uz
Feedback
Wachemo University Students' Union

Wachemo University Students' Union

Kanalga Telegram’da o‘tish

"Inform. Engage. Empower." Official Telegram Channel of Wachemo University Students' Union

Ko'proq ko'rsatish

📈 Telegram kanali Wachemo University Students' Union analitikasi

Wachemo University Students' Union (@wcusu) Amxar til segmentidagi kanali faol ishtirokchi. Hozirda hamjamiyat 20 729 obunachidan iborat bo'lib, Taʼlim toifasida 9 682-o'rinni va Efiopiya mintaqasida 1 626-o'rinni egallagan.

📊 Auditoriya ko‘rsatkichlari va dinamika

невідомо sanasidan buyon loyiha tez o‘sib, 20 729 obunachiga ega bo‘ldi.

19 Iyun, 2026 dagi oxirgi ma’lumotlarga ko‘ra kanal barqaror faollikka ega. Oxirgi 30 kunda obunachilar soni 45 ga, so‘nggi 24 soatda esa -2 ga o‘zgardi va umumiy qamrov yuqori darajada qolmoqda.

  • Tasdiqlash holati: Tasdiqlanmagan
  • Jalb etish (ER): Auditoriya o‘rtacha 34.11% darajada jalb etiladi. Nashrdan keyingi dastlabki 24 soatda kontent odatda umumiy obunachilar sonining 12.95% ini tashkil etuvchi reaksiyalarni to‘playdi.
  • Post qamrovi: Har bir post o‘rtacha 7 070 marta ko‘riladi; birinchi sutkada odatda 2 684 ta ko‘rish yig‘iladi.
  • Reaksiyalar va o‘zaro ta’sir: Auditoriya faol: har bir postga o‘rtacha 20 ta reaksiya keladi.

📝 Tavsif va kontent siyosati

Muallif resursni shaxsiy fikrni ifoda etish maydoni sifatida ta’riflaydi:
"Inform. Engage. Empower." Official Telegram Channel of Wachemo University Students' Union

Yuqori yangilanish chastotasi (oxirgi ma’lumot 20 Iyun, 2026 da olingan) sababli kanal doimo dolzarb va katta qamrovli bo‘lib qoladi. Analitika auditoriya kontent bilan faol hamkorlik qilishini, uni Taʼlim toifasidagi muhim ta’sir nuqtasiga aylantirishini ko‘rsatadi.

20 729
Obunachilar
-224 soatlar
+477 kunlar
+4530 kunlar
Postlar arxiv
#Notice ለመከላከያ ዩኒቨርሲቲ የተመዘገባችሁ ተማሪዎች ዛሬ ከሰዓት በኋላ ጀምሮ ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ (መመረቂያ) አዳራሽ በመገኘት የመጨረሻ ምዝገባ ማድረግ ትችላላችሁ። ምዝገባው እስከ ቅዳሜ ይቆያል። 🇪🇹 ሆሳዕና፣ ኢትዮጵያ ‎🗓 ሰኔ 11 ቀን 2018 ዓ.ም ‎ ‎የተማሪዎች ህብረት ጽ/ቤት ‎=================== ‎🔗 Telegram channel | https://t.me/WCUSU ‎🔗 Telegram chat | @WCUSU_Chat ‎📩 Email 1 | wachemosu@gmail.com ‎📩 Email 2 | wcusu@wcu.edu.et 📽️ YouTube | https://youtube.com/@wachemosu2026 ‎--------------------------------------------------- ‎ያጋጠመዎትን ችግር ሪፖርት ለማድረግ፣ ማሻሻያ ለመጠቆም ወይም አስተያየት ለመስጠት ይሄንን Google Form ይጠቀሙ ‎https://forms.gle/naYWGLaQwjf6K7VKA

ለኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርሲቲ የተመዘገባችሁ ተማሪዎች በሙሉ ይሄን የቴሌግራም ግሩፕ ተቀላቀሉ። https://t.me/+Y141Ts_myrg5ZjY0
ለኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርሲቲ የተመዘገባችሁ ተማሪዎች በሙሉ ይሄን የቴሌግራም ግሩፕ ተቀላቀሉ። https://t.me/+Y141Ts_myrg5ZjY0

📢 ማስታወቂያ የኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርሲቲን ለመቀላቀል የተመዘገባችሁ ተማሪዎች በሙሉ፦ ዩኒቨርሲቲው በኢንጂነሪንግ፣ በጤና እና በቢዝነስና ማህበራዊ ጥናት ኮሌጆቹ በ2019 ዓ.ም የመጀመሪያ ዲግሪ መደበኛ ፕሮግራም ተማሪዎችን ለመቀበል ዝግጅቱን አጠናቋል፡፡ በዚህ መሠረት፣ በቀድሞ ማስታወቂያ መሠረት የተመዘገባችሁ ተማሪዎች በአካል በመገኘት ከዩኒቨርሲቲው የተመደቡ የምዝገባ ኃላፊዎች ጋር በተዘጋጁ የመሰባሰቢያ ቦታዎች ሪፖርት እንድታደርጉ እናሳስባለን፡፡ 👉 ለዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ የምዝገባ ጊዜና ቦታ ጊዜ፡ ከሰኔ 12  እስከ ሰኔ 14/2018 ዓ.ም ቦታ፡ ሆሳዕና ከተማ - ሃዲያ ባህል አዳራሽ  የምዝገባ ጣቢያ 👉ለምዝገባ የሚያስፈልጉ ሰነዶች *ከ8ኛ ክፍል እስከ 12ኛ ክፍል ድረስ ያሉ የትምህርት ማስረጃዎች (ኦርጅናል) *4 ፓስፖርት መጠን ፎቶ *ክሊራንስ *ማንነታችሁን የሚገልፅ መታወቂያ 👉ተጨማሪ መረጃ እና በየምዝገባ ጣቢያው የተመደቡ ኃላፊዎችን ስልክ ለማግኘት (https://www.etdu.edu.et/Notice) 📢 ማሳሰቢያ ተማሪዎች አሁን እየተማሩ ባሉበት ቅርብ የምዝገባ ጣቢያ በመገኘት ብቻ መመዝገብ እንደሚችሉ በአክብሮት እናሳስባለን፡፡ የኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርሲቲ ለመከላከያ ሰራዊታችን ልህቀት እንተጋለን! 📌 Telegram channel https://t.me/EthiopianDefenceUniversity 📌website  http://www.etdu.edu.et 📌Facebook https://www.Facebook.com/ethdefuni 📌tiktok https://www.tiktok.com/@ethiopiandefenceuniversi

#Notice #Graduation Tentative Graduation Schedule Main - ሰኔ 20 Durame - ሰኔ 21 🇪🇹 ሆሳዕና፣ ኢትዮጵያ ‎🗓 ሰኔ 06 ቀን 2018 ዓ.ም ‎ ‎የተማሪዎች ህብረት ጽ/ቤት ‎=================== ‎🔗 Telegram channel | https://t.me/WCUSU ‎🔗 Telegram chat | @WCUSU_Chat ‎📩 Email 1 | wachemosu@gmail.com ‎📩 Email 2 | wcusu@wcu.edu.et 📽️ YouTube | https://youtube.com/@wachemosu2026 ‎--------------------------------------------------- ‎ያጋጠመዎትን ችግር ሪፖርት ለማድረግ፣ ማሻሻያ ለመጠቆም ወይም አስተያየት ለመስጠት ይሄንን Google Form ይጠቀሙ ‎https://forms.gle/naYWGLaQwjf6K7VKA

#Notice #Exit_Exam Friday 05/10/18 Exam schedule & exam room 🇪🇹 ሆሳዕና፣ ኢትዮጵያ ‎🗓 ሰኔ 04 ቀን 2018 ዓ.ም ‎ ‎የተማሪዎች ህብረት ጽ/ቤት ‎====
+3
#Notice #Exit_Exam Friday 05/10/18 Exam schedule & exam room 🇪🇹 ሆሳዕና፣ ኢትዮጵያ ‎🗓 ሰኔ 04 ቀን 2018 ዓ.ም ‎ ‎የተማሪዎች ህብረት ጽ/ቤት ‎=================== ‎🔗 Telegram channel | https://t.me/WCUSU ‎🔗 Telegram chat | @WCUSU_Chat ‎📩 Email 1 | wachemosu@gmail.com ‎📩 Email 2 | wcusu@wcu.edu.et 📽️ YouTube | https://youtube.com/@wachemosu2026 ‎--------------------------------------------------- ‎ያጋጠመዎትን ችግር ሪፖርት ለማድረግ፣ ማሻሻያ ለመጠቆም ወይም አስተያየት ለመስጠት ይሄንን Google Form ይጠቀሙ ‎https://forms.gle/naYWGLaQwjf6K7VKA

Repost from Tikvah-University
#ExitExamProtocols የ2018 ዓ.ም የቅድመ-ምረቃ የመውጫ ፈተና ከሰኔ 04-12/2018 ዓ.ም ይሰጣል። የመውጫ ፈተና ተፈታኞች ሊከተሏቸው የሚገቡ የስነ-ምግባር መመሪያዎች፦ ➫ ተፈታኝ ተማ
#ExitExamProtocols የ2018 ዓ.ም የቅድመ-ምረቃ የመውጫ ፈተና ከሰኔ 04-12/2018 ዓ.ም ይሰጣል። የመውጫ ፈተና ተፈታኞች ሊከተሏቸው የሚገቡ የስነ-ምግባር መመሪያዎች፦ ➫ ተፈታኝ ተማሪዎች በመፈተኛ ክፍል ውስጥ የሞባይል ስልክ፣ ሚሞሪ ያለው የእጅ ሰዓት፣ ሳይንቲፊክ ካልኩሌተር፣ የራስ ያልሆነ መታወቂያ እንዲሁም ማንኛውም አይነት የጦር መሳሪያ ይዘው መገኘት አይችሉም፡፡ ➫ ተፈታኝ ተማሪዎች ከ3ዐ ደቂቃ ቀድመው በተመደቡበት ክፍል መገኘት አለባቸው፡፡ ➫ ተፈታኞች ከተመደቡበት ክፍል ውጪ መፈተን ውጤት ያሰርዛል፡፡ ➫ ተፈታኝ ተማሪዎች የፈተና አስፈጻሚን ትዕዛዝ ማክበር ይጠበቅባቸዋል። ➫ ተፈታኞች የፋይዳ መታወቂያ እንዲሁም ራሳቸውን የሚገልፅ መታወቂያ መያዝ ይኖርባቸዋል፡፡ ➫ በሌላ ሰው ስም፣ መለያ ቁጥር እና የይለፍ ቃል መፈተን አይቻልም፡፡ @tikvahuniversity

#Notice #Exit_Exam በሰኔ ወር 2018 ዓ.ም በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ የሚሰጡ የመውጫ ፈተና ዝርዝር እና የፈተና ቀን 🇪🇹 ሆሳዕና፣ ኢትዮጵያ ‎🗓 ሰኔ 03 ቀን 2018 ዓ.ም ‎ ‎የተማሪዎች
+1
#Notice #Exit_Exam በሰኔ ወር 2018  ዓ.ም በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ የሚሰጡ የመውጫ ፈተና ዝርዝር እና የፈተና ቀን 🇪🇹 ሆሳዕና፣ ኢትዮጵያ ‎🗓 ሰኔ 03 ቀን 2018 ዓ.ም ‎ ‎የተማሪዎች ህብረት ጽ/ቤት ‎=================== ‎🔗 Telegram channel | https://t.me/WCUSU ‎🔗 Telegram chat | @WCUSU_Chat ‎📩 Email 1 | wachemosu@gmail.com ‎📩 Email 2 | wcusu@wcu.edu.et 📽️ YouTube | https://youtube.com/@wachemosu2026 ‎--------------------------------------------------- ‎ያጋጠመዎትን ችግር ሪፖርት ለማድረግ፣ ማሻሻያ ለመጠቆም ወይም አስተያየት ለመስጠት ይሄንን Google Form ይጠቀሙ ‎https://forms.gle/naYWGLaQwjf6K7VKA

#Notice #Exit_Exam The Exit Exam Orientation Program is starting now. All students are requested to avail themselves and attend promptly. 🇪🇹 ሆሳዕና፣ ኢትዮጵያ ‎🗓 ሰኔ 03 ቀን 2018 ዓ.ም ‎ ‎የተማሪዎች ህብረት ጽ/ቤት ‎=================== ‎🔗 Telegram channel | https://t.me/WCUSU ‎🔗 Telegram chat | @WCUSU_Chat ‎📩 Email 1 | wachemosu@gmail.com ‎📩 Email 2 | wcusu@wcu.edu.et 📽️ YouTube | https://youtube.com/@wachemosu2026 ‎--------------------------------------------------- ‎ያጋጠመዎትን ችግር ሪፖርት ለማድረግ፣ ማሻሻያ ለመጠቆም ወይም አስተያየት ለመስጠት ይሄንን Google Form ይጠቀሙ ‎https://forms.gle/naYWGLaQwjf6K7VKA

#Urgent_Notice #Exit_Exam Exit Exam Entrance Ticket: የመውጫ ፈተና ተፈታኞች የተላከላችሁን Username & Password በማስገባት Entrance Ticket Download በማድረግ Print አድርጋችሁ ለፈተና ይዛችሁ እንድትቀርቡ በጥብቅ እናሳስባለን። https://verify.ethernet.edu.et Registrar & Alumni Directorate 🇪🇹 ሆሳዕና፣ ኢትዮጵያ ‎🗓 ሰኔ 03 ቀን 2018 ዓ.ም ‎ ‎የተማሪዎች ህብረት ጽ/ቤት ‎=================== ‎🔗 Telegram channel | https://t.me/WCUSU ‎🔗 Telegram chat | @WCUSU_Chat ‎📩 Email 1 | wachemosu@gmail.com ‎📩 Email 2 | wcusu@wcu.edu.et 📽️ YouTube | https://youtube.com/@wachemosu2026 ‎--------------------------------------------------- ‎ያጋጠመዎትን ችግር ሪፖርት ለማድረግ፣ ማሻሻያ ለመጠቆም ወይም አስተያየት ለመስጠት ይሄንን Google Form ይጠቀሙ ‎https://forms.gle/naYWGLaQwjf6K7VKA

#Notice #Exit_Exam Thursday 04/10/18 Exam schedule & exam room 🇪🇹 ሆሳዕና፣ ኢትዮጵያ ‎🗓 ሰኔ 02 ቀን 2018 ዓ.ም ‎ ‎የተማሪዎች ህብረት ጽ/ቤት ‎==
#Notice #Exit_Exam Thursday 04/10/18 Exam schedule & exam room 🇪🇹 ሆሳዕና፣ ኢትዮጵያ ‎🗓 ሰኔ 02 ቀን 2018 ዓ.ም ‎ ‎የተማሪዎች ህብረት ጽ/ቤት ‎=================== ‎🔗 Telegram channel | https://t.me/WCUSU ‎🔗 Telegram chat | @WCUSU_Chat ‎📩 Email 1 | wachemosu@gmail.com ‎📩 Email 2 | wcusu@wcu.edu.et 📽️ YouTube | https://youtube.com/@wachemosu2026 ‎--------------------------------------------------- ‎ያጋጠመዎትን ችግር ሪፖርት ለማድረግ፣ ማሻሻያ ለመጠቆም ወይም አስተያየት ለመስጠት ይሄንን Google Form ይጠቀሙ ‎https://forms.gle/naYWGLaQwjf6K7VKA

#Notice Exit exam schedule 🇪🇹 ሆሳዕና፣ ኢትዮጵያ ‎🗓 ሰኔ 02 ቀን 2018 ዓ.ም ‎ ‎የተማሪዎች ህብረት ጽ/ቤት ‎=================== ‎🔗 Telegram channel | https://t.me/WCUSU ‎🔗 Telegram chat | @WCUSU_Chat ‎📩 Email 1 | wachemosu@gmail.com ‎📩 Email 2 | wcusu@wcu.edu.et 📽️ YouTube | https://youtube.com/@wachemosu2026 ‎--------------------------------------------------- ‎ያጋጠመዎትን ችግር ሪፖርት ለማድረግ፣ ማሻሻያ ለመጠቆም ወይም አስተያየት ለመስጠት ይሄንን Google Form ይጠቀሙ ‎https://forms.gle/naYWGLaQwjf6K7VKA

#Notice #Original_Degree Original Degree ላልወሰዳችሁ የቀድሞ ተማሪዎች በሙሉ ዝርዝር ከፎቶ ይመልከቱ 🔗 Link 👇 https://forms.gle/QnLVmNFTi9K7YdJh7
#Notice #Original_Degree Original Degree ላልወሰዳችሁ የቀድሞ ተማሪዎች በሙሉ ዝርዝር ከፎቶ ይመልከቱ 🔗 Link 👇 https://forms.gle/QnLVmNFTi9K7YdJh7 Registrar and Alumni Directorate 🇪🇹 ሆሳዕና፣ ኢትዮጵያ ‎🗓 ሰኔ 01 ቀን 2018 ዓ.ም ‎ ‎የተማሪዎች ህብረት ጽ/ቤት ‎=================== ‎🔗 Telegram channel | https://t.me/WCUSU ‎🔗 Telegram chat | @WCUSU_Chat ‎📩 Email 1 | wachemosu@gmail.com ‎📩 Email 2 | wcusu@wcu.edu.et 📽️ YouTube | https://youtube.com/@wachemosu2026 ‎--------------------------------------------------- ‎ያጋጠመዎትን ችግር ሪፖርት ለማድረግ፣ ማሻሻያ ለመጠቆም ወይም አስተያየት ለመስጠት ይሄንን Google Form ይጠቀሙ ‎https://forms.gle/naYWGLaQwjf6K7VKA

እንደ ደም ግፊት እና ስኳር ያሉ ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎች በቤተሰቦቻችን ውስጥ በዝምታ እየተስፋፉ መሆኑን ያውቃሉ? ምንም ምልክት ሳያሳዩ በድንገት ጤናን ስለሚያናጉ እና ህይወት ስለሚቀጥፉ "The S
እንደ ደም ግፊት እና ስኳር ያሉ ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎች በቤተሰቦቻችን ውስጥ በዝምታ እየተስፋፉ መሆኑን ያውቃሉ? ምንም ምልክት ሳያሳዩ በድንገት ጤናን ስለሚያናጉ እና ህይወት ስለሚቀጥፉ "The Silent Killers" ይባላሉ:: ነገር ግን እኛ ዝም ብለን አንመለከትም! Excellence Youth Leadership of Ethiopia (EYLE) ከተማችንን ከእነዚህ ስውር በሽታዎች ለመጠበቅ ታላቅ ተንቀሳቃሽ የጤና ክሊኒክ ንቅናቄ ወደ ሆሳዕና ጎዳናዎች ይዞ ይመጣል። 🗓 ቀን፦ ከሰኔ 5 እስከ ሰኔ 7 ቀን 2018 ዓ.ም (June 12 - 14, 2026) 📍 ቦታ፦ በሆሳዕና ከተማ የተለያዩ መንገዶች እና መገናኛዎች ላይ ምን እናቀርባለን? ለሁሉም ሰው ነፃ የደም ግፊት እና የሰውነት ክብደት (BMI) ምርመራ። ለተጋላጭ ወገኖች ነፃ የደም ስኳር (Glucose) ምርመራ። የህይወት አድን ተግባር፦ ለከተማችን ሆስፒታሎች የሚሆን የደም ልገሳ ጣቢያ ከብሔራዊ ደም ባንክ ጋር በመተባበር አዘጋጅተናል። ህመም እስኪሰማዎት ድረስ አይጠብቁ! እውነተኛ መሪነት የራስን እና የማህበረሰብን ጤና ማስጠበቅን ይጨምራል። ወላጆቻችሁን፣ ጎረቤቶቻችሁን እና ጓደኞቻችሁን ይዛችሁ በመምጣት የነፃ ጤና ምርመራው እና የባለሙያ ምክሩ ተጠቃሚ ይሁኑ። በጎ ፈቃደኛ ሆነው ለመሳተፍ በሚከተለው ሊንኩ ይመዝገቡ https://forms.gle/m26RR2U7h9BxtFBo8

#Notice Remedial exam schedule and exam block 🇪🇹 ሆሳዕና፣ ኢትዮጵያ ‎🗓 ግንቦት 26 ቀን 2018 ዓ.ም ‎ ‎የተማሪዎች ህብረት ጽ/ቤት ‎=================
#Notice Remedial exam schedule and exam block 🇪🇹 ሆሳዕና፣ ኢትዮጵያ ‎🗓 ግንቦት 26 ቀን 2018 ዓ.ም ‎ ‎የተማሪዎች ህብረት ጽ/ቤት ‎=================== ‎🔗 Telegram channel | https://t.me/WCUSU ‎🔗 Telegram chat | @WCUSU_Chat ‎📩 Email 1 | wachemosu@gmail.com ‎📩 Email 2 | wcusu@wcu.edu.et 📽️ YouTube | https://youtube.com/@wachemosu2026 ‎--------------------------------------------------- ‎ያጋጠመዎትን ችግር ሪፖርት ለማድረግ፣ ማሻሻያ ለመጠቆም ወይም አስተያየት ለመስጠት ይሄንን Google Form ይጠቀሙ ‎https://forms.gle/naYWGLaQwjf6K7VKA

#Notice #Exit_Exam ለሰኔ ወር exit-exam ተፈታኝ ተማሪዎች በሙሉ:- የሃገር አቀፍ Exit exam ፈተና ከሰኔ 4/2018 ዓ/ም መሆኑን አውቃችሁ በብሔራዊ መታወቂያ (National ID) በመጠቀም የራሳችሁን መለያ ማረጋገጫ (Self-Identity Verification) ከዛሬ ጀምሮ ማጠናቀቅ ይኖርባችኋል። ይህ ማረጋገጫ በምዝገባ ጊዜ በሰጣችሁት የFAN ቁጥር እና የግል መረጃ (Biographic Data) መሠረት ይፈጸማል። ይህን ሂደት ለማጠናቀቅ ከ2–3 ደቂቃ ብቻ ይወስዳል። ለፈተናው መቀመጥ አስፈላጊ የሆነ ግዴታ ስለሆነ፣ የመለያ ማረጋገጫውን በተቻለ ፍጥነት በሚከተለው መግቢያ በመጠቀም ማጠናቀቅ ይጠበቅባችኋል። https://verify.ethernet.edu.et. On the verification page, candidates will find everything they need to complete the process, including a video guide. Registrar & Alumni Office 🇪🇹 ሆሳዕና፣ ኢትዮጵያ ‎🗓 ግንቦት 25 ቀን 2018 ዓ.ም ‎ ‎የተማሪዎች ህብረት ጽ/ቤት ‎=================== ‎🔗 Telegram channel | https://t.me/WCUSU ‎🔗 Telegram chat | @WCUSU_Chat ‎📩 Email 1 | wachemosu@gmail.com ‎📩 Email 2 | wcusu@wcu.edu.et 📽️ YouTube | https://youtube.com/@wachemosu2026 ‎--------------------------------------------------- ‎ያጋጠመዎትን ችግር ሪፖርት ለማድረግ፣ ማሻሻያ ለመጠቆም ወይም አስተያየት ለመስጠት ይሄንን Google Form ይጠቀሙ ‎https://forms.gle/naYWGLaQwjf6K7VKA

#Urgent_Notice #Remedial Urgent Notice for remedial students: Students who have not verified identity verification and with the OTP sending problem, please report to the registrar office today at 8:00 local time. Registrar & Alumni Office 🇪🇹 ሆሳዕና፣ ኢትዮጵያ ‎🗓 ግንቦት 25 ቀን 2018 ዓ.ም ‎ ‎የተማሪዎች ህብረት ጽ/ቤት ‎=================== ‎🔗 Telegram channel | https://t.me/WCUSU ‎🔗 Telegram chat | @WCUSU_Chat ‎📩 Email 1 | wachemosu@gmail.com ‎📩 Email 2 | wcusu@wcu.edu.et 📽️ YouTube | https://youtube.com/@wachemosu2026 ‎--------------------------------------------------- ‎ያጋጠመዎትን ችግር ሪፖርት ለማድረግ፣ ማሻሻያ ለመጠቆም ወይም አስተያየት ለመስጠት ይሄንን Google Form ይጠቀሙ ‎https://forms.gle/naYWGLaQwjf6K7VKA

❗Reminder, 6 Days left❗ ተሸላሚ ሁኑ! Call for all Final Year FEMALES and Females of 2026 WCU graduating class! WIN an Essay Writing Competition and Get Awarded! Global Fund through ministry of health and OSSHD has started to implement mentorship program for adolescent girls and young women at WCU. The project focuses on empowering females in creating awareness on life skills, Sexual and reproductive health, Gender based Violence, Psychosocial Support...etc through group discussion session and individual mentorship. And for those who need, It also includes STI screening and treatment, HIV testing and treatment, Contraception, and Cervical cancer screening and treatment. Using the above information as a starting point, Write an Essay on those areas including where the service is located, How much the service is important, and what you guys wish to be included in this program(relatable to mentorship). Criteria: 1. Understanding of the topic you choose 2. Must be a story teller 3. Use real life experience (optional) 4. Relevance 5. Originality and Creativity 6. Problem Solving and Practical Solution 7.  Must not be more than 2 pages and less than one page 8. Impact and message delivery 9. Evidence based information 10. You are allowed to use AI only for reference. We will check the essay is human. Files must be submitted in Pdf file format using the link below 👇 https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSek2axHylEoCb4SXzdOI_OGux13jcztp1103va-IlVAqI2sRw/viewform?usp=publish-editor Deadline Ginbot 30, 2018, 6:00 PM LT https://t.me/peermentorship

Remedial-unverified_candidates_2026-06-01.xls0.33 KB

#Notice #National_Election የነገውን ሀገራዊ ምርጫ በተመለከተ እረፍት ላይ ያላችሁ ተማሪዎች በተመዘገባችሁበት የምርጫ ክልል ላይ በመምረጥ ሀገራዊ ግዴታችሁን እንድትወጡ እያሳሰብን አሁን ግቢ ያላችሁ ተማሪዎች ከታች ባሉት አማራጮች እንድትመርጡ እናሳውቃለን። 1/ ዋና ግቢ ያላችሁ ተማሪዎች እና #አምቢቾ የተመዘገባችሁ ምርጫው ጎሚስታ አከባቢ ስለሆነና ሰልፍ እንዳትቸገሩ ሲባል ለተማሪዎች 2:00-3:00 ስለተፈቀደ አንድ ላይ በመሄድ ትመርጣላችሁ 2/ ዋና ግቢ ያላችሁ ተማሪዎች እና #ሆሳዕና የተመዘገባችሁ ከተማ ወስዶ የሚመልሳችሁ ባስ ስለተዘጋጀ ከቁርስ በኃላ 2:30-3:00 ባለው ሬጅስትራር ፊትለፊት እንድትጠብቁ 3/ ሆስፒታል ያላችሁ ተማሪዎች ምርጫው #ወጣቶች_አምባ ስለሆነ አንድ ላይ በመሄድ ትመርጣላችሁ 🇪🇹 ሆሳዕና፣ ኢትዮጵያ ‎🗓 ግንቦት 23 ቀን 2018 ዓ.ም ‎ ‎የተማሪዎች ህብረት ጽ/ቤት ‎=================== ‎🔗 Telegram channel | https://t.me/WCUSU ‎🔗 Telegram chat | @WCUSU_Chat ‎📩 Email 1 | wachemosu@gmail.com ‎📩 Email 2 | wcusu@wcu.edu.et 📽️ YouTube | https://youtube.com/@wachemosu2026 ‎--------------------------------------------------- ‎ያጋጠመዎትን ችግር ሪፖርት ለማድረግ፣ ማሻሻያ ለመጠቆም ወይም አስተያየት ለመስጠት ይሄንን Google Form ይጠቀሙ ‎https://forms.gle/naYWGLaQwjf6K7VKA

በኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርስቲ መማር ለምትፈልጉ ተማሪዎች በሙሉ ከ2014 ዓ/ም እና ወዲህ የ12ኛ ክፍል ፈተና ተፈትናችሁ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ነጥብ ያመጣችሁ (ሪሚዲያል ጨምሮ) እንዲሁም አሁን በዩ
+1
በኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርስቲ መማር ለምትፈልጉ ተማሪዎች በሙሉ ከ2014 ዓ/ም እና ወዲህ የ12ኛ ክፍል ፈተና ተፈትናችሁ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ነጥብ ያመጣችሁ (ሪሚዲያል ጨምሮ) እንዲሁም አሁን በዩኒቨርስቲ እየተማራችሁ ያላችሁ ተማሪዎች ከላይ በፎቶ በተቀመጡ የትምህርት መስኮች መመዝገብ እንደምትችሉ እናሳውቃለን። የምዝገባ አማራጮች 1. በአካል መመዝገብ ለምትፈልጉ በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ (መመረቂያ አዳራሽ) 2. በስልክ - 0968738181 / 0964932521 3. ኦንላይን ለመመዝገብ ይህን ሊንክ ተጠቀሙ (https://www.etdu.edu.et/admission/new-registration) ኦንላይን ተመዝግባችሁ ስትጨርሱ Screenshot @WCUSU_Chat ላይ ላኩልን። የምዝገባ ጊዜ- 1. በአካል - ከዛሬ ጀምሮ እስከ ሰኔ 5/2018 ዓ/ም ከሰዓት 8:00-11:30 2. በስልክ - በየትኛውም ሰዓት እስከ ሰኔ 5/2018 ዓ/ም 3. ኦንላይን - በየትኛውም ሰዓት እስከ ሰኔ 5/2018 ዓ/ም 🇪🇹 ሆሳዕና፣ ኢትዮጵያ ‎🗓 ግንቦት 20 ቀን 2018 ዓ.ም ‎ ‎የተማሪዎች ህብረት ጽ/ቤት ‎=================== ‎🔗 Telegram channel | https://t.me/WCUSU ‎🔗 Telegram chat | @WCUSU_Chat ‎📩 Email 1 | wachemosu@gmail.com ‎📩 Email 2 | wcusu@wcu.edu.et 📽️ YouTube | https://youtube.com/@wachemosu2026 ‎--------------------------------------------------- ‎ያጋጠመዎትን ችግር ሪፖርት ለማድረግ፣ ማሻሻያ ለመጠቆም ወይም አስተያየት ለመስጠት ይሄንን Google Form ይጠቀሙ ‎https://forms.gle/naYWGLaQwjf6K7VKA