ch
Feedback
Ethiopian Police University Official Page

Ethiopian Police University Official Page

前往频道在 Telegram

Protect with courage ;Serve with Compassion! EPU Social Media link @https://www.facebook.com/ethiopianpolice

显示更多

📈 Telegram 频道 Ethiopian Police University Official Page 的分析概览

频道 Ethiopian Police University Official Page (@epupage) 阿姆哈拉语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 17 886 名订阅者,在 教育 类别中位列第 11 148,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 1 927

📊 受众指标与增长动态

невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 17 886 名订阅者。

根据 01 九月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 266,过去 24 小时变化为 7,整体触达仍然可观。

  • 认证状态: 未认证
  • 互动率 (ER): 平均受众互动率为 86.85%。内容发布后 24 小时内通常能获得 17.89% 的反应,占订阅者总量。
  • 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 15 518 次浏览,首日通常累积 3 197 次浏览。
  • 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 95

📝 描述与内容策略

作者将该频道定位为表达主观观点的平台:
Protect with courage ;Serve with Compassion! EPU Social Media link @https://www.facebook.com/ethiopianpolice

凭借高频更新(最新数据采集于 02 九月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 教育 类别中的关键影响点。

17 886
订阅者
+724 小时
+477 天
+26630 天
帖子存档
ነሐሴ 27 ቀን 2018 ዓ.ም ኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ሰንዳፋ
ነሐሴ 27 ቀን 2018 ዓ.ም ኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ሰንዳፋ

ለአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ አመራርና ባለሙያዎች የአቅም ግንባታ ሥልጠና ተሰጠ ** ​ነሐሴ 26 ቀን 2018 ዓ.ም፤ የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ፣ ሰንዳፋ ለአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ አመራሮች
+9
ለአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ አመራርና ባለሙያዎች የአቅም ግንባታ ሥልጠና ተሰጠ ** ​ነሐሴ 26 ቀን 2018 ዓ.ም፤ የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ፣ ሰንዳፋ ለአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ አመራሮችና ባለሙያዎች የሙያ ክህሎትና የማስፈጸም አቅምን ለማሳደግ ያለመ ሥልጠና በኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ተሰጠ። በሥልጠናው ማጠቃለያ ላይ የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ዳኛቸው ሽፈራው እና የዩኒቨርሲቲው የወንጀል መከላከልና ሕዝብ ደህንነት ኮሌጅ መምሪያ ኃላፊ ዋና ኢንስፔክተር ከበደ ደበሌ ተገኝተው፣ የመዲናዋን የትራንስፖርት ዘርፍ ለማዘመንና የትራፊክ ደህንነትን ለማረጋገጥ የአመራሩና ባለሙያው ብቃት ማደግ ወሳኝ መሆኑን በመጥቀስ የሁለቱ ተቋማት አጋርነት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልጸዋል።

የምዝገባ፡ ከታች ባለው የGoogle Form ሊንክ በመጠቀም መመመዘገብ ይቻላል!፡ https://forms.gle/GrcufYgZTMesgNgW6
የምዝገባ፡ ከታች ባለው የGoogle Form ሊንክ በመጠቀም መመመዘገብ ይቻላል!፡ https://forms.gle/GrcufYgZTMesgNgW6

የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ለማረሚያ ኮሌጅ ያዘጋጀውን የመጀመሪያ ዲግሪ የትምህርት መርሃ-ግብር የውጭ ቫሊዴሽን (External Validation) ወርክሾፕ አካሄደ *** ​ነሐሴ 04 ቀን 2018 ዓ
+9
የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ለማረሚያ ኮሌጅ ያዘጋጀውን የመጀመሪያ ዲግሪ የትምህርት መርሃ-ግብር የውጭ ቫሊዴሽን (External Validation) ወርክሾፕ አካሄደ *** ​ነሐሴ 04 ቀን 2018 ዓ.ም ኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ሰንዳፋ ​የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ለማረሚያ ኮሌጅ ያዘጋጀውን የመጀመሪያ ዲግሪ የትምህርት መርሃ-ግብር የውጭ ቫሊዴሽን (External Validation) ወርክሾፕ በዛሬው ዕለት አካሄደ። ​በወርክሾፑ ላይ የተገኙት የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ክቡር ዶክተር ታምራት ሙሉጌታ ባስተላለፉት መልዕክት፣ የሀገሪቱን የፍትሕ ስርዓት ለማዘመን የተቋማት ቅንጅትና የዕውቀት ሽግግር ወሳኝ መሆኑን ገልጸዋል። አክለውም ዩኒቨርሲቲው ለፖሊስ ትምህርትና ስልጠና የሰጠውን ከፍተኛ ትኩረት መሰረት በማድረግ መሰል ሙያዊ ትብብሮችን አጠናክሮ እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል። ​በሌላ በኩል የፌደራል ማረሚያ ቤቶች ኮሚሽን ኮሚሽነር ጀኔራል የኑስ ሙሉ በበኩላቸው፣ "የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ለማረሚያ ኮሌጅ እያደረገ ያለው ድጋፍ የተቋማቱን የጋራ እድገት እቅድ የሚያጠናክር ነው" ብለዋል። በተጨማሪም ሰብዓዊና ዲሞክራሲያዊ መብቶችን ያከበረ፣ በምርምርና ዕውቀት ላይ የተመሰረተ የማረም ስርዓት ለመገንባት ከአጋር ተቋማት ጋር በቅንጅት እንደሚሰሩ አስታውቀዋል።