uz
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

Kanalga Telegram’da o‘tish

Ko'proq ko'rsatish

📈 Telegram kanali Assaye Derbie analitikasi

Assaye Derbie (@asayede) Amxar til segmentidagi kanali faol ishtirokchi. Hozirda hamjamiyat 14 364 obunachidan iborat bo'lib, Bloglar toifasida 2 648-o'rinni va Efiopiya mintaqasida 2 346-o'rinni egallagan.

📊 Auditoriya ko‘rsatkichlari va dinamika

невідомо sanasidan buyon loyiha tez o‘sib, 14 364 obunachiga ega bo‘ldi.

19 Iyun, 2026 dagi oxirgi ma’lumotlarga ko‘ra kanal barqaror faollikka ega. Oxirgi 30 kunda obunachilar soni -151 ga, so‘nggi 24 soatda esa -7 ga o‘zgardi va umumiy qamrov yuqori darajada qolmoqda.

  • Tasdiqlash holati: Tasdiqlanmagan
  • Jalb etish (ER): Auditoriya o‘rtacha 37.94% darajada jalb etiladi. Nashrdan keyingi dastlabki 24 soatda kontent odatda umumiy obunachilar sonining 10.81% ini tashkil etuvchi reaksiyalarni to‘playdi.
  • Post qamrovi: Har bir post o‘rtacha 5 450 marta ko‘riladi; birinchi sutkada odatda 1 553 ta ko‘rish yig‘iladi.
  • Reaksiyalar va o‘zaro ta’sir: Auditoriya faol: har bir postga o‘rtacha 39 ta reaksiya keladi.

📝 Tavsif va kontent siyosati

Kanal uchun tavsif kiritilmagan.

Yuqori yangilanish chastotasi (oxirgi ma’lumot 20 Iyun, 2026 da olingan) sababli kanal doimo dolzarb va katta qamrovli bo‘lib qoladi. Analitika auditoriya kontent bilan faol hamkorlik qilishini, uni Bloglar toifasidagi muhim ta’sir nuqtasiga aylantirishini ko‘rsatadi.

14 364
Obunachilar
-724 soatlar
-337 kunlar
-15130 kunlar
Postlar arxiv
መግደልና ማፈናቀል የማን አመል እንደሆነ ኢትዮጵያ ጠንቅቃ ታውቃለች። ትናንት እራሱ ያንን ቪዲዮ ከለጠፍክልን በኋላ ከፌደራል መሥሪያ ቤቶች አማራዎችን የምታፈናቅልበትን አዋጅ እያስጸደቅክ ነበር።

ከእልፍ አእላፍ የዐማራ ንጹሐን በተጨማሪ የሐጫሉን እና የበቴ ኡርጌሳን ግድያ በኦነግ ሸኔ ሲያሳብብ የኖረው አገዛዝ ለድርድር ወደ ታንዛኒያ ከሄደ በኋላ ፥ ከጃልመሮ ጥያቄዎች ሁሉ በጣም ያስደነገጠው "በኢትዮጵያ የተፈጸሙ ግድያዎችና ጭፍጨፋዎች በገለልተኛ ወገን ይጣሩ" የሚለው ነው። ምክንያቱም ባለፉት አምስት ዓመታት በሕዝብ ላይ ከተፈጸሙ ጥቃቶች ባለፈ ከኢንጂነር ስመኘው እስከ ጄኔራል ሰዓረ፤ ከሐጫሉ ሁንዴሳ እስከ በቴ ኡርጌሳ ሁሉም ግድያዎች በገለልተኛ ወገን ከተጣሩ ወንጀለኛ ሆኖ የሚገኘው በዐቢይ የሚመራው ኮሬ ኔጌኛ እና ብልጽግና ነው።

Enjoy this post in TikTok: https://vm.tiktok.com/ZMhnYxhXj/

ዐቢይ አሕመድ ከፋኖ በማስከተል በጣም የሚፈራው የከተሞች አመጽ መርካቶ ላይ ተጀምሯል። ወገኔ ሆይ ይሄን አረ&መኔ ሥርዓት በሳምንት ውስጥ ተረት ማድረግ ከፈለክ "እንቢኝ" በል!! "በቃኸኝ" በል!!
+4
ዐቢይ አሕመድ ከፋኖ በማስከተል በጣም የሚፈራው የከተሞች አመጽ መርካቶ ላይ ተጀምሯል። ወገኔ ሆይ ይሄን አረ&መኔ ሥርዓት በሳምንት ውስጥ ተረት ማድረግ ከፈለክ "እንቢኝ" በል!! "በቃኸኝ" በል!!

photo content
+4

photo content

እንደ CGTN አይነት አለም አቀፍ ሚዲያ ላይ ተቀጥሮም ከብሔሩ አልፎ ለአገሩ መትረፍ የተሳነው እንደ ግሩም ጫላ ያለ ዘረኛና ጥቅመኛ ጋዜጠኛ እንዳየን ሁሉ ፥ እንደ ኤሊያስ መሠረት ያለ ሐቀኛ ጋዜጠኛ
እንደ CGTN አይነት አለም አቀፍ ሚዲያ ላይ ተቀጥሮም ከብሔሩ አልፎ ለአገሩ መትረፍ የተሳነው እንደ ግሩም ጫላ ያለ ዘረኛና ጥቅመኛ ጋዜጠኛ እንዳየን ሁሉ ፥ እንደ ኤሊያስ መሠረት ያለ ሐቀኛ ጋዜጠኛም አለ። እናም ኤላ ወንድሜ ሆይ፦ እውነትን እና ማስረጃን መሠረት አድርገህ ለምታወጣው መረጃ ያለኝን አክብሮትና አድናቆት ልገልጽልህ እወዳለሁ።

ብርሐኑ ጁላ የተለመደውንና የማያሻግረውን ድልድይ ከጎበኘ በኋላ "ከድልድዩ ማዶ ያለውን ምድር እንየው እንዴ" በማለት ሲጠይቅ አረጋ ምን ብሎ ቢመልስለት ጥሩ ነው? "ከድልድዩ ማዶ ያለው ቀጠና የፋኖ
ብርሐኑ ጁላ የተለመደውንና የማያሻግረውን ድልድይ ከጎበኘ በኋላ "ከድልድዩ ማዶ ያለውን ምድር እንየው እንዴ" በማለት ሲጠይቅ አረጋ ምን ብሎ ቢመልስለት ጥሩ ነው? "ከድልድዩ ማዶ ያለው ቀጠና የፋኖ ነው"😂

ጠለስ ኒውስን ሰብስክራይብ አድርጋችሁ እየተከታተላችሁ ነዎይ?

photo content

photo content

photo content