fa
Feedback
Ethiopian Police University Official Page

Ethiopian Police University Official Page

رفتن به کانال در Telegram

Protect with courage ;Serve with Compassion! EPU Social Media link @https://www.facebook.com/ethiopianpolice

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام Ethiopian Police University Official Page

کانال Ethiopian Police University Official Page (@epupage) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 17 886 مشترک است و جایگاه 11 148 را در دسته آموزش و رتبه 1 927 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 17 886 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 01 سپتامبر, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر 266 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 7 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 86.85% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 17.89% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 15 518 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 3 197 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 95 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
Protect with courage ;Serve with Compassion! EPU Social Media link @https://www.facebook.com/ethiopianpolice

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 02 سپتامبر, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته آموزش تبدیل کرده‌اند.

17 886
مشترکین
+724 ساعت
+477 روز
+26630 روز
آرشیو پست ها
ነሐሴ 27 ቀን 2018 ዓ.ም ኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ሰንዳፋ
ነሐሴ 27 ቀን 2018 ዓ.ም ኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ሰንዳፋ

ለአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ አመራርና ባለሙያዎች የአቅም ግንባታ ሥልጠና ተሰጠ ** ​ነሐሴ 26 ቀን 2018 ዓ.ም፤ የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ፣ ሰንዳፋ ለአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ አመራሮች
+9
ለአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ አመራርና ባለሙያዎች የአቅም ግንባታ ሥልጠና ተሰጠ ** ​ነሐሴ 26 ቀን 2018 ዓ.ም፤ የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ፣ ሰንዳፋ ለአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ አመራሮችና ባለሙያዎች የሙያ ክህሎትና የማስፈጸም አቅምን ለማሳደግ ያለመ ሥልጠና በኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ተሰጠ። በሥልጠናው ማጠቃለያ ላይ የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ዳኛቸው ሽፈራው እና የዩኒቨርሲቲው የወንጀል መከላከልና ሕዝብ ደህንነት ኮሌጅ መምሪያ ኃላፊ ዋና ኢንስፔክተር ከበደ ደበሌ ተገኝተው፣ የመዲናዋን የትራንስፖርት ዘርፍ ለማዘመንና የትራፊክ ደህንነትን ለማረጋገጥ የአመራሩና ባለሙያው ብቃት ማደግ ወሳኝ መሆኑን በመጥቀስ የሁለቱ ተቋማት አጋርነት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልጸዋል።

የምዝገባ፡ ከታች ባለው የGoogle Form ሊንክ በመጠቀም መመመዘገብ ይቻላል!፡ https://forms.gle/GrcufYgZTMesgNgW6
የምዝገባ፡ ከታች ባለው የGoogle Form ሊንክ በመጠቀም መመመዘገብ ይቻላል!፡ https://forms.gle/GrcufYgZTMesgNgW6

የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ለማረሚያ ኮሌጅ ያዘጋጀውን የመጀመሪያ ዲግሪ የትምህርት መርሃ-ግብር የውጭ ቫሊዴሽን (External Validation) ወርክሾፕ አካሄደ *** ​ነሐሴ 04 ቀን 2018 ዓ
+9
የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ለማረሚያ ኮሌጅ ያዘጋጀውን የመጀመሪያ ዲግሪ የትምህርት መርሃ-ግብር የውጭ ቫሊዴሽን (External Validation) ወርክሾፕ አካሄደ *** ​ነሐሴ 04 ቀን 2018 ዓ.ም ኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ሰንዳፋ ​የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ለማረሚያ ኮሌጅ ያዘጋጀውን የመጀመሪያ ዲግሪ የትምህርት መርሃ-ግብር የውጭ ቫሊዴሽን (External Validation) ወርክሾፕ በዛሬው ዕለት አካሄደ። ​በወርክሾፑ ላይ የተገኙት የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ክቡር ዶክተር ታምራት ሙሉጌታ ባስተላለፉት መልዕክት፣ የሀገሪቱን የፍትሕ ስርዓት ለማዘመን የተቋማት ቅንጅትና የዕውቀት ሽግግር ወሳኝ መሆኑን ገልጸዋል። አክለውም ዩኒቨርሲቲው ለፖሊስ ትምህርትና ስልጠና የሰጠውን ከፍተኛ ትኩረት መሰረት በማድረግ መሰል ሙያዊ ትብብሮችን አጠናክሮ እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል። ​በሌላ በኩል የፌደራል ማረሚያ ቤቶች ኮሚሽን ኮሚሽነር ጀኔራል የኑስ ሙሉ በበኩላቸው፣ "የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ለማረሚያ ኮሌጅ እያደረገ ያለው ድጋፍ የተቋማቱን የጋራ እድገት እቅድ የሚያጠናክር ነው" ብለዋል። በተጨማሪም ሰብዓዊና ዲሞክራሲያዊ መብቶችን ያከበረ፣ በምርምርና ዕውቀት ላይ የተመሰረተ የማረም ስርዓት ለመገንባት ከአጋር ተቋማት ጋር በቅንጅት እንደሚሰሩ አስታውቀዋል።