል። ✈️ ይሳተፉ፣ ይማሩ፣ እውቀትዎን ይፈትሹ ይሸለሙ ! ለመቀላቀል እና ለመሳተፍ ከታች ይጫኑ  👇 👉 t.me/FKR_ESKE_JENET

በሰውፊት የምትመስለውን ያህል ለብቻህ ስትሆን አትሆንም!?

የሰው ልጆች ብዙ መካሪ ቢኖራቸውም ለአንድ አማኝ ግን ከቁርአን በላይ መካሪ የለውም!!! በላጩ የአላህ ቃል ቁርዐን ነው!! ቁርአን የጥበቦች ሁሉ መፍለቂያ ድንቅ እና ታላቅ መለኮታዊ መጽሐፍ ሲሆን ዘ
የሰው ልጆች ብዙ መካሪ ቢኖራቸውም ለአንድ አማኝ ግን ከቁርአን በላይ መካሪ የለውም!!! በላጩ የአላህ ቃል ቁርዐን ነው!! ቁርአን የጥበቦች ሁሉ መፍለቂያ ድንቅ እና ታላቅ መለኮታዊ መጽሐፍ ሲሆን ዘላለማዊ ተአምር የሆነ ሙሉ የህይወት መመሪያ ነው📖🌹።

اللهم صلِّ وسلّم على نبينا محمد.

እንባ ምንም አይነት ክብደት ባይኖራትም እንኳን‥ ስትወድቅ ግን ልብ ላይ ከባድ የነበረን ነገር ታስወግዳለች ።
እንባ ምንም አይነት ክብደት ባይኖራትም እንኳን‥ ስትወድቅ ግን ልብ ላይ ከባድ የነበረን ነገር ታስወግዳለች ።

ስለ ለተምዮች
በኡስታዝ አወል አህመድ

- لا تتزوجي إلا بمن تُحبين! نعوذُ باللهَ أن نجعلَ من الزواجِ سِجنًا ونحوِّل المودةَ والرحمةَ لحقٍ وواجبٍ بعد زواجٍ لم يقمْ على الحبِّ _القبولِ _بيننا.. حتى وإن كان شخصًا يراه الجميعُ مُناسبًا لكِ ولم يصلْ إلي قلبك أنتِ، فمن حقك الرفض بدون أي تأنيبٍ أو مُحاسبة لنفسِك! هذا ليس ظلمًا، إنما الظلمُ الحقيقي أن تلقيَ بعمرِك لا لشيءٍ إلا لأنَّك خالفتي شعورَكِ واتبعتي شعورَ من حولك...

አጠር ያለ ምክር
🎙በሸይኽ ሙሀመድ ሑሰይን

ጥያቄዎችና መልሶቻችሁ ናቸዉ 🎙በኡስታዝ አወል አሕመድ
ከልብ ሆናችሁ አዳምጡ
!!

ወላጆችህን ከቻልክ አቅምህ በሚፈቅደው አስደስታቸው። ካልሆነልህ ግን በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ የመከፋታቸው፣ የመጨነቃቸው፣ የመተከዛቸው ሰበብ አትሁን። "አይዟችሁ"፣ "ከጎናችሁ ነኝ" ማለት ቢቀር "
ወላጆችህን ከቻልክ አቅምህ በሚፈቅደው አስደስታቸው። ካልሆነልህ ግን በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ የመከፋታቸው፣ የመጨነቃቸው፣ የመተከዛቸው ሰበብ አትሁን። "አይዟችሁ"፣ "ከጎናችሁ ነኝ" ማለት ቢቀር "አትስጉ፣ ደህና ነኝ" ማለት ልናሳጣቸው አይገባም። ሰርቶ ማገዝ፣ ከጎን መቆም ካቃተ፣ ፊትን ከመከስከስ፣ የሻከረ ቃል ከመናገር መቆጠብ ይገባል። = የቴሌግራም ቻናል :- t.me/IbnuMunewor t.me/IbnuMunewor

🍂🍂✍️አላህዬ…!! ማየት ለሚችሉት አይኖቻችን መስማት ለሚችሉት ጆሮዎቻችን ዓፊያን ለተላበሰው ሰውነታችን ባጠቃላይ ቆጥረን ለማንዘልቃቸው በኛ ላይ ላዋልክብን ፀጋዎችህ ሁሉ ምስጋና ይገባህ ። "Al
🍂🍂✍️አላህዬ…!!
ማየት ለሚችሉት አይኖቻችን መስማት ለሚችሉት ጆሮዎቻችን ዓፊያን ለተላበሰው ሰውነታችን ባጠቃላይ ቆጥረን ለማንዘልቃቸው በኛ ላይ ላዋልክብን ፀጋዎችህ ሁሉ ምስጋና ይገባህ ። "Alhmdulillah" 🌸🌾☕ https://t.me/MENHAJSElEFlYA