uz
Feedback
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

Kanalga Telegram’da o‘tish

« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Ko'proq ko'rsatish

📈 Telegram kanali 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 analitikasi

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) Amxar til segmentidagi kanali faol ishtirokchi. Hozirda hamjamiyat 14 286 obunachidan iborat bo'lib, Din & Maʼnaviyat toifasida 6 159-o'rinni va Efiopiya mintaqasida 2 357-o'rinni egallagan.

📊 Auditoriya ko‘rsatkichlari va dinamika

невідомо sanasidan buyon loyiha tez o‘sib, 14 286 obunachiga ega bo‘ldi.

25 Iyun, 2026 dagi oxirgi ma’lumotlarga ko‘ra kanal barqaror faollikka ega. Oxirgi 30 kunda obunachilar soni -60 ga, so‘nggi 24 soatda esa 0 ga o‘zgardi va umumiy qamrov yuqori darajada qolmoqda.

  • Tasdiqlash holati: Tasdiqlanmagan
  • Jalb etish (ER): Auditoriya o‘rtacha 16.73% darajada jalb etiladi. Nashrdan keyingi dastlabki 24 soatda kontent odatda umumiy obunachilar sonining 8.18% ini tashkil etuvchi reaksiyalarni to‘playdi.
  • Post qamrovi: Har bir post o‘rtacha 2 390 marta ko‘riladi; birinchi sutkada odatda 1 168 ta ko‘rish yig‘iladi.
  • Reaksiyalar va o‘zaro ta’sir: Auditoriya faol: har bir postga o‘rtacha 0 ta reaksiya keladi.

📝 Tavsif va kontent siyosati

Muallif resursni shaxsiy fikrni ifoda etish maydoni sifatida ta’riflaydi:
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Yuqori yangilanish chastotasi (oxirgi ma’lumot 26 Iyun, 2026 da olingan) sababli kanal doimo dolzarb va katta qamrovli bo‘lib qoladi. Analitika auditoriya kontent bilan faol hamkorlik qilishini, uni Din & Maʼnaviyat toifasidagi muhim ta’sir nuqtasiga aylantirishini ko‘rsatadi.

14 286
Obunachilar
Ma'lumot yo'q24 soatlar
-67 kunlar
-6030 kunlar
Postlar arxiv
~ ጠንካራ አስተሳሰብ ጠንካራ እና ጤናማ ሰዉነት ይፈጥራል። = t.me/https_Asselefya1

~ መጥፎ ሰዉ ላለመሆን በዝሞታ አብሮ መኖር መርጠን እንጅ ሳንፈትናቸዉ እንደወደቁ ካረጋገጥን ቆይተናል 🙌 = t.me/https_Asselefya1
~ መጥፎ ሰዉ ላለመሆን በዝሞታ አብሮ መኖር መርጠን እንጅ ሳንፈትናቸዉ እንደወደቁ ካረጋገጥን ቆይተናል 🙌 = t.me/https_Asselefya1

‏قال الشيخ ابن عثيمين - رحمه الله - : «أي مرض اقرأ عليه الفاتحة؛ لأن النبي صلى الله عليه وسلم قال: (وما يدريك أنها رقية) وأطلق. فكل مرض اقرأ عليه الفاتحة، لكن بصدق تجد الأثر». 📖 [ شرح بلوغ المرام : 52/2 ] =

አስደሳች ዜና! በአጭር ጊዜ ውስጥ የራስዎን ቢዝነስ ገንብተው በትንሽ ልፋት ከባለሐብቶች ተርታ መሰለፍ ይፈልጋሉ? ውድ ደንበኛችን እንዲህ ሚባል ነገር የለም.....መጃጃሉን ትተው ያገኙትን ስራ ይስሩ! t.me/abdu_rheman_aman t.me/abdu_rheman_aman

☹️🙁☹️😣😝☹️☹️😣 ✔️የአረብኛ እና የእንግሊዝኛ ቋንቋ       ትምህርት  ለመማር ፍላጎት ላላችሁ ኢህሳን የonline የቋንቋ ት/ቤት  ውድድር ስላዘጋጁ ገብታችሁ መወዳደር ትችላላችሁ ✅የውድድሩ ማብራሪያ ⭐️ t.me/Ihsan_language/223 t.me/Ihsan_language/223 😣☹️🙁☹️🙁😶‍🌫️😣🥳

• ስሜትሺን ሊረዳ የሚችለዉ ሁለት አይነት ሰዉ ብቻ ነዉ።  ልክ እንደራሱ የሚወድሽና አንች ባለፍሺበት ችግር ዉስጥ ያለፈ! =

አንዳንድ በጀርባህ የተሸከምካቸዉ ነገሮች የመዳኛ ምክኒያቶችህ ናቸዉ እና የተሸከምከውን ቤተሰባዊም ይሁን ዲናዊ ሀላፊነቶች አታማርር
አንዳንድ በጀርባህ የተሸከምካቸዉ ነገሮች የመዳኛ ምክኒያቶችህ ናቸዉ እና የተሸከምከውን ቤተሰባዊም ይሁን ዲናዊ ሀላፊነቶች አታማርር

አንድ እጅ ብቻውን አያጨበጭብም! ~ 🤍ግንኙነት ማለት የሁለት ልቦች የጋራ ምት፣ የሁለት ነፍሶች የጋራ ህብረት ነው። ልክ እንደ ወፍ በሁለት ክንፎቿ እንደምትበረው፣ ፍቅርም ሆነ ወዳጅነት የሚመጠነው በሁለቱም በኩል በሚደረግ መስተጋብር ነው። ነገር ግን፣ አንዱ እየሰጠ ሌላኛው ሲቀበል ብቻ፣ አንዱ ሲጨነቅ ሌላኛው ሲዝናና፣ አንዱ ሲደክም ሌላኛው ሲያርፍ... ያኔ ነገሮች ይበላሻሉ። ✔️በአንድ ሰው ጥረት ብቻ የሚቆም ግንኙነት፣ ልክ በአንድ እግር ተሞርኩዞ እንደመሄድ ነው። ለጊዜው የምትራመድ ይመስልሃል፤ ግን ብዙም ሳይቆይ የሰውነትህ ክብደት ያሸንፍሃል፣ አቅም ያንስሃል፣ መውደቅህም አይቀርም። ፍቅር የልመና ሲሆን፣ ትኩረት ለማግኘት መኳጠን ሲጀመር፣ «ደውልልኝ፣ አናግረኝ፣ አስበኝ»ብሎ መማጠን የዕለት ተዕለት ኑሮ ሲሆን፣ ያ ግንኙነት በጠና ታሟል ማለት ነው። ✔️ሰው እኮ ይደክመዋል። ሁሌም ተረጂ፣ ሁሌም አድማጭ፣ ሁሌም አስተካካይ መሆን ይሰለቻል። አንዱ «ምን ላድርግልህ?» እያለ ሲባትል፣ ሌላኛው «ምን አደረግህልኝ?»ብሎ ሲጠይቅ፣ ሚዛኑ ይዛባል። በአንድ በኩል ብቻ የሚነድ እሳት ማገዶ ሲያልቅበት እንደሚጠፋ ሁሉ፣ በአንድ ሰው ጥረት ብቻ የሚገፋ ግንኙነትም ነዳጁ ስሜትና አክብሮት ስለሆነ፣ ቀስ በቀስ እየቀዘቀዘ፣ እየጠፋ፣ አመድ ሆኖ መቅረቱ የማይቀር ነው። ✔️መውደድ ደስ የሚለው፣ ተወዳጅ መሆንህን ስታውቅ ነው። ማሰብ ደስ የሚለው፣ አንተም በዛኛው ሰው ልብ ውስጥ እንዳለህ በተግባር ስታይ ነው። ግንኙነት ቴኒስ ነው፤ ኳሷን ወርውረህ ተመልሳ ካልመጣች ጨዋታው ይቆማል። ብቻህን ግድግዳ እየገፋህ እንደሆነ ከተሰማህ፣ ምናልባት እጆችህን የምታሳርፍበትና አቅምህን የምትቆጥብበት ጊዜ አሁን ነው። ✋ምክንያቱም... በአንድ ሰው ትከሻ ላይ የተጣለ ግንኙነት፣ ጀርባን ያጎብጣል እንጂ ቀጣይነት የለውም። t.me/AbuSufiyan_Albenan t.me/AbuSufiyan_Albenan

⚠️ ለ"online ኡስታዝ" ተብዬዎች የተላለፈ ከባድ ማስጠንቀቂያ! ይህ በዲን ስም ለሚነግዱ፣ አደራ ለሚበሉና እህቶችን ለሚያውኩ "በሚዲያ ቁረአን እናቀራለን ለሚሉ ኡስታዞች" የተሰጠ ጠንካራ ማሳሰቢያ! —** ቁርአን የልባችን ብርሃን፣ የነፍሳችን ምግብ እና የቂያማ ቀን አማላጃችን ነው። ይህንን ታላቅ የአላህ ቃል ማስተማር የነቢያት ቅርስ እንጂ የገንዘብ ማጋቢያ ወጥመድ አይደለም። ሆኖም ግን በቅርብ ጊዜ በሚዲያ ላይ "ኡስታዝ" የሚለውን ክቡር ስም ተገን አድርገው፣ የእህቶቻችንን አደራ የሚበሉና የዲን ንግድ ውስጥ የገቡ ጥቂት ግለሰቦች የብዙ እህቶቻችንን ህይወት እያመሰቃቀሉ ይገኛሉ። ዛሬ የምናነሳው ጉዳይ የብዙ እህቶቻችንን ልብ የሰበረ፣ የእምነት ጥንካሬያቸውን የፈተነና በዝምታ የታለፈ ትልቅ ጠባሳ ነው። ቁርአን መቅራትና ማቅራት የነቢያት ታላቅ ቅርስ እንጂ፣ የሰው ኪስ ማድረቂያ ወይም የሴቶች መጀንጀኛ ድልድይ አይደለም። ሆኖም ግን፣ "ኡስታዝ" የሚለውን ክቡር ስም ተገን አድርገው፣ በአላህ ቃል ስም የሚነግዱ ጥቂት ግለሰቦች የኡማውን ክብር እያቆሸሹ ይገኛሉ። 📍 ለእነዚህ "ኡስታዞች" የቀረበ ግልጽ መልፅክት! 1. "ታማኝነት" (አማና) የት ሄደ? አንዲት እህታችን ቁርአን ልቅራ ብላ ከፊታችሁ ስትቀመጥ፣ እናንተ በስልካችሁ ቻት የምታደርጉ፣ የት ላይ እንደደረሰች የማታውቁ፣ ስህተቷን ሳታርሙ "ማሻአላህ" እያላችሁ የምታሳልፉ ሰዎች ሆይ— አላህን አትፈሩም? ይህቺ እህት ቁርአን መማር የፈለገችው ከአላህ ጋር ለመገናኘት ነው፤ እናንተ ግን በዝንታችሁና በቸልተኝነታችሁ በአላህና በእሷ መካከል ግርዶሽ ሆናችኋል። 2. የድሆችን እና የቤተሰብን ሀቅ አትብሉ! ብዙዎቹ እህቶቻችን ቤተሰቦቻቸው በረሃብ እየተሰቃዩ፣ ካለቻቸው ጥቂት የቀን ገቢ ላይ ቀንሰው ነው ለእናንተ ክፍያ የሚከፍሉት። የአራት እና የአምስት ወር ክፍያ ቀድማችሁ ተቀብላችሁ፣ ግማሽ ሱራ ሳታቀሩ "በቃሽ" ብላችሁ የምታባርሩ ሰዎች— ይህ የምትበሉት ብር ለእናንተም ሆነ ለቤተሰባችሁ "ሀራም" (የእሳት ሲሳይ) እንጂ በረካ አይሆንም። ስራውን በአግባቡ ሳትሰሩ የምትቀበሉት እያንዳንዱ ሳንቲም በቂያማ ቀን ይጠየቅባችኋል። 3. "ኡስታዝነት" የሴቶች መጀንጀኛ ዘዴ አይደለም! በዲን ስም ተሸሽጋችሁ፣ በውስጥ መስመር (Inbox) እየገባችሁ የተማሪዎቻችሁን ስነ-ልቦና የምትሰርቁ፣ ከአላማቸው የምታዘናጉና ክብራቸውን የምትነኩ ግለሰቦች ሆይ— የቁርአን መምህርነት ስም አይገባችሁም! እናንተ የዲን ተኩላዎች እንጂ መሪዎች አይደላችሁም። የሙስሊም ሴቶች ክብር የአላህ አደራ መሆኑን አትርሱ። 💡 ተማሪ እህቶቻችን ምን ማድረግ አለባቸው? እህቴ ሆይ! በአላህ መንገድ ላይ የሚደርስብሽ መከራ ሁሉ ምንዳ አለው። ነገር ግን አትታለዪ፦ ይህ በደል የብዙዎች መሆኑን እንረዳለን፤ ነገር ግን ዝምታው ሊበቃ ይገባል። ብራችሁንም ጊዜያችሁንም እንዳትበዘበዙ የሚከተሉትን ጥንቃቄዎች አድርጉ፦ *   🚩 ሴት መምህራንን (ኡስታዛቶችን) ፈልጉ፦ ከወንድ ጋር ከመቀራት ይልቅ እውቀቱና ተቅዋው ያላቸውን ሴት መምህራን መፈለግ ለዲናችሁም ለክብራችሁም አስተማማኝ ነው። *   🚩 ለክፍያ አትቸኩሉ፦ ምንም አይነት አስተማማኝ ማስረጃ ሳይኖራችሁ የብዙ ወር ክፍያ በአንዴ አትክፈሉ። ጥራቱን እያያችሁ በየወሩ ክፈሉ። *   🚩 ድምፃችሁን አውጡ፦ በደል ሲደርስባችሁ ዝም አትበሉ። ለሌሎች እህቶች ንገሩ፣ አጋልጡ። ዝምታችሁ ሌላ እህት ለተመሳሳይ በደል እንድትዳረግ በር ይከፍታል። *   🚩 የታወቁ መርከዞችን ምረጡ፦ በግለሰብ ደረጃ "አቀራለሁ" ከሚሉ ይልቅ ተጠያቂነትና ክትትል ባለባቸው ታዋቂ የኦንላይን መርከዞች መመዝገብ ብክነትን ይቀንሳል። #### ⚠️ ከጉዳዩ በስተጀርባ ያሉ ተጨማሪ አደጋዎች ይህ ችግር ከገንዘብ ብክነት ባለፈ የሚከተሉትን አደጋዎች ይዞ መጥቷል፦ *   የእምነት መላላት፦ እህቶች በእነዚህ ሰዎች ምክንያት መላውን የሃይማኖት መምህራን በጥርጣሬ እንዲያዩና ከዲን ትምህርት እንዲርቁ ያደርጋል። *   የቁርአን ስርአት መበላሸት፦ ስህተት ሳይታረም "ማሻአላህ" እየተባለ የሚታለፍ ከሆነ፣ ትውልዱ ቁርአንን በተሳሳተ መረጃና አቀራር እንዲይዝ ያደርጋል። *   የዳዕዋው ዘርፍ መርከስ፦ በዲን ስም የሚነግዱ ሰዎች በበዙ ቁጥር፣ እውነተኛዎቹና አላህን የሚፈሩ ኡስታዞች ስማቸው አብሮ እንዲጠፋ ያደርጋል። 📢 የመጨረሻ መልዕክት! እውነተኛ አላህን የሚፈሩ፣ ሌት ተቀን የሚያቀሩ፣ የሰውን ገንዘብ የማይመኙ ምርጥ ኡስታዞች አሉን፤ አላህ ያብዛቸው፣ ይጠብቃቸውም። ነገር ግን እነዚህን ጥቂት በዝባዦች ማጋለጥና መገሰጽ የሁላችንም ግዴታ ነው። አንቺ የተበደልሽ እህቴ ሆይ! አላህ ላወጣሽው ወጪና ለደከምሽው ድካም ምንዳሽን ይክፈልሽ። በእነዚህ መጥፎ ሰዎች ምክንያት የቁርአንን መንገድ እንዳትተዪው፤ አላህ የተሻለ መምህር ይወፍቅሻል። "እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህን ፍሩ፤ ከእውነተኞቹም ጋር ሁኑ።" (አል-ተውባህ፡ 119) t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy

~ ነገ ምሽት ከሚሴ ነን የትም እንዳትሄዱ........ 🙌
+1
~ ነገ ምሽት ከሚሴ ነን  የትም እንዳትሄዱ........  🙌

~ ነገ ምሽት ከሚሴ ነን የትም እንዳትሄዱ 🙌
+1
~ ነገ ምሽት ከሚሴ ነን የትም እንዳትሄዱ 🙌

ታላቅ የዳዕዋ እና የገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም እናሆ የፊታችን ጁመአ ከምሽቱ 3:00 በመርከዝ ኢብኑ አባስ በታላላቅ የሱና መሻይኾችና ኡስታዞች በአይነቱ ልዩ ፕሮግራም ተዘጋጅቶ እየጠበቃችሁ ነው። በፕ
ታላቅ የዳዕዋ እና የገቢ ማሰባሰቢያ               ፕሮግራም እናሆ የፊታችን ጁመአ ከምሽቱ 3:00 በመርከዝ ኢብኑ አባስ በታላላቅ የሱና መሻይኾችና ኡስታዞች በአይነቱ ልዩ ፕሮግራም ተዘጋጅቶ እየጠበቃችሁ ነው። በፕሮግራሙ ላይ የሚታደሙት ተጋባዥ እንግዶቻችን 1) ሸይኽ አወል አሕመድ (አቡ አማር) ሐፊዘሁሏህ 2) ኡስታዝ ኸድር አሕመድ (አቡ ሐቲም) ሐፊዘሁሏህ 3) ኡስታዝ አብዱል መሊክ ሐፊዘሁሏህ 4) ኡስታዝ አቡ ኢምራን ሐፊዘሁሏህ 5) ኡስታዝ ሙሐመድ አያሌው ሐፊዘሁሏህ 6) አስታዝ ዓሊይ ዩሱፍ (አቡ ሐሳን) ሐፊዘሁሏህ 7) አቡ ኡሰይሚን ሐፊዘሁሏህ 8)ኡስታዝ አብዱል ፈታህ ሐፊዘሁሏህ እና ሌሎችም ስማቸው ያልተጠቀሱ ብርቅዬ የሱና ኡስታዞች ወንድሞችም ፕሮግራሙን ባማረ እና በደመቀ መልኩ ያሳምሩታል። ፕሮግራሙ የሚመሩት              አቡ ዑበይዳ እና አቡ ማሒ             ማሳሰቢያ እንዳትቀሩ (መቅረት አይደለም ማርፈድም አይቻልም)      አድስ ነገርም አለ የሚነገራችሁ (ተናገሪያለሁ ከወዲሁ) ➥በየት ነው የምትገኙት ለምትሉን አድራሻችን ይሄውhttps://t.me/+lmLw2jJXwF45Zjdk        ተቀላቀሉ ሼርም አድርጉ

👉ለኢትዮጰያ   ሰው እንተርኔት ማሠር ለምትፈልጉ አናግሩን! "ለወንድሞቻችሁ ለእናት  ለአባታችሁ "እኛጋ መጥተው  በመደወል  መጀመሪያ  እኔ እሞላለሁ  በታማኚነት  የኢቶቢያ ካርድ የምትፈልጉ አለኚ "የምልኩለትን ሰው ስልክ ቁጥር ወደኔ በመላክ  ማስላክትችላላችሁ "20 ሪያል ካርድ  500 "23  ሪያል ካርድ  550 "25  ሪያል   ካርድ  600 "30   ሪያል   ካርድ   650 "34.50   ሪያል ካርድ 700 "57   ሪያል   ካርድ   1250 _አላችሁበት ሁናችሁ ቦታ ሆናችሁ  በሳኡድ ካርድ በሰዋ  በዘይን   ወይም  በሞባይሌ  መቀየር ትችላላችሁ _የምልኩለትን ሰው ስልክ ወደኔ ልካችሁ እኔ  በመጀመሪያ  አስተላልፌየ  ደረሰኚ   እልክላችሁ አለሁ _ከዛን ቡሀላ  ደረሰኙን አይታችሁ* _ጠይቃችሁ ወደኔ ካርዱን  ፎቶ* _አንስታችሁ መላክ ብቻ ነው* _እንደት ብሩን እንሰጥሻለን* *ለምትሉ የሳኡድ ካርት ፎቶአንስታችሁ መላክ ብቻ ነው ከናተ እሚጠበቀው _ስልክ ቁጥሬ  0536741325👈በነዚህ _ብር ሀዋላ ለምትፈልጉም እንሀውላለን  የምፈልጉትን ነገር  ሁሉ እዘዙ   እንታዘዛለን

የኔ ቤተሰብ በዚህማ አትታሙም እኮ በሉ ሼር ሼር ሼር አድርጓት" ማ....

👇👇👇👇👇👇 http://t.me/abdu_rheman_aman http://t.me/abdu_rheman_aman ይችን ቻናል Subscribers.ከፍ ብናደርጋተስ ?

ለማስታዎስ! ~ ⏳ዛሬ ማታ አድ-ዳእ ወድ-ደዋእ(ሙኽተሶር) مختصر الداء والدواء ደርስ ይኖረናል! (ኢንሻ አላህ)–

ብሎክ ተደራርገን እንዴገና የተመላለስን ሰዎች ሴሌም ነዉ? አንዳንዴ ብሎክ ንዴት ማብረጃ እንጅ መቆራረጫ አይደለም ልላችሁ ነዉ¡ =