uz
Feedback
swa 58 primary

swa 58 primary

Kanalga Telegram’da o‘tish

Materials platform for swa 58

Ko'proq ko'rsatish
3 193
Obunachilar
+424 soatlar
+367 kunlar
+4130 kunlar
Postlar arxiv
አስቸኳይ ማስታወቂያ ከሳዌአ 58 አስተዳደር  ጉዳዩ፡ የ6ኛ እና 8ኛ ክፍሎች የኦረንቴሽን (ቅድመ-ፈተና ገለጻ) ቀንን ይመለከታል፤   ከሰኞ ሰኔ 8 - 12 ቀን 2018 ዓ.ም ለሚሰጠው ከተማ አቀፍ የማጠቃለያ ፈተና ተፈታኞች ስለሚጠበቅባቸው ኃላፊነትና ግዴታዎች በፈተና ጣቢያው (መጋቢት 28 አንደኛ ደረጃ ት/ቤት) በፈተና ሰጪ አካላት ገለጻ (Orientation) ይሰጣል። ስለሆነም ሁሉም የ6ኛ እና የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች ነገ ዓርብ ሰኔ 5 ቀን 2018 ዓ.ም በተለመደው የተማሪ መግቢያ ሰዓት በትምህርት ቤታችን በሳዌአ 58 እንድትገኙ እናሳስባለን።   ⏰  የወላጆችና የተማሪዎች የሰዓት መርሃ-ግብር ክፍል- የኦረንቴሽን ሰዓት- ወላጆች ተማሪዎችን መውሰድ የሚችሉበት ሰዓት 6ኛ ክፍል ጠዋት (በመደበኛ መግቢያ ሰዓት) ከረፋዱ 4:00 ሰዓት ጀምሮ 8ኛ ክፍል ከረፋዱ 4:30 ሰዓት ከቀኑ 6:00 ሰዓት ጀምሮ ማሳሰቢያ ለወላጆች፦ ፈተናው ከተማ አቀፍ በመሆኑና ተማሪዎች የሚፈተኑበትን ትምህርት ቤት (መጋቢት 28 ት/ቤት) ሕጎችና ደንቦች አስቀድመው ማወቅ ስላለባቸው ተማሪዎች በተጠቀሰው ሰዓት እንዲገኙና ወላጆችም ልጆቻችሁን በተባለው ሰዓት እንድትረከቡ በትህትና እንጠይቃለን። የሳዌአ 58 አስተዳደር

📢 አስቸኳይ ማስታወቂያ ከሳዌአ 58 አስተዳደር 📌 ጉዳዩ፡ የ6ኛ እና 8ኛ ክፍሎች የኦረንቴሽን (ቅድመ-ፈተና ገለጻ) ቀንን ይመለከታል ከሰኞ ሰኔ 8 - 12 ቀን 2018 ዓ.ም ለሚሰጠው ከተማ አቀፍ የማጠቃለያ ፈተና ተፈታኞች ስለሚጠበቅባቸው ኃላፊነትና ግዴታዎች በፈተና ጣቢያው (መጋቢት 28 አንደኛ ደረጃ ት/ቤት) በፈተና ሰጪ አካላት ገለጻ (Orientation) ይሰጣል። ስለሆነም ሁሉም የ6ኛ እና የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች ነገ ዓርብ ሰኔ 5 ቀን 2018 ዓ.ም በተለመደው የተማሪ መግቢያ ሰዓት በትምህርት ቤታችን በሳዌአ 58 እንድትገኙ እናሳስባለን። ⏰ የወላጆችና የተማሪዎች የሰዓት መርሃ-ግብር ክፍልየኦረንቴሽን ሰዓትወላጆች ተማሪዎችን መውሰድ የሚችሉበት ሰዓት6ኛ ክፍል🌅 ጠዋት (በመደበኛ መግቢያ ሰዓት)⏱️ ከረፋዱ 4:00 ሰዓት ጀምሮ8ኛ ክፍል☀️ ከረፋዱ 4:30 ሰዓት🕒 ከቀኑ 6:00 ሰዓት ጀምሮ ⚠️ ማሳሰቢያ ለወላጆች፦ ፈተናው ከተማ አቀፍ በመሆኑና ተማሪዎች የሚፈተኑበትን ትምህርት ቤት (መጋቢት 28 ት/ቤት) ሕጎችና ደንቦች አስቀድመው ማወቅ ስላለባቸው ተማሪዎች በተጠቀሰው ሰዓት እንዲገኙና ወላጆችም ልጆቻችሁን በተባለው ሰዓት እንድትረከቡ በትህትና እንጠይቃለን። የሳዌአ 58 አስተዳደር 🏫

ማስታወቂያ :- የ6ኛ እና 8ኛ ክፍሎች ኦረንቴሽን ቀንን ይመለከታል፤ ከሰኞ ሰኔ 8-12 ቀን 2018 ጀምሮ የሚሰጠው ከተማ አቀፍ የማጠቃለያ ፈተና በፈተና ቀናት ተፈታኞች ስለሚጠበቅባቸው ሃላፊነትና ግዴታ ፈተና በሚወስዱበት መጋቢት 28 አንደኛ ደረጃ ት/ቤት በፈተና ሰጪ አካላት "ኦረንቴሽን" ስለሚሰጥ ሁሉም የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ተማሪዎች ነገ ዓርብ ሰኔ 5 ቀን 2018 በተለመደው የተማሪ መግቢያ ሰዓት በት/ቤታችን በሳዌአ 58 እንዲገኙ እናስታውቃለን ። በተጨማሪም የ6ኛ ክፍሎች ኦረንቴሽን ጠዋት ሲሆን ወላጆች እንደጨረሱ ከ ረፋዱ 5:00 ሰዓት ጀምሮ ከት/ቤት ልትወስዷቸው ትችላላችሁ። የ8ኛ ክፍሎች ኦረንቴሽን ከሰዓት 8:00 ሰዓት ስለሆነ ሙሉ ቀን በት/ቤታቸው የሚቆዪ ይሆናል። ሳዌአ 58 አስተዳደር

የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ መልስ መስጫ ወረቀት አጠቃቀም መመሪያ ለተማሪዎች፣ ➊ የተማሪዎች መለያ ቁጥር እና የትምህርት ዓይነት መለያ ቁጥር ለእያንዳንዳቸው በተቀመጠው ሳጥን ውስጥ ከላይ ወደ
+1
የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ መልስ መስጫ ወረቀት አጠቃቀም መመሪያ ለተማሪዎች ➊ የተማሪዎች መለያ ቁጥር እና የትምህርት ዓይነት መለያ ቁጥር ለእያንዳንዳቸው በተቀመጠው ሳጥን ውስጥ ከላይ ወደ ታች መፃፍ አለበት፡፡ ❷ በተፃፈው መለያ ቁጥር ፊት ለፊት የተፃፈውን ቁጥር የያዘውን ክብ ብቻ መጠቆር አለበት፡፡ ➌ ተማሪዎች የመረጡትን መልስ ትይዩ በተሰጠው ክብ ላይ በትክክል ማጥቆር አለባቸው፡፡ ❹ ተማሪዎች ያጠቆሩትን መልስ መቀየር ቢፈልጉ መጀመሪያ ያጠቆሩትን ክብ በደንብ ማጥፋት አለባቸው፡፡ ❺ በአንድ ረድፍ ከአንድ በላይ ክብ ማጥቆር የተከለከለ ነው፡፡ ❻ ለመፃፍ እና ለማጥቆር ከተፈቀደው ቦታ ውጭ ምንም አይነት ፅሁፍም ሆነ ጭረት ማድረግ የተከለከለ ነው፡፡ ❼ ለመፃፍ ከተፈቀደው ቦታ ውጭ ተፅፎ ወይም ትንሽ ጭረት እና ነጥብ ከተገኘ የመልስ መስጫ ወረቀቱ ሙሉ  በሙሉ ተቀባይነት አይኖረውም፡፡ ❽ መልስ በሚጠቆርበት ጊዜ እርሳሱ ከተሰጠው የክብ ሳጥን መውጣት የለበትም። ከወጣም በማጥፊያ (Eraser/Rubber) ማጥፋት ይጠበቅባችኋል። ❾ መልስ መስጫ ኮርነር ላይ ያሉትን አራት ጠርዞች መንካትም ፈጽሞ የተከለከለ ነው፡፡ ➓ ተፈታኞች የመልስ መስጫ ወረቀታቸውን በንፅህና መያዝ አለባቸው ማለትም እንዳይቆሽሽ፣ እርጥበት  እንዳይነካው፤ እንዳይቀደድ እና እንዳይታጠፍ መጠንቀቅና ሙሉ ኃላፊነት መውሰድ አለባቸው፡፡ ⓫ በእስክሪብቶ መፃፍ አይፈቀድም። ስለዚህ እርሳስ፣ ላጲስ እና መቅረጫ አይለያችሁ ⓬ ፈተና ጨረስኩ ብሎ አላስፈላጊ የሆነ ነገር፤ ስዕል ወይም ሌላ ከጀርባም ይሁን ከፊት አይፃፍበትም። ⓭ በጣም የተቀረፀ ሹል እርሳስ በምንጠቀም ወቅት ወረቀቱ እንዳይቀደድ መጠንቀቅ አለብን።

8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ዝግጅት.doc0.25 KB

ማሳሰቢያ:- የት/ቤት ዝግ ቀናትን ይመለከታል ፤ 1) ሰኞ ግንቦት 24/2018 ብሔራዊ ምርጫ ቀን ስለሆነ ትምህርት ቤት ዝግ ይሆናል፣ 2) ከማክሰኞ - ረቡዕ ፣ግንቦት 25 እና 26 ቀን ዓ.ም.2018 የፈተና የቅድመ ዝግጅት ስራ ስለሚሰራ ት/ቤት ለተማሪዎች ዝግ ስለሚሆን ተማሪዎች በቤት በሚቆዩበት ቀናት ወላጆች ትምህርታቸው ላይ ትኩረት እንዲያደርጉ እንድታግዟቸው ለማሰባሰብ እንወዳለን። 3) በቀጣይ ሐሙስ ግንቦት 27ቀን 2018ዓ.ም  መደበኛ ት/ት ይቀጥላል።

photo content

photo content

photo content

photo content

photo content

photo content

photo content

photo content
+1

photo content
+2

photo content
+5

photo content

photo content
+4

photo content
+1

2018E.C. Grade 6 Educational Trip Pocs