uz
Feedback
Darash Media

Darash Media

Kanalga Telegram’da o‘tish

በዚህ ቻናል ወቅታዊ፣ታማኝ እና ፈጣን መረጃ ያገኛሉ፣️‼️ትክክለኛው ቻናል ይሄ ብቻ ነው። ይህን ቻናሌን ለሌሎች ሰዎች ሸር አድርጉ። #አመሰግናለሁ🙏 YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw ጥቆማ ለመስጠት እና ማስታወቅ ለመሰራት http://t.me/Darashbot

Ko'proq ko'rsatish

📈 Telegram kanali Darash Media analitikasi

Darash Media (@darashmedia) Amxar til segmentidagi kanali faol ishtirokchi. Hozirda hamjamiyat 39 765 obunachidan iborat bo'lib, Yangiliklar & Media toifasida 6 377-o'rinni va Efiopiya mintaqasida 819-o'rinni egallagan.

📊 Auditoriya ko‘rsatkichlari va dinamika

невідомо sanasidan buyon loyiha tez o‘sib, 39 765 obunachiga ega bo‘ldi.

13 Iyul, 2026 dagi oxirgi ma’lumotlarga ko‘ra kanal barqaror faollikka ega. Oxirgi 30 kunda obunachilar soni -1 556 ga, so‘nggi 24 soatda esa 75 ga o‘zgardi va umumiy qamrov yuqori darajada qolmoqda.

  • Tasdiqlash holati: Tasdiqlanmagan
  • Jalb etish (ER): Auditoriya o‘rtacha 14.61% darajada jalb etiladi. Nashrdan keyingi dastlabki 24 soatda kontent odatda umumiy obunachilar sonining 10.00% ini tashkil etuvchi reaksiyalarni to‘playdi.
  • Post qamrovi: Har bir post o‘rtacha 5 823 marta ko‘riladi; birinchi sutkada odatda 3 987 ta ko‘rish yig‘iladi.
  • Reaksiyalar va o‘zaro ta’sir: Auditoriya faol: har bir postga o‘rtacha 12 ta reaksiya keladi.

📝 Tavsif va kontent siyosati

Muallif resursni shaxsiy fikrni ifoda etish maydoni sifatida ta’riflaydi:
በዚህ ቻናል ወቅታዊ፣ታማኝ እና ፈጣን መረጃ ያገኛሉ፣️‼️ትክክለኛው ቻናል ይሄ ብቻ ነው። ይህን ቻናሌን ለሌሎች ሰዎች ሸር አድርጉ። #አመሰግናለሁ🙏 YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw ጥቆማ ለመስጠት እና ማስታወቅ ለመሰራት http://t.me/Darashbot

Yuqori yangilanish chastotasi (oxirgi ma’lumot 14 Iyul, 2026 da olingan) sababli kanal doimo dolzarb va katta qamrovli bo‘lib qoladi. Analitika auditoriya kontent bilan faol hamkorlik qilishini, uni Yangiliklar & Media toifasidagi muhim ta’sir nuqtasiga aylantirishini ko‘rsatadi.

39 765
Obunachilar
+7524 soatlar
-877 kunlar
-1 55630 kunlar
Postlar arxiv
አቶ ተወልደ ገብረማርያም የፓኪስታን አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ሆነው ተሸሙ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የቀድሞ ዋና ሥራ አስፈጻሚ የነበሩት አቶ ተወልደ ገብረማርያም፣ የፓኪስታን ብሔራዊ አየር መ
አቶ ተወልደ ገብረማርያም የፓኪስታን አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ሆነው ተሸሙ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የቀድሞ ዋና ሥራ አስፈጻሚ የነበሩት አቶ ተወልደ ገብረማርያም፣ የፓኪስታን ብሔራዊ አየር መንገድን (PIA) ከገጠመው ከፍተኛ ኪሳራ አውጥተው ወደ ትርፋማነት እንዲመልሱ በዋና ሥራ አስፈጻሚነት መመረጣቸውን ብሉምበርግ እና አረብኒውስ ዘግበዋል። ይህ ሹመት የተሰማው አየር መንገዱን ወደ ግል የማዛወሩ ሂደት የመጀመሪያ ምዕራፍ መጠናቀቁን ተከትሎ ሲሆን፣ "አሪፍ ሀቢብ ኮርፖሬሽን" የተባለው የግል ጥምረት የአየር መንገዱን የሥራ አመራር ቁጥጥር ተረክቧል። 👉አዲሶቹ ባለቤቶች የአየር መንገዱን የፋይናንስ አቅም ለማጠናከር፣ የበረራ አውሮፕላኖችን ለማዘመንና የበረራ መዳረሻዎችን ለማስፋፋት በመጀመሪያ ዙር 80 ቢሊዮን የፓኪስታን ሩፒ ( ወጪ አድርገዋል። አቶ ተወልደ ገብረማርያም የኢትዮጵያ አየር መንገድን በአፍሪካ ግዙፍና ስኬታማ አየር መንገድ በማድረግ ረገድ የነበራቸው ዓለም አቀፍ ዝና እና ልምድ ለዚህ ሹመት እንዳበቃቸው ተገልጿል። 👉ባለሀብቶቹ በአጠቃላይ 180 ቢሊዮን ሩፒ ለኢንቨስትመንት ያቀዱ ሲሆን፣ የአቶ ተወልደ መመረጥ አየር መንገዱን በክልላዊና በዓለም አቀፍ የኢንዱስትሪ ገበያ ውስጥ ተወዳዳሪ ለማድረግ ለተያዘው ስትራቴጂካዊ ዕቅድ ወሳኝ መሆኑ ታምኖበታል። በአሁኑ ወቅት የአቶ ተወልደ ሹመት በይፋ ከመታወጁ በፊት የተለመደው የመንግስት የጸጥታ ማጣሪያ እየተከናወነ መሆኑን የአየር መንገዱ የሥራ ኃላፊዎች ማረጋገጣቸውን ብሉምበርግ እና አረብ ኒውስ ዘግበዋል፡፡ @Seledadotio @Seledadotio

📣LinkedIn ካለዎት ገቢ አለዎት! 🤝 ለ 2 ዓመታት አብሮ በዘለቀ አጋርነታችን፤ ለቢዝነስ አላማ የLinkedIn አካውንቶችን በመከራዬት ላይ ነን! 📱 የLinkedIn አካውንትዎን በማከራዬት
📣LinkedIn ካለዎት ገቢ አለዎት! 🤝 ለ 2 ዓመታት አብሮ በዘለቀ አጋርነታችን ለቢዝነስ አላማ የLinkedIn አካውንቶችን በመከራዬት ላይ ነን! 📱 የLinkedIn አካውንትዎን በማከራዬት በሳምንት ጠቀም ያለ ገንዘብ መስራት እንደሚችሉ ያውቃሉ? መስፈርቶች📱 100+ Connections 🗓 ከተከፈተ 3 ወር እና ከዛ በላይ 💬 በውስጥ መስመር ➡️ @linkedin_ethiop ያግኙን 📱 የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ➡️https://t.me/+0xQ8zF1gYpgyMmI0 😀ስልክ ፦ +251934848429 ⚠️ ያስተውሉ ፦ አሁን ካለው ከገበያው ዋጋ በላይ ክፍያዎችን እያቀረብን እንገኛለን። 🤝 Stable • Trusted • Long-Term Collaboration.

ዛሬ የዓለም ዋንጫ ተጠባቂው የግማሽ ፍጻሜ ጨዋታ በስፔን እና በፈረንሳይ መካከል ይከናወናል ይህ ጨዋታ በፊፋ የዓለም ደረጃ አንደኛ እና ሦስተኛ ደረጃ ላይ የሚገኙትን ሁለቱን የአውሮፓ ኃያላን የሚያገ
+2
ዛሬ የዓለም ዋንጫ ተጠባቂው የግማሽ ፍጻሜ ጨዋታ በስፔን እና በፈረንሳይ መካከል ይከናወናል ይህ ጨዋታ በፊፋ የዓለም ደረጃ አንደኛ እና ሦስተኛ ደረጃ ላይ የሚገኙትን ሁለቱን የአውሮፓ ኃያላን የሚያገናኝ በመሆኑ በመላው ዓለም የሚገኙ የስፖርት አፍቃሪያንን ቀልብ ስቧል። በዲዲዬ ዴሻምፕ የሚመራውና "ሌ ብሉዝ" በመባል የሚታወቀው የፈረንሳይ ብሔራዊ ቡድን በሩብ ፍጻሜው የሞሮኮ ብሔራዊ ቡድንን 2 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፎ ወደዚህ ደረጃ ተሸጋግሯል፡፡ በሉዊስ ዴ ላ ፎንቴ የሚሰለጥነው የስፔን ብሔራዊ ቡድንም በተመሳሳይ ሌላኛዋን የአውሮፓ ተፎካካሪ ሀገር ቤልጂየምን 2 ለ 1 በሆነ ጠባብ ውጤት በመርታት ለግማሽ ፍጻሜው አልፏል። ይህ ታላቅ ጨዋታ በውድድሩ እጅግ ጠንካራ የመከላከል መስመር ያላቸውን ሁለቱን ቡድኖች ፊት ለፊት የሚያገናኝ ሲሆን፤ በተለይም ፈረንሳይ በጥሎ ማለፍ ባደረገቻቸው ጨዋታዎች ውስጥ እስካሁን አንድም ግብ ሳታስተናግድ ስድስት ግቦችን ማስቆጠሯ አስደናቂ ጥንካሬዋን ያሳያል። ስፔንም በበኩሏ በተመሳሳይ በጥሎ ማለፍ ጨዋታዎች ስድስት ግቦችን ከመረብ ያሳረፈች ሲሆን፥ ያስተናገደችው ግን አንድ ግብ ብቻ ነው። የሁለቱን ታሪካዊ ተቀናቃኝ ቡድኖች የእርስ በርስ ግንኙነት ስንመለከት፤ ስፔን በቅርብ ዓመታት የበላይነት መውሰድ የቻለች ሲሆን፥ በ2024ቱ የአውሮፓ ዋንጫ ግማሽ ፍጻሜ ፈረንሳይን 2 ለ 1 እንዲሁም በቅርቡ በ2025ቱ የኔሽንስ ሊግ ግማሽ ፍጻሜ በጎል ፌሽታ በተንበሸበሸው መርሐ-ግብር 5 ለ 4 በሆነ ውጤት ማሸነፏ ይታወሳል። ዛሬ ምሽት 4:00 ሰዓት በአርሊንግተን ቴክሳስ የሚገኘው AT&T ስታዲየም ጨዋታውን የሚያስተናግድ ሲሆን፥ ሳልቫዶሪያዊው ኢቫን ባርተን ጨዋታውን በመሀል ዳኝነት ይመሩታልል። @Addis_News @Addis_News

Repost from Darash Media
⚽️ አለም ዋንጫው እጅግ አጓጊ ሆኗል ❤️‍🔥 🚨☑️እናንተም በ 1xbet አሸናፊውን እየገመታችሁ በየቀኑ በሺዎች ገንዘብ ማፈስ ይችላሉ 💵🤑 በተጨማሪም ታማኙ 1xbet ቤቲንግ ለአዲስ ተመዝጋቢ
⚽️ አለም ዋንጫው እጅግ አጓጊ ሆኗል ❤️‍🔥 🚨☑️እናንተም በ 1xbet አሸናፊውን እየገመታችሁ በየቀኑ በሺዎች ገንዘብ ማፈስ ይችላሉ 💵🤑 በተጨማሪም ታማኙ 1xbet ቤቲንግ ለአዲስ ተመዝጋቢ ከፍተኛ ቦነስ እስከ 80,000 ETB ቦነስ ይዞላቹ መጥቷል !! ➡️Reg LINK ፦ https://cropped.link/darash 1️⃣2️⃣ promo code DARASH 💰 የመጀመሪያ ዲፖዚት ሲያረጉ ➜ 80,000 birr bonus ☑️ ከላይ በተቀመጡት ሊንክ እና ፕሮሞት ኮድ ለምትመዘገቡ ብቻ ሙሉ ሀላፊነት እንወስዳለን, በFirst Deposit ሞክሩ እና መስክሩ!

ገዳይ ጥቃቶች በኢራን እና በአሜሪካ መካከል ያለዉን ግጭት ሊያባስሱ እንደሚችል ተነገረ እስካሁን ድረስ በዩናይትድ ስቴትስ እና በኢራን መካከል የተሰላው ጥቃት "በአንፃራዊነት የተገደበ" ቢሆንም ሁኔታ
ገዳይ ጥቃቶች በኢራን እና በአሜሪካ መካከል ያለዉን ግጭት ሊያባስሱ እንደሚችል ተነገረ   እስካሁን ድረስ በዩናይትድ ስቴትስ እና በኢራን መካከል የተሰላው ጥቃት "በአንፃራዊነት የተገደበ" ቢሆንም ሁኔታው ​​በፍጥነት ሊባባስ ይችላል ሲሉ አንድ ተንታኝ ተናግረዋል።"ሁልጊዜ ለመደራደር ቦታ አለ፣ ሁልጊዜም ለመነጋገር ቦታ አለ፣ ነገር ግን አንዳንድ ጊዜ ሀገራት ተኩስ በመለዋወጥ ይደራደራሉ" ሲሉ ከጆርጅታውን ዩኒቨርሲቲ ኳታር የመጡት ፖል ሙስግሬቭ ተናግረዋል።   "አሁን እዚህ የምናየው ሁለቱም ወገኖች የመጨረሻ ዓላማቸው ምን እንደሆነ በተሻለ ሁኔታ እየተረዱ ነው። ለዋሽንግተን፣ የሆርሙዝ ወሽመጥን ማካትት፣ ለኢራን ደግሞ የኑክሌር ፕሮግራም እንደሚያካትት አሁን ግልጽ ነው።" ሲሉ ተደምጠዋል፡፡   "ኢራናውያን የአሜሪካን ወታደራዊ ሰፈሮች እያጠቁ ነው፣ በተጨማሪም የኩዌትን የባህር ዳርቻ የነዳጅ ፕሮግራሞችን ጭምር እያጠቁ ነው ብለዋል። ይህ አሁንም በአንጻራዊነት የተገደበ ነው፤ ስለ ሰፊ ጥቃቶች እየተነጋገርን አይደለም፤ ነገር ግን የበለጠ የመባባስ እድል ያለው ነገር ነው" ሲሉ ሙስግሬቭ ተናግረዋል። በስምዖን ደረጄ #ዳጉ_ጆርናል

😯በመጨረሻም እውነተኛው እና ትክክለኛው የ Fixed ትኬት አቅራቢ ድብቅ ቻናል ተገኘ🔥🔥💵🚩🚩 💰ብታምኑም ባታምኑም በቀን ቢያንስ ከ 10ሺ ብር በላይ ብዙ ሰው በዚ ትኬት በቤቲንግ ብቻ እያ
+3
😯በመጨረሻም እውነተኛው እና ትክክለኛው የ Fixed ትኬት አቅራቢ ድብቅ ቻናል ተገኘ🔥🔥💵🚩🚩 💰ብታምኑም ባታምኑም በቀን ቢያንስ ከ 10ሺ ብር በላይ ብዙ ሰው በዚ ትኬት በቤቲንግ ብቻ እያተረፈ ነው ቻናሉ ከብዙ የውጭ አካላት ብዙ ጫና እየደረሰበት ስለሆነ ለብዙ ሰው share አታድርጉት   ⭐️በዚ ድብቅ ያልተነቃበት ስራ እንደሌሎች ህይወታችውን መቀየር ከፈለጋችው 👇በዚ 📎🔗 https://t.me/+fJWiPo7kZwlmNmY0 https://t.me/+fJWiPo7kZwlmNmY0     ❗️❗️እዚ ቻናል ውስጥ ሙሉ መረጃው አለላችው 🫳💵💵 join አድርጉ @Eyuelofficial በዚም አናግራችው ዛሬውኑ ይሄን Fixed ትኬት ወስዳችው ስራውን መጀመር ትችላላችው ቤቲንግ አልተዘጋም አለ 1️⃣2️⃣1Xbet ላይ በዚ https://cropped.link/etprem ገብታችው ይሄን Fixed ትኬት መቁረጥ ትችላላችው  Promo code: ETPREM  👈 ይሄን ተጠቀሙ

የዓለም ባንክ በቀጣዮቹ 10 ዓመታት በኢትዮጵያ ለሚያከናውናቸው ድጋፎች የፖሊሲ ለውጦች አደረገ የዓለም ባንክ ከ2027 እስከ 2036 ያለውን የ10 ዓመታት የአጋርነት ማዕቀፍ ይፋ ያደረገ ሲሆን፣ በሚ
የዓለም ባንክ በቀጣዮቹ 10 ዓመታት በኢትዮጵያ ለሚያከናውናቸው ድጋፎች የፖሊሲ ለውጦች አደረገ የዓለም ባንክ ከ2027 እስከ 2036 ያለውን የ10 ዓመታት የአጋርነት ማዕቀፍ ይፋ ያደረገ ሲሆን፣ በሚቀጥሉት 10ዓመታት ቅድሚያ ይሰጣቸው የነበሩ ትልልቅ ፕሮጀክቶችን ሙሉ በሙሉ ከዕቅዱ ውጪ ማድረጉን አስታወቀ፡፡ ሪፖርተር የተመለከተው የዓለም ባንክ አዲስ የስትራቴጂ ሰነድ ትኩረቱን በዋናነት በየዓመቱ ወደ ሥራው ዓለም ለሚቀላቀሉ ወደ ሁለት ሚሊዮን ገደማ የሚሆኑ ወጣቶች የሥራ ዕድል መፍጠር ላይ አድርጓል፡፡ ግዙፍ በመንግሥት የሚመሩ የኃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶችን፣ ዋና ዋና የአስፋልት መንገዶችንና የቱሪዝም ዘርፍን በቀጣዮቹ አሥር ዓመታት ሙሉ በሙሉ ቅድሚያ ከሚሰጣቸው ፕሮጀክቶች ዝርዝር ውጪ አድርጓቸዋል፡፡ 👉የኃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶች ከዕቅዱ ውጪ እንዲሆኑ የተደረጉት ኢትዮጵያ ባለፉት ዓመታት ባደረገችው ኢንቨስትመንት በቂ የማመንጨት አቅም ስላላት ሲሆን፣ የቱሪዝም ዘርፍ ደግሞ በኢትዮጵያ ያለው የፀጥታና የመሠረተ ልማት ሁኔታ መሻሻል እስከሚታይበት ድረስ ከዝርዝሩ ውጪ እንዲሆን መደረጉን ጠቁሟል፡፡ የከተማ አውራ ጎዳናዎችን የመገንባት ዕቅድም ቀርቶ፣ በተመሳሳይ መልኩ የገጠር መንገዶችን ወደ ማስፋፋት እንዲዞር የተደረገ ሲሆን፣ ይህም አርሶአደሩ ምርቱን በቀላሉ ወደ ገበያ እንዲያቀርብ ለማገዝ፣ የጉምሩክ አሠራርን ለማዘመንና የወጪ ንግድ ወጪን ለመቀነስ ያለመ አዲስ መዋቅራዊ አቅጣጫ መሆኑ ተመልክቷል። 👉ባንኩ በቀጣይ እቅዶቹ የኤሌክትሪክ መስመር ዝርጋታ ማስተካከል፣ የኃይል መቆራረጥን መቀነስና በሚሊዮኖች ለሚቆጠር ሕዝብ የኤሌክትሪክ ተደራሽነትን አስተማማኝ ማድረግ የሚሉት ይገኙበታል፡፡ @Addis_Reporter @Addis_Reporter

🔴የዩክሬን ድሮኖች በሩሲያ ኩርስክ ግዛት የሚገኘውን ግዙፍ የሰሜን ኮሪያ ሚሳኤሎች ዴፖ አወደሙ‼️ የዩክሬን ልዩ ኃይል በሩሲያ የድንበር ቀጠና በሆነው የኩርስክ (Kursk) ግዛት ውስጥ እስከዛሬ ከ
🔴የዩክሬን ድሮኖች በሩሲያ ኩርስክ ግዛት የሚገኘውን ግዙፍ የሰሜን ኮሪያ ሚሳኤሎች ዴፖ አወደሙ‼️ የዩክሬን ልዩ ኃይል በሩሲያ የድንበር ቀጠና በሆነው የኩርስክ (Kursk) ግዛት ውስጥ እስከዛሬ ከተሰነዘሩት እጅግ ስልታዊ የተባለውን ጥቃት መፈጸሙን የኪየቭ የጦር እዝ ይፋ አድርጓል። በጥቃቱ የዩክሬን የረጅም ርቀት ተወንጫፊ ድሮኖች የሩሲያ ጦር ለሰሜን ኮሪያ ሰራሽ ባለስቲክ ሚሳኤሎች እና ለከባድ መሣሪያ ጥይቶች ማከማቻነት ይጠቀምበት የነበረን አንድ ግዙፍ ወታደራዊ መጋዘን ሙሉ በሙሉ አውድመዋል። የወታደራዊ ደህንነት ተንታኞች እንደገለጹት፣ ድሮኖቹ መጋዘኑን በትክክል መምታታቸውን ተከትሎ በስፍራው የነበሩት ሚሳኤሎችና ፈንጂዎች እርስ በርሳቸው መፈንዳት በመጀመራቸው በአካባቢው ሰፊ የመሬት መንቀጥቀጥ መሰል ንዝረትና እስከ አምስት ኪሎ ሜትር ርቀት ድረስ የሚታይ ግዙፍ የእሳት ነበልባል ተመዝግቧል። ይህ ጥቃት ሩሲያ በዩክሬን ግንባር ላይ ለምታደርገው የክረምት ወራት ጥቃት ያዘጋጀችውን የትጥቅ አቅርቦት በእጅጉ የሚያስተጓጉልባት መሆኑ ተገልጿል። ‎ @Addis_Reporter @Addis_Reporter

Repost from UNITED HOME ❤️
🏆 የአለም ዋንጫን በነፃ የሚያስተላልፍ ቻናል ተገኘ 🔥 ሰሞኑን የሚደረጉ የአለም ዋንጫ ጨዋታዎችን አሁኑኑ ከስር ባስቀመጥኩልህ ሊንክ በቀጥታ በነፃ መከታተል ትችላላችሁ !! 👇👇👇 ➡️ https://t.me/+CB3kuuaaiZxhM2M0 ➡️ https://t.me/+CB3kuuaaiZxhM2M0

ሞጅታባ ኻሜኒ የአባታቸውን ግድያ ለመበቀል ቃል ገብተዋል❗️ የኢራን አዲሱ የበላይ መሪ አያቶላ ሞጅታባ ኻሜኒ የተገደሉትን አባታቸውን አሊ ኻሜኒን ደም መበቀል የመላው የኢራን ሕዝብ ፍላጎት በመሆኑ የ
ሞጅታባ ኻሜኒ የአባታቸውን ግድያ ለመበቀል ቃል ገብተዋል❗️ የኢራን አዲሱ የበላይ መሪ አያቶላ ሞጅታባ ኻሜኒ የተገደሉትን አባታቸውን አሊ ኻሜኒን ደም መበቀል የመላው የኢራን ሕዝብ ፍላጎት በመሆኑ የአጸፋው ርምጃ እንደሚወሰድ አስታወቁ። 👉ሞጅታባ ኻሜኒ የአባታቸው ሥርዓተ ቀብር መፈጸሙን ተከትሎ ባስተላለፉት መልዕክት፤ ካለአግባብ የንጹሃንን ህይወት የቀጠፉ ወንጀለኛና ክብር የለሽ ነፍሰ ገዳዮችን ለመበቀል ቃል እንገባለን ብለዋል። ለሳምንት ያህል ሲካሄድ የቆየው የሽኝት ሥነ ስርዓት ተጠናቅቆ የኢራን የቀድሞው መሪ ሥርዓተ ቀብራቸው ተፈጽሟል። 👉አሜሪካና እስራኤል በኢራን ላይ በሰነዘሩት ጥቃት አሊ ኻሜኒ መገደላቸውን ተከትሎ ኢራን ተከታታይ የአጸፋ ርምጃዎችን መውሰዷ ይታወሳል። በሌላ በኩል ኢራን የአሜሪካውን ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕን ለመግደል አዲስ እቅድ ማውጣቷን የሚያሳዩ መረጃዎች ደርሶኛል ስትል እስራኤል በቅርቡ ለአሜሪካ የደህንነት መረጃ ማጋራቷን ተገልጿል። ይህንን ተከትሎ ፕሬዚዳንት ትራምፕ በማህበራዊ ትሰስር ገጻቸው በኩል ኢራን በእሳቸው ላይ የግድያ ሙከራ ካደረገች በሺዎች የሚቆጠሩ ሚሳኤሎችን በኢራን ላይ እንደሚተኩሱ ማስጠንቀቃቸውን የዘገበው አናዶሉ ነው። @Seledadotio @Seledadotio

በቀዶ ሕክምና የስፔሻሊቲ ትምህርትን በሰው ሠራሽ አስተውሎት (AI) የታገዘ ለማድረግ እየተሠራ መሆኑን የጤና ሚኒስቴር ገለፀ፡፡ ይህ የተገለፀው የኢትዮጵያ የውስጥ ደዌ ሕክምና ማኅበር 11ኛ ጠቅላላ
በቀዶ ሕክምና የስፔሻሊቲ ትምህርትን በሰው ሠራሽ አስተውሎት (AI) የታገዘ ለማድረግ እየተሠራ መሆኑን የጤና ሚኒስቴር ገለፀ፡፡ ይህ የተገለፀው የኢትዮጵያ የውስጥ ደዌ ሕክምና ማኅበር 11ኛ ጠቅላላ ጉባኤውን ባካሔደበት ወቅት ነው። ጤና ሚኒስቴር ለስፔሻሊስት ሐኪሞች በሚሰጠው የቀዶ ሕክምና ትምህርት በAI የታገዙ ኮርሶችን አካቶ ለመተግበር፣ ከትምህርት ሚኒስቴር ጋር እየሠራ መሆኑን የጤና ሚኒስትር ደኤታ ሳህረላ አብደላ ገልፀዋል፡፡ የጤና ስርዓቱ በቴክኖሎጂ የተቃኘ እንዲሆን ሚኒስቴሩ ከአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ጋር አብሮ ለመሥራት ከስምምነት መድረሱን ያስታወሱት ሚኒስትር ዴኤታዋ፤ ጤና ሚኒስቴር ካለፈው አንድ ዓመት ወዲህ በሰው ሠራሽ አስተውሎት የታገዙ የጤና አገልግሎቶችን መተግበር መጀመሩን ጠቁመዋል፡፡ የሰው ሠራሽ አስተውሎት (AI) የሕክምና አሰጣጥን ለማሳለጥ፣ አንዳንድ የዲያግኖስቲክ ችግሮችን ለማወቅ የሚፈጀውን ጊዜ ለማሳጠር፣ የላቦራቶሪ ውጤት ትክክለኛነትን ለማሻሻል፣ በሰው ዓይን ሊታዩ የማይችሉ ነገሮች ጎልተው እንዲታዩ ለማድረግና በሌሎችም ሕክምናዎች ላይ ከፍተኛ ዕገዛ እያደረገ እንደሚገኝ የኢትዮጵያ የውስጥ ደዌ ሕክምና ማኅበር ፕሬዝዳንት ዶ/ር ብሩክ ዓለማየሁ አብራርተዋል። ይሁን እንጂ የሰው ሠራሽ አስተውሎት (AI) የሚሰጣቸው መረጃዎችን የማጥራት እንዲሁም የቁጥጥር ሥራዎች ሊጠናከሩ እንደሚገባ አሳስበዋል፡፡ #ሪፖርተር @Seledadotio @Seledadotio

😯በመጨረሻም እውነተኛው እና ትክክለኛው የ Fixed ትኬት አቅራቢ ድብቅ ቻናል ተገኘ🔥🔥💵🚩🚩 💰ብታምኑም ባታምኑም በቀን ቢያንስ ከ 10ሺ ብር በላይ ብዙ ሰው በዚ ትኬት በቤቲንግ ብቻ እያ
+3
😯በመጨረሻም እውነተኛው እና ትክክለኛው የ Fixed ትኬት አቅራቢ ድብቅ ቻናል ተገኘ🔥🔥💵🚩🚩 💰ብታምኑም ባታምኑም በቀን ቢያንስ ከ 10ሺ ብር በላይ ብዙ ሰው በዚ ትኬት በቤቲንግ ብቻ እያተረፈ ነው ቻናሉ ከብዙ የውጭ አካላት ብዙ ጫና እየደረሰበት ስለሆነ ለብዙ ሰው share አታድርጉት   ⭐️በዚ ድብቅ ያልተነቃበት ስራ እንደሌሎች ህይወታችውን መቀየር ከፈለጋችው 👇በዚ 📎🔗 https://t.me/+fJWiPo7kZwlmNmY0 https://t.me/+fJWiPo7kZwlmNmY0     ❗️❗️እዚ ቻናል ውስጥ ሙሉ መረጃው አለላችው 🫳💵💵 join አድርጉ @Eyuelofficial በዚም አናግራችው ዛሬውኑ ይሄን Fixed ትኬት ወስዳችው ስራውን መጀመር ትችላላችው ቤቲንግ አልተዘጋም አለ 1️⃣2️⃣1Xbet ላይ በዚ https://cropped.link/etprem ገብታችው ይሄን Fixed ትኬት መቁረጥ ትችላላችው  Promo code: ETPREM  👈 ይሄን ተጠቀሙ

የዘውዲቱ ሆስፒታል በ90 ቀናት ውስጥ 17 ሺህ ለሚጠጉ ሰዎች ነጻ ህክምና ለመስጠት እቅድ መያዙን አስታወቀ የዘውዲቱ ሆስፒታል የአስተኝቶ ህክምና ዲፓርትመንት ኃላፊ የሆኑት ዶክተር ወንደሰን በላችሁ
የዘውዲቱ ሆስፒታል በ90 ቀናት ውስጥ 17 ሺህ ለሚጠጉ ሰዎች ነጻ ህክምና ለመስጠት እቅድ መያዙን አስታወቀ   የዘውዲቱ ሆስፒታል የአስተኝቶ ህክምና ዲፓርትመንት ኃላፊ የሆኑት ዶክተር ወንደሰን በላችሁ ለብስራት ሬድዮ እንደገለጹት ሆስፒታሉ በክረምት የበጎ አድራጎት መርሃ ግብር በርካታ ዜጎችን ተጠቃሚ እያደረገ ይገኛል።በተለያዩ ቦታዎች በመገኘትና ድንኳን በመትከል ነጻ የህክምና እና የዕይታ ልየታ አገልግሎት እየሰጠ እንደሚገኝ ገልፀዋል።   በዚህም ክብር ለአረጋውያን የበጎ አድራጎት ድርጅት ማቆያ ውስጥ በመገኘት አራት ሀኪሞች፣ ስድስት ነርሶች፣ የአይን፣ የጥርስ እና የስነ-አእምሮ ባለሙያዎችን ባካተተ ቡድን ለዜጎች ህክምና ሰጥቷል።200 ለሚሆኑ ሰዎች የዕይታ እና የህክምና አገልግሎት እንዲያገኙ ተደርጓል።ከተጠቃሚዎቹ መካከል ከዚህ ቀደም የደም ግፊትና የስኳር ህመም የነበረባቸው ሰዎች የተገኙ ሲሆን እዛው ህክምናቸውን እንዲቀጥሉ ምክር ተሰጥቷቸዋል።   ዶክተር ወንደሰን አክለው እንደተናገሩት አራት ሰዎች በአይን ሞራ ግርዶሽ ፤ ሁለት ሰዎች በትራኮማ በሚመጣ የአይን ኢንፌክሽን ተጠቅተዋል።ሶስት ሰዎች ደግሞ የዕይታ ችግር ስላለባቸው መነጽር እንደሚያስፈልጋቸው ተለይተዋል። ይህ የነጻ ህክምና መርሃ ግብር ለ90 ቀናት ሲቆይ በሁለት የአረጋውያን መርጃ ድርጅቶች በቀጣይ ተመሳሳይ አገልግሎት ለመስጠት ታቅዷ ።17 ሺህ የሚጠጉ ሰዎች በነጻ ህክምናዉ ተጠቃሚ ይሆናሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡   @Seledadotio @Seledadotio

😯በመጨረሻም እውነተኛው እና ትክክለኛው የ Fixed ትኬት አቅራቢ ድብቅ ቻናል ተገኘ🔥🔥💵🚩🚩 💰ብታምኑም ባታምኑም በቀን ቢያንስ ከ 10ሺ ብር በላይ ብዙ ሰው በዚ ትኬት በቤቲንግ ብቻ እያ
+3
😯በመጨረሻም እውነተኛው እና ትክክለኛው የ Fixed ትኬት አቅራቢ ድብቅ ቻናል ተገኘ🔥🔥💵🚩🚩 💰ብታምኑም ባታምኑም በቀን ቢያንስ ከ 10ሺ ብር በላይ ብዙ ሰው በዚ ትኬት በቤቲንግ ብቻ እያተረፈ ነው ቻናሉ ከብዙ የውጭ አካላት ብዙ ጫና እየደረሰበት ስለሆነ ለብዙ ሰው share አታድርጉት   ⭐️በዚ ድብቅ ያልተነቃበት ስራ እንደሌሎች ህይወታችውን መቀየር ከፈለጋችው 👇በዚ 📎🔗 https://t.me/+amNiFynwRc43OTg8 https://t.me/+amNiFynwRc43OTg8    ❗️❗️እዚ ቻናል ውስጥ ሙሉ መረጃው አለላችው 🫳💵💵 join አድርጉ @Eyuelofficial በዚም አናግራችው ዛሬውኑ ይሄን Fixed ትኬት ወስዳችው ስራውን መጀመር ትችላላችው ቤቲንግ አልተዘጋም አለ 1️⃣2️⃣1Xbet ላይ በዚ https://cropped.link/etprem ገብታችው ይሄን Fixed ትኬት መቁረጥ ትችላላችው  Promo code: ETPREM  👈 ይሄን ተጠቀሙ

አሜሪካ ኢትዮጵያውያንን ጨምሮ ለስድስት አገራት ዜጎች የተሰጠውን በአሜሪካ የመቆየትና የመሥራት ጊዜያዊ ሕጋዊ ከለላ ለተጨማሪ ቀናት አራዘመ። በአሜሪካ የአገር ውስጥ ደሕንነት መሥሪያ ቤት ሥር የሚገኘ
አሜሪካ ኢትዮጵያውያንን ጨምሮ ለስድስት አገራት ዜጎች የተሰጠውን በአሜሪካ የመቆየትና የመሥራት ጊዜያዊ ሕጋዊ ከለላ ለተጨማሪ ቀናት አራዘመ።  በአሜሪካ የአገር ውስጥ ደሕንነት መሥሪያ ቤት ሥር የሚገኘው የዜግነትና የፍልሰት አገልግሎት በአገሪቱ ለሚገኙ ኢትዮጵያውያን የተሰጠው ከለላ በመጪው ሐምሌ 10 ቀን 2018 እንደሚያበቃ ትላንት አርብ አስታውቋል። ከኢትዮጵያ በተጨማሪ ለሶርያ፣ ሶማሊያ፣ የመን፣ ደቡብ ሱዳን እና ምያንማር ዜጎች የተሰጠው ጊዜያዊ ከለላ በተመሣሣይ ቀን ያበቃል።  ውሳኔው የሚመለከታቸው የሔቲ ዜጎች ከቀሪዎቹ አምስት አገራት አንድ ሳምንት ቀደም ብሎ በአሜሪካ ለመቆየትና ለመሥራት የሚፈቅድላቸውን ከለላ ያጣሉ። ይህ ከለላ የተፈጥሮ አደጋ፣ የትጥቅ ግጭት ወይም ሌሎች ያልተለመዱ አስገዳጅ ሁኔታዎች ከገጠማቸው አገራት ወደ አሜሪካ የገቡ ሰዎች በአገሪቱ እንዲቆዩ እና በሕጋዊ መንገድ እንዲሠሩ የሚፈቅ ነው።  ከለላው የተሰጣቸው በአሜሪካ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ወደ አገራቸው ቢመለሱ “በግል ደሕንነታቸው ብርቱ ሥጋት አይገጥማቸውም” በሚል አመክንዮ በአገሪቱ የመቆየትና የመሥራት ዕድላቸው እንዲያበቃ የተወሰነው ባለፈው ታኅሳስ 2018 ነበር።  @Addis_News @Addis_News

✅ ማስታወቂያ ከድሬዳዎ አሪጅናል ጫማ እንዲሁም Original Usa የ Gym Supplement ለማግኘት ማስመጣትም ማዘዝም ለምትፈልጉ በ ፍሬም በጅምላም እንልካለን ✅✅ ያላችሁበት ድረስ እንልካለን
+4
✅ ማስታወቂያ       ከድሬዳዎ አሪጅናል ጫማ እንዲሁም Original Usa የ Gym Supplement ለማግኘት ማስመጣትም ማዘዝም ለምትፈልጉ በ ፍሬም በጅምላም  እንልካለን ✅✅ ያላችሁበት ድረስ እንልካለን 🚚 አዲስ አበባ ክፍለ ሀገርም ያላችሁ አውሩን  በአካልም ለምትመጡ በውስጥ አውሩን 🏪 እኛን ለማግኘት ቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉን ➡️https://t.me/+Vk2otYv5a_tiZDk1 https://t.me/+Vk2otYv5a_tiZDk1 https://t.me/+Vk2otYv5a_tiZDk1 💯 የGym Supplemnt ለማግኘት ይሄን ቻናል ይቀላቀሉ ለውፍረት ለስፖርት ይሆናል https://t.me/+o7e1wlzLLL0xNWI0 https://t.me/+o7e1wlzLLL0xNWI0     ✔️ INBOX @Dirijimlaakefafye @Dirijimlaakefafye    

ይን ቻናል መግዛት ምፈልግ በዝ የናግሩን👇👇👇 http://t.me/Darashbot
ይን ቻናል መግዛት ምፈልግ በዝ የናግሩን👇👇👇 http://t.me/Darashbot

ህወሐት ሙሉ በሙሉ በራሱ ኃይል ላይ ብቻ እንደሚተማመን ቃል አቀባዩ ተናገሩ‼️ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በሰጡት ማብራሪያ ላይ ሕወሓት፣ ኤርትራ እና ሱዳን በጋራ እ
ህወሐት ሙሉ በሙሉ በራሱ ኃይል ላይ ብቻ እንደሚተማመን ቃል አቀባዩ ተናገሩ‼️ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በሰጡት ማብራሪያ ላይ ሕወሓት፣ ኤርትራ እና ሱዳን በጋራ እየሠሩ መሆኑን በመጥቀስ ክስ ሰንዝረዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን ሁኔታ በ1983 ዓ.ም (እ.ኤ.አ. በ1991) የደርግ ሥርዓት እንዲወድቅ ካደረገው ጥምረት ጋር በማመሳሰል የገለጹት ሲሆን፣ ጥምረቱ በኢትዮጵያ ሉዓላዊነት ላይ የሚያመጣው አደጋ ባይኖርም ከጀርባው ግን ስማቸውን ያልጠቀሷቸው የውጭ አካላት እየመሩት መሆኑን አመልክተዋል። ይሁን እንጂ ሕወሓት ኤርትራን እና ሱዳንን ያካተተ ጥምረት ፈጥሯል በማለት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ያቀረቡበትን ክስ ሙሉ በሙሉ ውድቅ አድርጓል። የድርጅቱ ቃል አቀባይ ሚካኤል አስገዶም ለክሱ በሰጡት ምላሽ፥ ድርጅታቸው አብረውት እንዲሰለፉና እንዲዋጉለት የውጭ አካላትን በፍጹም ጋብዞ እንደማያውቅ ገልጸዋል። ቡድኑ ከየትኛውም የውጭ ኃይል ወታደራዊ ድጋፍ እንደማይፈልግና ሙሉ በሙሉ በራሱ ኃይል ላይ ብቻ እንደሚተማመን አስታውቋል። አዩዘሀበሻ ‎===================== 💎⬇👇👇👇👇👇👇👇👇👇 የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇 https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s

Repost from Darash Media
⚽️ አለም ዋንጫው እጅግ አጓጊ ሆኗል ❤️‍🔥 🚨☑️እናንተም በ 1xbet አሸናፊውን እየገመታችሁ በየቀኑ በሺዎች ገንዘብ ማፈስ ይችላሉ 💵🤑 በተጨማሪም ታማኙ 1xbet ቤቲንግ ለአዲስ ተመዝጋቢ
⚽️ አለም ዋንጫው እጅግ አጓጊ ሆኗል ❤️‍🔥 🚨☑️እናንተም በ 1xbet አሸናፊውን እየገመታችሁ በየቀኑ በሺዎች ገንዘብ ማፈስ ይችላሉ 💵🤑 በተጨማሪም ታማኙ 1xbet ቤቲንግ ለአዲስ ተመዝጋቢ ከፍተኛ ቦነስ እስከ 80,000 ETB ቦነስ ይዞላቹ መጥቷል !! ➡️Reg LINK ፦ https://cropped.link/darash 1️⃣2️⃣ promo code DARASH 💰 የመጀመሪያ ዲፖዚት ሲያረጉ ➜ 80,000 birr bonus ☑️ ከላይ በተቀመጡት ሊንክ እና ፕሮሞት ኮድ ለምትመዘገቡ ብቻ ሙሉ ሀላፊነት እንወስዳለን, በFirst Deposit ሞክሩ እና መስክሩ!

"ኢራኖች ሊገሉኝ ነው።ልዩ የግድያ እቅድ ወጥቶብኛል" ትራምፕ የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን እኔን ለመግደል እያሴረች ነው ሲሉ ተናግረዋል። ይህ እቅድ መኖሩን የሰሙት ከእስራኤል መሆኑን
"ኢራኖች ሊገሉኝ ነው።ልዩ የግድያ እቅድ ወጥቶብኛል" ትራምፕ የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን እኔን ለመግደል እያሴረች ነው ሲሉ ተናግረዋል። ይህ እቅድ መኖሩን የሰሙት ከእስራኤል መሆኑን ገልጸዋል። የእስራኤል የደህንነት ተቋም (ሞሳድ)፣ የቀድሞውን የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕን ለመግደል በኢራን በኩል እየተጠነሰሰ ያለን የደባ ሴራ መረጃ ለአሜሪካ ማዕከላዊ ደህንነት ኤጀንሲ (CIA) ማጋራቱን ሲኤንኤን ዘግቧል። ይህን ተከትሎ ዶናልድ ትራምፕ በሰጡት መግለጫ፣ በኢራን የለመደባ ታርጌት ዝርዝር ውስጥ ቀዳሚ መሆናቸውንና በማንኛውም ሰዓት ህይወታቸው አደጋ ላይ ሊወድቅ እንደሚችል ገልጸዋል። ኢራናዊያን በቴህራን ህንፃዎች ላይ ከላይ በምስል የሚታየውን "we will ...Trump"የሚለውን ለጥፈው ታይተዋል። ​ይህ የደህንነት ስጋት የመነጨው አሜሪካ ቀደም ሲል የኢራኑን ጀነራል ቃሲም ሱሌማኒን መግደሏን ተከትሎ ኢራን በወሰደችው የበቀል አቋም እንደሆነ ይታወቃል። ይሁን እንጂ፣ በቀረበው የደህንነት ሪፖርት ላይ የአሜሪካ ባለስልጣናት እርስ በርስ የተከፋፈለ እይታ አላቸው፤ ከፊሎቹ መረጃው የኢራንን የቆየ ስጋት የሚያጠናክር ነው ሲሉ፣ ሌሎች ደግሞ ጉዳዩ እስራኤል አሜሪካን ወደ ቀጥታ ጦርነት ለመሳብ የምትጠቀምበት ታክቲክ ሊሆን እንደሚችል ግምታቸውን አስቀምጠዋል። #WasuMohammed video 👇Like + Follow👇 https://www.facebook.com/share/18ZGvgBVhp/?mibextid=wwXIfr ==================== ወቅታዊ እና የታመኑ መረጃዎች እንዲደርሱዎ  የቴሌግራም ቻናሉን join በማድረግ በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4 https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4 https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4