ch
Feedback
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

前往频道在 Telegram

« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

显示更多

📈 Telegram 频道 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 的分析概览

频道 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) 阿姆哈拉语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 14 286 名订阅者,在 宗教与灵性 类别中位列第 6 159,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 2 357

📊 受众指标与增长动态

невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 14 286 名订阅者。

根据 25 六月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 -60,过去 24 小时变化为 0,整体触达仍然可观。

  • 认证状态: 未认证
  • 互动率 (ER): 平均受众互动率为 16.73%。内容发布后 24 小时内通常能获得 8.18% 的反应,占订阅者总量。
  • 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 2 390 次浏览,首日通常累积 1 168 次浏览。
  • 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 0

📝 描述与内容策略

作者将该频道定位为表达主观观点的平台:
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

凭借高频更新(最新数据采集于 26 六月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 宗教与灵性 类别中的关键影响点。

14 286
订阅者
无数据24 小时
-67
-6030
帖子存档
~ ጠንካራ አስተሳሰብ ጠንካራ እና ጤናማ ሰዉነት ይፈጥራል። = t.me/https_Asselefya1

~ መጥፎ ሰዉ ላለመሆን በዝሞታ አብሮ መኖር መርጠን እንጅ ሳንፈትናቸዉ እንደወደቁ ካረጋገጥን ቆይተናል 🙌 = t.me/https_Asselefya1
~ መጥፎ ሰዉ ላለመሆን በዝሞታ አብሮ መኖር መርጠን እንጅ ሳንፈትናቸዉ እንደወደቁ ካረጋገጥን ቆይተናል 🙌 = t.me/https_Asselefya1

‏قال الشيخ ابن عثيمين - رحمه الله - : «أي مرض اقرأ عليه الفاتحة؛ لأن النبي صلى الله عليه وسلم قال: (وما يدريك أنها رقية) وأطلق. فكل مرض اقرأ عليه الفاتحة، لكن بصدق تجد الأثر». 📖 [ شرح بلوغ المرام : 52/2 ] =

አስደሳች ዜና! በአጭር ጊዜ ውስጥ የራስዎን ቢዝነስ ገንብተው በትንሽ ልፋት ከባለሐብቶች ተርታ መሰለፍ ይፈልጋሉ? ውድ ደንበኛችን እንዲህ ሚባል ነገር የለም.....መጃጃሉን ትተው ያገኙትን ስራ ይስሩ! t.me/abdu_rheman_aman t.me/abdu_rheman_aman

☹️🙁☹️😣😝☹️☹️😣 ✔️የአረብኛ እና የእንግሊዝኛ ቋንቋ       ትምህርት  ለመማር ፍላጎት ላላችሁ ኢህሳን የonline የቋንቋ ት/ቤት  ውድድር ስላዘጋጁ ገብታችሁ መወዳደር ትችላላችሁ ✅የውድድሩ ማብራሪያ ⭐️ t.me/Ihsan_language/223 t.me/Ihsan_language/223 😣☹️🙁☹️🙁😶‍🌫️😣🥳

• ስሜትሺን ሊረዳ የሚችለዉ ሁለት አይነት ሰዉ ብቻ ነዉ።  ልክ እንደራሱ የሚወድሽና አንች ባለፍሺበት ችግር ዉስጥ ያለፈ! =

አንዳንድ በጀርባህ የተሸከምካቸዉ ነገሮች የመዳኛ ምክኒያቶችህ ናቸዉ እና የተሸከምከውን ቤተሰባዊም ይሁን ዲናዊ ሀላፊነቶች አታማርር
አንዳንድ በጀርባህ የተሸከምካቸዉ ነገሮች የመዳኛ ምክኒያቶችህ ናቸዉ እና የተሸከምከውን ቤተሰባዊም ይሁን ዲናዊ ሀላፊነቶች አታማርር

አንድ እጅ ብቻውን አያጨበጭብም! ~ 🤍ግንኙነት ማለት የሁለት ልቦች የጋራ ምት፣ የሁለት ነፍሶች የጋራ ህብረት ነው። ልክ እንደ ወፍ በሁለት ክንፎቿ እንደምትበረው፣ ፍቅርም ሆነ ወዳጅነት የሚመጠነው በሁለቱም በኩል በሚደረግ መስተጋብር ነው። ነገር ግን፣ አንዱ እየሰጠ ሌላኛው ሲቀበል ብቻ፣ አንዱ ሲጨነቅ ሌላኛው ሲዝናና፣ አንዱ ሲደክም ሌላኛው ሲያርፍ... ያኔ ነገሮች ይበላሻሉ። ✔️በአንድ ሰው ጥረት ብቻ የሚቆም ግንኙነት፣ ልክ በአንድ እግር ተሞርኩዞ እንደመሄድ ነው። ለጊዜው የምትራመድ ይመስልሃል፤ ግን ብዙም ሳይቆይ የሰውነትህ ክብደት ያሸንፍሃል፣ አቅም ያንስሃል፣ መውደቅህም አይቀርም። ፍቅር የልመና ሲሆን፣ ትኩረት ለማግኘት መኳጠን ሲጀመር፣ «ደውልልኝ፣ አናግረኝ፣ አስበኝ»ብሎ መማጠን የዕለት ተዕለት ኑሮ ሲሆን፣ ያ ግንኙነት በጠና ታሟል ማለት ነው። ✔️ሰው እኮ ይደክመዋል። ሁሌም ተረጂ፣ ሁሌም አድማጭ፣ ሁሌም አስተካካይ መሆን ይሰለቻል። አንዱ «ምን ላድርግልህ?» እያለ ሲባትል፣ ሌላኛው «ምን አደረግህልኝ?»ብሎ ሲጠይቅ፣ ሚዛኑ ይዛባል። በአንድ በኩል ብቻ የሚነድ እሳት ማገዶ ሲያልቅበት እንደሚጠፋ ሁሉ፣ በአንድ ሰው ጥረት ብቻ የሚገፋ ግንኙነትም ነዳጁ ስሜትና አክብሮት ስለሆነ፣ ቀስ በቀስ እየቀዘቀዘ፣ እየጠፋ፣ አመድ ሆኖ መቅረቱ የማይቀር ነው። ✔️መውደድ ደስ የሚለው፣ ተወዳጅ መሆንህን ስታውቅ ነው። ማሰብ ደስ የሚለው፣ አንተም በዛኛው ሰው ልብ ውስጥ እንዳለህ በተግባር ስታይ ነው። ግንኙነት ቴኒስ ነው፤ ኳሷን ወርውረህ ተመልሳ ካልመጣች ጨዋታው ይቆማል። ብቻህን ግድግዳ እየገፋህ እንደሆነ ከተሰማህ፣ ምናልባት እጆችህን የምታሳርፍበትና አቅምህን የምትቆጥብበት ጊዜ አሁን ነው። ✋ምክንያቱም... በአንድ ሰው ትከሻ ላይ የተጣለ ግንኙነት፣ ጀርባን ያጎብጣል እንጂ ቀጣይነት የለውም። t.me/AbuSufiyan_Albenan t.me/AbuSufiyan_Albenan

⚠️ ለ"online ኡስታዝ" ተብዬዎች የተላለፈ ከባድ ማስጠንቀቂያ! ይህ በዲን ስም ለሚነግዱ፣ አደራ ለሚበሉና እህቶችን ለሚያውኩ "በሚዲያ ቁረአን እናቀራለን ለሚሉ ኡስታዞች" የተሰጠ ጠንካራ ማሳሰቢያ! —** ቁርአን የልባችን ብርሃን፣ የነፍሳችን ምግብ እና የቂያማ ቀን አማላጃችን ነው። ይህንን ታላቅ የአላህ ቃል ማስተማር የነቢያት ቅርስ እንጂ የገንዘብ ማጋቢያ ወጥመድ አይደለም። ሆኖም ግን በቅርብ ጊዜ በሚዲያ ላይ "ኡስታዝ" የሚለውን ክቡር ስም ተገን አድርገው፣ የእህቶቻችንን አደራ የሚበሉና የዲን ንግድ ውስጥ የገቡ ጥቂት ግለሰቦች የብዙ እህቶቻችንን ህይወት እያመሰቃቀሉ ይገኛሉ። ዛሬ የምናነሳው ጉዳይ የብዙ እህቶቻችንን ልብ የሰበረ፣ የእምነት ጥንካሬያቸውን የፈተነና በዝምታ የታለፈ ትልቅ ጠባሳ ነው። ቁርአን መቅራትና ማቅራት የነቢያት ታላቅ ቅርስ እንጂ፣ የሰው ኪስ ማድረቂያ ወይም የሴቶች መጀንጀኛ ድልድይ አይደለም። ሆኖም ግን፣ "ኡስታዝ" የሚለውን ክቡር ስም ተገን አድርገው፣ በአላህ ቃል ስም የሚነግዱ ጥቂት ግለሰቦች የኡማውን ክብር እያቆሸሹ ይገኛሉ። 📍 ለእነዚህ "ኡስታዞች" የቀረበ ግልጽ መልፅክት! 1. "ታማኝነት" (አማና) የት ሄደ? አንዲት እህታችን ቁርአን ልቅራ ብላ ከፊታችሁ ስትቀመጥ፣ እናንተ በስልካችሁ ቻት የምታደርጉ፣ የት ላይ እንደደረሰች የማታውቁ፣ ስህተቷን ሳታርሙ "ማሻአላህ" እያላችሁ የምታሳልፉ ሰዎች ሆይ— አላህን አትፈሩም? ይህቺ እህት ቁርአን መማር የፈለገችው ከአላህ ጋር ለመገናኘት ነው፤ እናንተ ግን በዝንታችሁና በቸልተኝነታችሁ በአላህና በእሷ መካከል ግርዶሽ ሆናችኋል። 2. የድሆችን እና የቤተሰብን ሀቅ አትብሉ! ብዙዎቹ እህቶቻችን ቤተሰቦቻቸው በረሃብ እየተሰቃዩ፣ ካለቻቸው ጥቂት የቀን ገቢ ላይ ቀንሰው ነው ለእናንተ ክፍያ የሚከፍሉት። የአራት እና የአምስት ወር ክፍያ ቀድማችሁ ተቀብላችሁ፣ ግማሽ ሱራ ሳታቀሩ "በቃሽ" ብላችሁ የምታባርሩ ሰዎች— ይህ የምትበሉት ብር ለእናንተም ሆነ ለቤተሰባችሁ "ሀራም" (የእሳት ሲሳይ) እንጂ በረካ አይሆንም። ስራውን በአግባቡ ሳትሰሩ የምትቀበሉት እያንዳንዱ ሳንቲም በቂያማ ቀን ይጠየቅባችኋል። 3. "ኡስታዝነት" የሴቶች መጀንጀኛ ዘዴ አይደለም! በዲን ስም ተሸሽጋችሁ፣ በውስጥ መስመር (Inbox) እየገባችሁ የተማሪዎቻችሁን ስነ-ልቦና የምትሰርቁ፣ ከአላማቸው የምታዘናጉና ክብራቸውን የምትነኩ ግለሰቦች ሆይ— የቁርአን መምህርነት ስም አይገባችሁም! እናንተ የዲን ተኩላዎች እንጂ መሪዎች አይደላችሁም። የሙስሊም ሴቶች ክብር የአላህ አደራ መሆኑን አትርሱ። 💡 ተማሪ እህቶቻችን ምን ማድረግ አለባቸው? እህቴ ሆይ! በአላህ መንገድ ላይ የሚደርስብሽ መከራ ሁሉ ምንዳ አለው። ነገር ግን አትታለዪ፦ ይህ በደል የብዙዎች መሆኑን እንረዳለን፤ ነገር ግን ዝምታው ሊበቃ ይገባል። ብራችሁንም ጊዜያችሁንም እንዳትበዘበዙ የሚከተሉትን ጥንቃቄዎች አድርጉ፦ *   🚩 ሴት መምህራንን (ኡስታዛቶችን) ፈልጉ፦ ከወንድ ጋር ከመቀራት ይልቅ እውቀቱና ተቅዋው ያላቸውን ሴት መምህራን መፈለግ ለዲናችሁም ለክብራችሁም አስተማማኝ ነው። *   🚩 ለክፍያ አትቸኩሉ፦ ምንም አይነት አስተማማኝ ማስረጃ ሳይኖራችሁ የብዙ ወር ክፍያ በአንዴ አትክፈሉ። ጥራቱን እያያችሁ በየወሩ ክፈሉ። *   🚩 ድምፃችሁን አውጡ፦ በደል ሲደርስባችሁ ዝም አትበሉ። ለሌሎች እህቶች ንገሩ፣ አጋልጡ። ዝምታችሁ ሌላ እህት ለተመሳሳይ በደል እንድትዳረግ በር ይከፍታል። *   🚩 የታወቁ መርከዞችን ምረጡ፦ በግለሰብ ደረጃ "አቀራለሁ" ከሚሉ ይልቅ ተጠያቂነትና ክትትል ባለባቸው ታዋቂ የኦንላይን መርከዞች መመዝገብ ብክነትን ይቀንሳል። #### ⚠️ ከጉዳዩ በስተጀርባ ያሉ ተጨማሪ አደጋዎች ይህ ችግር ከገንዘብ ብክነት ባለፈ የሚከተሉትን አደጋዎች ይዞ መጥቷል፦ *   የእምነት መላላት፦ እህቶች በእነዚህ ሰዎች ምክንያት መላውን የሃይማኖት መምህራን በጥርጣሬ እንዲያዩና ከዲን ትምህርት እንዲርቁ ያደርጋል። *   የቁርአን ስርአት መበላሸት፦ ስህተት ሳይታረም "ማሻአላህ" እየተባለ የሚታለፍ ከሆነ፣ ትውልዱ ቁርአንን በተሳሳተ መረጃና አቀራር እንዲይዝ ያደርጋል። *   የዳዕዋው ዘርፍ መርከስ፦ በዲን ስም የሚነግዱ ሰዎች በበዙ ቁጥር፣ እውነተኛዎቹና አላህን የሚፈሩ ኡስታዞች ስማቸው አብሮ እንዲጠፋ ያደርጋል። 📢 የመጨረሻ መልዕክት! እውነተኛ አላህን የሚፈሩ፣ ሌት ተቀን የሚያቀሩ፣ የሰውን ገንዘብ የማይመኙ ምርጥ ኡስታዞች አሉን፤ አላህ ያብዛቸው፣ ይጠብቃቸውም። ነገር ግን እነዚህን ጥቂት በዝባዦች ማጋለጥና መገሰጽ የሁላችንም ግዴታ ነው። አንቺ የተበደልሽ እህቴ ሆይ! አላህ ላወጣሽው ወጪና ለደከምሽው ድካም ምንዳሽን ይክፈልሽ። በእነዚህ መጥፎ ሰዎች ምክንያት የቁርአንን መንገድ እንዳትተዪው፤ አላህ የተሻለ መምህር ይወፍቅሻል። "እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህን ፍሩ፤ ከእውነተኞቹም ጋር ሁኑ።" (አል-ተውባህ፡ 119) t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy

~ ነገ ምሽት ከሚሴ ነን የትም እንዳትሄዱ........ 🙌
+1
~ ነገ ምሽት ከሚሴ ነን  የትም እንዳትሄዱ........  🙌

~ ነገ ምሽት ከሚሴ ነን የትም እንዳትሄዱ 🙌
+1
~ ነገ ምሽት ከሚሴ ነን የትም እንዳትሄዱ 🙌

ታላቅ የዳዕዋ እና የገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም እናሆ የፊታችን ጁመአ ከምሽቱ 3:00 በመርከዝ ኢብኑ አባስ በታላላቅ የሱና መሻይኾችና ኡስታዞች በአይነቱ ልዩ ፕሮግራም ተዘጋጅቶ እየጠበቃችሁ ነው። በፕ
ታላቅ የዳዕዋ እና የገቢ ማሰባሰቢያ               ፕሮግራም እናሆ የፊታችን ጁመአ ከምሽቱ 3:00 በመርከዝ ኢብኑ አባስ በታላላቅ የሱና መሻይኾችና ኡስታዞች በአይነቱ ልዩ ፕሮግራም ተዘጋጅቶ እየጠበቃችሁ ነው። በፕሮግራሙ ላይ የሚታደሙት ተጋባዥ እንግዶቻችን 1) ሸይኽ አወል አሕመድ (አቡ አማር) ሐፊዘሁሏህ 2) ኡስታዝ ኸድር አሕመድ (አቡ ሐቲም) ሐፊዘሁሏህ 3) ኡስታዝ አብዱል መሊክ ሐፊዘሁሏህ 4) ኡስታዝ አቡ ኢምራን ሐፊዘሁሏህ 5) ኡስታዝ ሙሐመድ አያሌው ሐፊዘሁሏህ 6) አስታዝ ዓሊይ ዩሱፍ (አቡ ሐሳን) ሐፊዘሁሏህ 7) አቡ ኡሰይሚን ሐፊዘሁሏህ 8)ኡስታዝ አብዱል ፈታህ ሐፊዘሁሏህ እና ሌሎችም ስማቸው ያልተጠቀሱ ብርቅዬ የሱና ኡስታዞች ወንድሞችም ፕሮግራሙን ባማረ እና በደመቀ መልኩ ያሳምሩታል። ፕሮግራሙ የሚመሩት              አቡ ዑበይዳ እና አቡ ማሒ             ማሳሰቢያ እንዳትቀሩ (መቅረት አይደለም ማርፈድም አይቻልም)      አድስ ነገርም አለ የሚነገራችሁ (ተናገሪያለሁ ከወዲሁ) ➥በየት ነው የምትገኙት ለምትሉን አድራሻችን ይሄውhttps://t.me/+lmLw2jJXwF45Zjdk        ተቀላቀሉ ሼርም አድርጉ

👉ለኢትዮጰያ   ሰው እንተርኔት ማሠር ለምትፈልጉ አናግሩን! "ለወንድሞቻችሁ ለእናት  ለአባታችሁ "እኛጋ መጥተው  በመደወል  መጀመሪያ  እኔ እሞላለሁ  በታማኚነት  የኢቶቢያ ካርድ የምትፈልጉ አለኚ "የምልኩለትን ሰው ስልክ ቁጥር ወደኔ በመላክ  ማስላክትችላላችሁ "20 ሪያል ካርድ  500 "23  ሪያል ካርድ  550 "25  ሪያል   ካርድ  600 "30   ሪያል   ካርድ   650 "34.50   ሪያል ካርድ 700 "57   ሪያል   ካርድ   1250 _አላችሁበት ሁናችሁ ቦታ ሆናችሁ  በሳኡድ ካርድ በሰዋ  በዘይን   ወይም  በሞባይሌ  መቀየር ትችላላችሁ _የምልኩለትን ሰው ስልክ ወደኔ ልካችሁ እኔ  በመጀመሪያ  አስተላልፌየ  ደረሰኚ   እልክላችሁ አለሁ _ከዛን ቡሀላ  ደረሰኙን አይታችሁ* _ጠይቃችሁ ወደኔ ካርዱን  ፎቶ* _አንስታችሁ መላክ ብቻ ነው* _እንደት ብሩን እንሰጥሻለን* *ለምትሉ የሳኡድ ካርት ፎቶአንስታችሁ መላክ ብቻ ነው ከናተ እሚጠበቀው _ስልክ ቁጥሬ  0536741325👈በነዚህ _ብር ሀዋላ ለምትፈልጉም እንሀውላለን  የምፈልጉትን ነገር  ሁሉ እዘዙ   እንታዘዛለን

የኔ ቤተሰብ በዚህማ አትታሙም እኮ በሉ ሼር ሼር ሼር አድርጓት" ማ....

👇👇👇👇👇👇 http://t.me/abdu_rheman_aman http://t.me/abdu_rheman_aman ይችን ቻናል Subscribers.ከፍ ብናደርጋተስ ?

ለማስታዎስ! ~ ⏳ዛሬ ማታ አድ-ዳእ ወድ-ደዋእ(ሙኽተሶር) مختصر الداء والدواء ደርስ ይኖረናል! (ኢንሻ አላህ)–

ብሎክ ተደራርገን እንዴገና የተመላለስን ሰዎች ሴሌም ነዉ? አንዳንዴ ብሎክ ንዴት ማብረጃ እንጅ መቆራረጫ አይደለም ልላችሁ ነዉ¡ =