uz
Feedback
Ethiopian Police University Official Page

Ethiopian Police University Official Page

Kanalga Telegram’da o‘tish

Protect with courage ;Serve with Compassion! EPU Social Media link @https://www.facebook.com/ethiopianpolice

Ko'proq ko'rsatish

📈 Telegram kanali Ethiopian Police University Official Page analitikasi

Ethiopian Police University Official Page (@epupage) Amxar til segmentidagi kanali faol ishtirokchi. Hozirda hamjamiyat 17 905 obunachidan iborat bo'lib, Taʼlim toifasida 11 121-o'rinni va Efiopiya mintaqasida 1 926-o'rinni egallagan.

📊 Auditoriya ko‘rsatkichlari va dinamika

невідомо sanasidan buyon loyiha tez o‘sib, 17 905 obunachiga ega bo‘ldi.

02 Sentabr, 2026 dagi oxirgi ma’lumotlarga ko‘ra kanal barqaror faollikka ega. Oxirgi 30 kunda obunachilar soni 275 ga, so‘nggi 24 soatda esa 38 ga o‘zgardi va umumiy qamrov yuqori darajada qolmoqda.

  • Tasdiqlash holati: Tasdiqlanmagan
  • Jalb etish (ER): Auditoriya o‘rtacha 65.18% darajada jalb etiladi. Nashrdan keyingi dastlabki 24 soatda kontent odatda umumiy obunachilar sonining 17.64% ini tashkil etuvchi reaksiyalarni to‘playdi.
  • Post qamrovi: Har bir post o‘rtacha 11 671 marta ko‘riladi; birinchi sutkada odatda 3 159 ta ko‘rish yig‘iladi.
  • Reaksiyalar va o‘zaro ta’sir: Auditoriya faol: har bir postga o‘rtacha 75 ta reaksiya keladi.

📝 Tavsif va kontent siyosati

Muallif resursni shaxsiy fikrni ifoda etish maydoni sifatida ta’riflaydi:
Protect with courage ;Serve with Compassion! EPU Social Media link @https://www.facebook.com/ethiopianpolice

Yuqori yangilanish chastotasi (oxirgi ma’lumot 03 Sentabr, 2026 da olingan) sababli kanal doimo dolzarb va katta qamrovli bo‘lib qoladi. Analitika auditoriya kontent bilan faol hamkorlik qilishini, uni Taʼlim toifasidagi muhim ta’sir nuqtasiga aylantirishini ko‘rsatadi.

17 905
Obunachilar
+3824 soatlar
+857 kun
+27530 kun
Postlar arxiv
ነሐሴ 27 ቀን 2018 ዓ.ም ኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ሰንዳፋ
ነሐሴ 27 ቀን 2018 ዓ.ም ኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ሰንዳፋ

ለአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ አመራርና ባለሙያዎች የአቅም ግንባታ ሥልጠና ተሰጠ ** ​ነሐሴ 26 ቀን 2018 ዓ.ም፤ የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ፣ ሰንዳፋ ለአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ አመራሮች
+9
ለአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ አመራርና ባለሙያዎች የአቅም ግንባታ ሥልጠና ተሰጠ ** ​ነሐሴ 26 ቀን 2018 ዓ.ም፤ የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ፣ ሰንዳፋ ለአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ አመራሮችና ባለሙያዎች የሙያ ክህሎትና የማስፈጸም አቅምን ለማሳደግ ያለመ ሥልጠና በኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ተሰጠ። በሥልጠናው ማጠቃለያ ላይ የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ዳኛቸው ሽፈራው እና የዩኒቨርሲቲው የወንጀል መከላከልና ሕዝብ ደህንነት ኮሌጅ መምሪያ ኃላፊ ዋና ኢንስፔክተር ከበደ ደበሌ ተገኝተው፣ የመዲናዋን የትራንስፖርት ዘርፍ ለማዘመንና የትራፊክ ደህንነትን ለማረጋገጥ የአመራሩና ባለሙያው ብቃት ማደግ ወሳኝ መሆኑን በመጥቀስ የሁለቱ ተቋማት አጋርነት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልጸዋል።

የምዝገባ፡ ከታች ባለው የGoogle Form ሊንክ በመጠቀም መመመዘገብ ይቻላል!፡ https://forms.gle/GrcufYgZTMesgNgW6
የምዝገባ፡ ከታች ባለው የGoogle Form ሊንክ በመጠቀም መመመዘገብ ይቻላል!፡ https://forms.gle/GrcufYgZTMesgNgW6

የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ለማረሚያ ኮሌጅ ያዘጋጀውን የመጀመሪያ ዲግሪ የትምህርት መርሃ-ግብር የውጭ ቫሊዴሽን (External Validation) ወርክሾፕ አካሄደ *** ​ነሐሴ 04 ቀን 2018 ዓ
+9
የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ለማረሚያ ኮሌጅ ያዘጋጀውን የመጀመሪያ ዲግሪ የትምህርት መርሃ-ግብር የውጭ ቫሊዴሽን (External Validation) ወርክሾፕ አካሄደ *** ​ነሐሴ 04 ቀን 2018 ዓ.ም ኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ሰንዳፋ ​የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ለማረሚያ ኮሌጅ ያዘጋጀውን የመጀመሪያ ዲግሪ የትምህርት መርሃ-ግብር የውጭ ቫሊዴሽን (External Validation) ወርክሾፕ በዛሬው ዕለት አካሄደ። ​በወርክሾፑ ላይ የተገኙት የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ክቡር ዶክተር ታምራት ሙሉጌታ ባስተላለፉት መልዕክት፣ የሀገሪቱን የፍትሕ ስርዓት ለማዘመን የተቋማት ቅንጅትና የዕውቀት ሽግግር ወሳኝ መሆኑን ገልጸዋል። አክለውም ዩኒቨርሲቲው ለፖሊስ ትምህርትና ስልጠና የሰጠውን ከፍተኛ ትኩረት መሰረት በማድረግ መሰል ሙያዊ ትብብሮችን አጠናክሮ እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል። ​በሌላ በኩል የፌደራል ማረሚያ ቤቶች ኮሚሽን ኮሚሽነር ጀኔራል የኑስ ሙሉ በበኩላቸው፣ "የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ለማረሚያ ኮሌጅ እያደረገ ያለው ድጋፍ የተቋማቱን የጋራ እድገት እቅድ የሚያጠናክር ነው" ብለዋል። በተጨማሪም ሰብዓዊና ዲሞክራሲያዊ መብቶችን ያከበረ፣ በምርምርና ዕውቀት ላይ የተመሰረተ የማረም ስርዓት ለመገንባት ከአጋር ተቋማት ጋር በቅንጅት እንደሚሰሩ አስታውቀዋል።