ar
Feedback
Wachemo University Students' Union

Wachemo University Students' Union

الذهاب إلى القناة على Telegram

"Inform. Engage. Empower." Official Telegram Channel of Wachemo University Students' Union

إظهار المزيد

📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام Wachemo University Students' Union

تُعد قناة Wachemo University Students' Union (@wcusu) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 20 729 مشتركاً، محتلاً المرتبة 9 583 في فئة التعليم والمرتبة 1 630 في منطقة Ethiopia.

📊 مؤشرات الجمهور والحراك

منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 20 729 مشتركاً.

بحسب آخر البيانات بتاريخ 11 يوليو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار 52، وفي آخر 24 ساعة بمقدار -6، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.

  • حالة التحقق: غير موثّقة
  • معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 30.09‎%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 15.08‎% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
  • وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 6 237 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 3 126 مشاهدة.
  • التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 34.

📝 الوصف وسياسة المحتوى

يصف المؤلف القناة بأنها مساحة للتعبير عن الآراء الذاتية:
"Inform. Engage. Empower." Official Telegram Channel of Wachemo University Students' Union

بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 12 يوليو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة التعليم.

20 729
المشتركون
-624 ساعات
-447 أيام
+5230 أيام
أرشيف المشاركات
#Notice #Graduation ነገ ጧት መመረቂያ አዳራሽ መግባት የሚቻለው እስከ 1:00 ብቻ ሲሆን ሴኔት ከገባ በኋላ ወደ አዳራሽ መግባት እንደማይቻል እናሳውቃለን። 🇪🇹 ሆሳዕና፣ ኢትዮጵያ ‎🗓 ሰኔ 19 ቀን 2018 ዓ.ም ‎ ‎የተማሪዎች ህብረት ጽ/ቤት ‎=================== ‎🔗 Telegram channel | https://t.me/WCUSU ‎🔗 Telegram chat | @WCUSU_Chat ‎📩 Email 1 | wachemosu@gmail.com ‎📩 Email 2 | wcusu@wcu.edu.et 📽️ YouTube | https://youtube.com/@wachemosu2026 ‎--------------------------------------------------- ‎ያጋጠመዎትን ችግር ሪፖርት ለማድረግ፣ ማሻሻያ ለመጠቆም ወይም አስተያየት ለመስጠት ይሄንን Google Form ይጠቀሙ ‎https://forms.gle/naYWGLaQwjf6K7VKA

Repost from Tikvah-University
ቅሬታችሁን እስከ ሰኔ 23/2018 ዓ.ም ድረስ ብቻ ማቅረብ ትችላላችሁ። - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ከመውጫ ፈተና ውጤት ጋር በተያያዘ ቅሬታ ያላችሁ ተፈታኞች፣ ቅሬታችሁን ማቅረብ የም
ቅሬታችሁን እስከ ሰኔ 23/2018 ዓ.ም ድረስ ብቻ ማቅረብ ትችላላችሁ። - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ከመውጫ ፈተና ውጤት ጋር በተያያዘ ቅሬታ ያላችሁ ተፈታኞች፣ ቅሬታችሁን ማቅረብ የምትችሉ መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ገልጿል። ውጤት ያያችሁበትን ሊንክ https://result.ethernet.edu.et/usernamepage በመጠቀም፣ በገፁ ላይ የሚገኘውን "Submit Complaint" የሚለውን አማራጭ በመጫን ቅሬታችሁን ማቅረብ የምትችሉ መሆኑን አገልግሎቱ አስረድቷል። ቅሬታ የማቅረቢያ ጊዜ 👇 ከሰኔ 17-23/2018 ዓ.ም ቅሬታ አቅራቢዎች በአካል ወደ  የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት መሔድ ሳይጠበቅባችሁ በኦንላይን ብቻ ቅሬታችሁን እንድታቀርቡ ተብሏል። @tikvahuniversity

Repost from Tikvah-University
ቅሬታዎን ያስገቡ! በመውጫ ፈተና ውጤትዎ ላይ ቅሬታ ካለዎት ቅሬታዎን በኦንላይን ያስገቡ፡፡ ➫ ውጤትዎ ያልተገኘ ከሆነ ➫ Disqualified የተባሉ ከሆነ ➫ ፊርማ ቢፈርሙም NG የተባሉ ከሆነ ➫
+2
ቅሬታዎን ያስገቡ! በመውጫ ፈተና ውጤትዎ ላይ ቅሬታ ካለዎት ቅሬታዎን በኦንላይን ያስገቡ፡፡ ➫ ውጤትዎ ያልተገኘ ከሆነ ➫ Disqualified የተባሉ ከሆነ ➫ ፊርማ ቢፈርሙም NG የተባሉ ከሆነ ➫ የተሳሳተ ጾታ ከመረጡና መሠል ቅሬታ ካለዎ ማቅረብ ይችላሉ፡፡ የመውጫ ፈተና ውጤት ባዩበት ሊንክ (https://result.ethernet.edu.et) ላይ Submit Complaint የሚለውን ይጫኑ፣ Complaint Category ከሚለው ይምረጡ፣ Description የሚለው ባዶ ቦታ ላይ ቅሬታውን አጠር አድርገው ይግለፁ፣ ስልክ ቁጥርዎን ያስገቡና Submit Complaint የሚለውን በመጫን ያጠናቅቁ፡፡ @tikvahuniversity

#Notice #Graduation Graduation Date Confirmed Main Campus - ሰኔ 20 Durame Campus - ሰኔ 21 የ12ኛ ክፍል ፈተና ስላለ Clearance Form ወስዳችሁ ከምግብ ቤት እና ዶርም ውጭ ያሉትን ቀድማችሁ ጨርሱ። 🇪🇹 ሆሳዕና፣ ኢትዮጵያ ‎🗓 ሰኔ 16 ቀን 2018 ዓ.ም ‎ ‎የተማሪዎች ህብረት ጽ/ቤት ‎=================== ‎🔗 Telegram channel | https://t.me/WCUSU ‎🔗 Telegram chat | @WCUSU_Chat ‎📩 Email 1 | wachemosu@gmail.com ‎📩 Email 2 | wcusu@wcu.edu.et 📽️ YouTube | https://youtube.com/@wachemosu2026 ‎--------------------------------------------------- ‎ያጋጠመዎትን ችግር ሪፖርት ለማድረግ፣ ማሻሻያ ለመጠቆም ወይም አስተያየት ለመስጠት ይሄንን Google Form ይጠቀሙ ‎https://forms.gle/naYWGLaQwjf6K7VKA

#Notice ለመከላከያ ዩኒቨርሲቲ የተመዘገባችሁ ተማሪዎች ዛሬ ከሰዓት በኋላ ጀምሮ ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ (መመረቂያ) አዳራሽ በመገኘት የመጨረሻ ምዝገባ ማድረግ ትችላላችሁ። ምዝገባው እስከ ቅዳሜ ይቆያል። 🇪🇹 ሆሳዕና፣ ኢትዮጵያ ‎🗓 ሰኔ 11 ቀን 2018 ዓ.ም ‎ ‎የተማሪዎች ህብረት ጽ/ቤት ‎=================== ‎🔗 Telegram channel | https://t.me/WCUSU ‎🔗 Telegram chat | @WCUSU_Chat ‎📩 Email 1 | wachemosu@gmail.com ‎📩 Email 2 | wcusu@wcu.edu.et 📽️ YouTube | https://youtube.com/@wachemosu2026 ‎--------------------------------------------------- ‎ያጋጠመዎትን ችግር ሪፖርት ለማድረግ፣ ማሻሻያ ለመጠቆም ወይም አስተያየት ለመስጠት ይሄንን Google Form ይጠቀሙ ‎https://forms.gle/naYWGLaQwjf6K7VKA

ለኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርሲቲ የተመዘገባችሁ ተማሪዎች በሙሉ ይሄን የቴሌግራም ግሩፕ ተቀላቀሉ። https://t.me/+Y141Ts_myrg5ZjY0
ለኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርሲቲ የተመዘገባችሁ ተማሪዎች በሙሉ ይሄን የቴሌግራም ግሩፕ ተቀላቀሉ። https://t.me/+Y141Ts_myrg5ZjY0

📢 ማስታወቂያ የኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርሲቲን ለመቀላቀል የተመዘገባችሁ ተማሪዎች በሙሉ፦ ዩኒቨርሲቲው በኢንጂነሪንግ፣ በጤና እና በቢዝነስና ማህበራዊ ጥናት ኮሌጆቹ በ2019 ዓ.ም የመጀመሪያ ዲግሪ መደበኛ ፕሮግራም ተማሪዎችን ለመቀበል ዝግጅቱን አጠናቋል፡፡ በዚህ መሠረት፣ በቀድሞ ማስታወቂያ መሠረት የተመዘገባችሁ ተማሪዎች በአካል በመገኘት ከዩኒቨርሲቲው የተመደቡ የምዝገባ ኃላፊዎች ጋር በተዘጋጁ የመሰባሰቢያ ቦታዎች ሪፖርት እንድታደርጉ እናሳስባለን፡፡ 👉 ለዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ የምዝገባ ጊዜና ቦታ ጊዜ፡ ከሰኔ 12  እስከ ሰኔ 14/2018 ዓ.ም ቦታ፡ ሆሳዕና ከተማ - ሃዲያ ባህል አዳራሽ  የምዝገባ ጣቢያ 👉ለምዝገባ የሚያስፈልጉ ሰነዶች *ከ8ኛ ክፍል እስከ 12ኛ ክፍል ድረስ ያሉ የትምህርት ማስረጃዎች (ኦርጅናል) *4 ፓስፖርት መጠን ፎቶ *ክሊራንስ *ማንነታችሁን የሚገልፅ መታወቂያ 👉ተጨማሪ መረጃ እና በየምዝገባ ጣቢያው የተመደቡ ኃላፊዎችን ስልክ ለማግኘት (https://www.etdu.edu.et/Notice) 📢 ማሳሰቢያ ተማሪዎች አሁን እየተማሩ ባሉበት ቅርብ የምዝገባ ጣቢያ በመገኘት ብቻ መመዝገብ እንደሚችሉ በአክብሮት እናሳስባለን፡፡ የኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርሲቲ ለመከላከያ ሰራዊታችን ልህቀት እንተጋለን! 📌 Telegram channel https://t.me/EthiopianDefenceUniversity 📌website  http://www.etdu.edu.et 📌Facebook https://www.Facebook.com/ethdefuni 📌tiktok https://www.tiktok.com/@ethiopiandefenceuniversi

#Notice #Graduation Tentative Graduation Schedule Main - ሰኔ 20 Durame - ሰኔ 21 🇪🇹 ሆሳዕና፣ ኢትዮጵያ ‎🗓 ሰኔ 06 ቀን 2018 ዓ.ም ‎ ‎የተማሪዎች ህብረት ጽ/ቤት ‎=================== ‎🔗 Telegram channel | https://t.me/WCUSU ‎🔗 Telegram chat | @WCUSU_Chat ‎📩 Email 1 | wachemosu@gmail.com ‎📩 Email 2 | wcusu@wcu.edu.et 📽️ YouTube | https://youtube.com/@wachemosu2026 ‎--------------------------------------------------- ‎ያጋጠመዎትን ችግር ሪፖርት ለማድረግ፣ ማሻሻያ ለመጠቆም ወይም አስተያየት ለመስጠት ይሄንን Google Form ይጠቀሙ ‎https://forms.gle/naYWGLaQwjf6K7VKA

#Notice #Exit_Exam Friday 05/10/18 Exam schedule & exam room 🇪🇹 ሆሳዕና፣ ኢትዮጵያ ‎🗓 ሰኔ 04 ቀን 2018 ዓ.ም ‎ ‎የተማሪዎች ህብረት ጽ/ቤት ‎====
+3
#Notice #Exit_Exam Friday 05/10/18 Exam schedule & exam room 🇪🇹 ሆሳዕና፣ ኢትዮጵያ ‎🗓 ሰኔ 04 ቀን 2018 ዓ.ም ‎ ‎የተማሪዎች ህብረት ጽ/ቤት ‎=================== ‎🔗 Telegram channel | https://t.me/WCUSU ‎🔗 Telegram chat | @WCUSU_Chat ‎📩 Email 1 | wachemosu@gmail.com ‎📩 Email 2 | wcusu@wcu.edu.et 📽️ YouTube | https://youtube.com/@wachemosu2026 ‎--------------------------------------------------- ‎ያጋጠመዎትን ችግር ሪፖርት ለማድረግ፣ ማሻሻያ ለመጠቆም ወይም አስተያየት ለመስጠት ይሄንን Google Form ይጠቀሙ ‎https://forms.gle/naYWGLaQwjf6K7VKA

Repost from Tikvah-University
#ExitExamProtocols የ2018 ዓ.ም የቅድመ-ምረቃ የመውጫ ፈተና ከሰኔ 04-12/2018 ዓ.ም ይሰጣል። የመውጫ ፈተና ተፈታኞች ሊከተሏቸው የሚገቡ የስነ-ምግባር መመሪያዎች፦ ➫ ተፈታኝ ተማ
#ExitExamProtocols የ2018 ዓ.ም የቅድመ-ምረቃ የመውጫ ፈተና ከሰኔ 04-12/2018 ዓ.ም ይሰጣል። የመውጫ ፈተና ተፈታኞች ሊከተሏቸው የሚገቡ የስነ-ምግባር መመሪያዎች፦ ➫ ተፈታኝ ተማሪዎች በመፈተኛ ክፍል ውስጥ የሞባይል ስልክ፣ ሚሞሪ ያለው የእጅ ሰዓት፣ ሳይንቲፊክ ካልኩሌተር፣ የራስ ያልሆነ መታወቂያ እንዲሁም ማንኛውም አይነት የጦር መሳሪያ ይዘው መገኘት አይችሉም፡፡ ➫ ተፈታኝ ተማሪዎች ከ3ዐ ደቂቃ ቀድመው በተመደቡበት ክፍል መገኘት አለባቸው፡፡ ➫ ተፈታኞች ከተመደቡበት ክፍል ውጪ መፈተን ውጤት ያሰርዛል፡፡ ➫ ተፈታኝ ተማሪዎች የፈተና አስፈጻሚን ትዕዛዝ ማክበር ይጠበቅባቸዋል። ➫ ተፈታኞች የፋይዳ መታወቂያ እንዲሁም ራሳቸውን የሚገልፅ መታወቂያ መያዝ ይኖርባቸዋል፡፡ ➫ በሌላ ሰው ስም፣ መለያ ቁጥር እና የይለፍ ቃል መፈተን አይቻልም፡፡ @tikvahuniversity

#Notice #Exit_Exam በሰኔ ወር 2018 ዓ.ም በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ የሚሰጡ የመውጫ ፈተና ዝርዝር እና የፈተና ቀን 🇪🇹 ሆሳዕና፣ ኢትዮጵያ ‎🗓 ሰኔ 03 ቀን 2018 ዓ.ም ‎ ‎የተማሪዎች
+1
#Notice #Exit_Exam በሰኔ ወር 2018  ዓ.ም በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ የሚሰጡ የመውጫ ፈተና ዝርዝር እና የፈተና ቀን 🇪🇹 ሆሳዕና፣ ኢትዮጵያ ‎🗓 ሰኔ 03 ቀን 2018 ዓ.ም ‎ ‎የተማሪዎች ህብረት ጽ/ቤት ‎=================== ‎🔗 Telegram channel | https://t.me/WCUSU ‎🔗 Telegram chat | @WCUSU_Chat ‎📩 Email 1 | wachemosu@gmail.com ‎📩 Email 2 | wcusu@wcu.edu.et 📽️ YouTube | https://youtube.com/@wachemosu2026 ‎--------------------------------------------------- ‎ያጋጠመዎትን ችግር ሪፖርት ለማድረግ፣ ማሻሻያ ለመጠቆም ወይም አስተያየት ለመስጠት ይሄንን Google Form ይጠቀሙ ‎https://forms.gle/naYWGLaQwjf6K7VKA

#Notice #Exit_Exam The Exit Exam Orientation Program is starting now. All students are requested to avail themselves and attend promptly. 🇪🇹 ሆሳዕና፣ ኢትዮጵያ ‎🗓 ሰኔ 03 ቀን 2018 ዓ.ም ‎ ‎የተማሪዎች ህብረት ጽ/ቤት ‎=================== ‎🔗 Telegram channel | https://t.me/WCUSU ‎🔗 Telegram chat | @WCUSU_Chat ‎📩 Email 1 | wachemosu@gmail.com ‎📩 Email 2 | wcusu@wcu.edu.et 📽️ YouTube | https://youtube.com/@wachemosu2026 ‎--------------------------------------------------- ‎ያጋጠመዎትን ችግር ሪፖርት ለማድረግ፣ ማሻሻያ ለመጠቆም ወይም አስተያየት ለመስጠት ይሄንን Google Form ይጠቀሙ ‎https://forms.gle/naYWGLaQwjf6K7VKA

#Urgent_Notice #Exit_Exam Exit Exam Entrance Ticket: የመውጫ ፈተና ተፈታኞች የተላከላችሁን Username & Password በማስገባት Entrance Ticket Download በማድረግ Print አድርጋችሁ ለፈተና ይዛችሁ እንድትቀርቡ በጥብቅ እናሳስባለን። https://verify.ethernet.edu.et Registrar & Alumni Directorate 🇪🇹 ሆሳዕና፣ ኢትዮጵያ ‎🗓 ሰኔ 03 ቀን 2018 ዓ.ም ‎ ‎የተማሪዎች ህብረት ጽ/ቤት ‎=================== ‎🔗 Telegram channel | https://t.me/WCUSU ‎🔗 Telegram chat | @WCUSU_Chat ‎📩 Email 1 | wachemosu@gmail.com ‎📩 Email 2 | wcusu@wcu.edu.et 📽️ YouTube | https://youtube.com/@wachemosu2026 ‎--------------------------------------------------- ‎ያጋጠመዎትን ችግር ሪፖርት ለማድረግ፣ ማሻሻያ ለመጠቆም ወይም አስተያየት ለመስጠት ይሄንን Google Form ይጠቀሙ ‎https://forms.gle/naYWGLaQwjf6K7VKA

#Notice #Exit_Exam Thursday 04/10/18 Exam schedule & exam room 🇪🇹 ሆሳዕና፣ ኢትዮጵያ ‎🗓 ሰኔ 02 ቀን 2018 ዓ.ም ‎ ‎የተማሪዎች ህብረት ጽ/ቤት ‎==
#Notice #Exit_Exam Thursday 04/10/18 Exam schedule & exam room 🇪🇹 ሆሳዕና፣ ኢትዮጵያ ‎🗓 ሰኔ 02 ቀን 2018 ዓ.ም ‎ ‎የተማሪዎች ህብረት ጽ/ቤት ‎=================== ‎🔗 Telegram channel | https://t.me/WCUSU ‎🔗 Telegram chat | @WCUSU_Chat ‎📩 Email 1 | wachemosu@gmail.com ‎📩 Email 2 | wcusu@wcu.edu.et 📽️ YouTube | https://youtube.com/@wachemosu2026 ‎--------------------------------------------------- ‎ያጋጠመዎትን ችግር ሪፖርት ለማድረግ፣ ማሻሻያ ለመጠቆም ወይም አስተያየት ለመስጠት ይሄንን Google Form ይጠቀሙ ‎https://forms.gle/naYWGLaQwjf6K7VKA

#Notice Exit exam schedule 🇪🇹 ሆሳዕና፣ ኢትዮጵያ ‎🗓 ሰኔ 02 ቀን 2018 ዓ.ም ‎ ‎የተማሪዎች ህብረት ጽ/ቤት ‎=================== ‎🔗 Telegram channel | https://t.me/WCUSU ‎🔗 Telegram chat | @WCUSU_Chat ‎📩 Email 1 | wachemosu@gmail.com ‎📩 Email 2 | wcusu@wcu.edu.et 📽️ YouTube | https://youtube.com/@wachemosu2026 ‎--------------------------------------------------- ‎ያጋጠመዎትን ችግር ሪፖርት ለማድረግ፣ ማሻሻያ ለመጠቆም ወይም አስተያየት ለመስጠት ይሄንን Google Form ይጠቀሙ ‎https://forms.gle/naYWGLaQwjf6K7VKA

#Notice #Original_Degree Original Degree ላልወሰዳችሁ የቀድሞ ተማሪዎች በሙሉ ዝርዝር ከፎቶ ይመልከቱ 🔗 Link 👇 https://forms.gle/QnLVmNFTi9K7YdJh7
#Notice #Original_Degree Original Degree ላልወሰዳችሁ የቀድሞ ተማሪዎች በሙሉ ዝርዝር ከፎቶ ይመልከቱ 🔗 Link 👇 https://forms.gle/QnLVmNFTi9K7YdJh7 Registrar and Alumni Directorate 🇪🇹 ሆሳዕና፣ ኢትዮጵያ ‎🗓 ሰኔ 01 ቀን 2018 ዓ.ም ‎ ‎የተማሪዎች ህብረት ጽ/ቤት ‎=================== ‎🔗 Telegram channel | https://t.me/WCUSU ‎🔗 Telegram chat | @WCUSU_Chat ‎📩 Email 1 | wachemosu@gmail.com ‎📩 Email 2 | wcusu@wcu.edu.et 📽️ YouTube | https://youtube.com/@wachemosu2026 ‎--------------------------------------------------- ‎ያጋጠመዎትን ችግር ሪፖርት ለማድረግ፣ ማሻሻያ ለመጠቆም ወይም አስተያየት ለመስጠት ይሄንን Google Form ይጠቀሙ ‎https://forms.gle/naYWGLaQwjf6K7VKA

እንደ ደም ግፊት እና ስኳር ያሉ ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎች በቤተሰቦቻችን ውስጥ በዝምታ እየተስፋፉ መሆኑን ያውቃሉ? ምንም ምልክት ሳያሳዩ በድንገት ጤናን ስለሚያናጉ እና ህይወት ስለሚቀጥፉ "The S
እንደ ደም ግፊት እና ስኳር ያሉ ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎች በቤተሰቦቻችን ውስጥ በዝምታ እየተስፋፉ መሆኑን ያውቃሉ? ምንም ምልክት ሳያሳዩ በድንገት ጤናን ስለሚያናጉ እና ህይወት ስለሚቀጥፉ "The Silent Killers" ይባላሉ:: ነገር ግን እኛ ዝም ብለን አንመለከትም! Excellence Youth Leadership of Ethiopia (EYLE) ከተማችንን ከእነዚህ ስውር በሽታዎች ለመጠበቅ ታላቅ ተንቀሳቃሽ የጤና ክሊኒክ ንቅናቄ ወደ ሆሳዕና ጎዳናዎች ይዞ ይመጣል። 🗓 ቀን፦ ከሰኔ 5 እስከ ሰኔ 7 ቀን 2018 ዓ.ም (June 12 - 14, 2026) 📍 ቦታ፦ በሆሳዕና ከተማ የተለያዩ መንገዶች እና መገናኛዎች ላይ ምን እናቀርባለን? ለሁሉም ሰው ነፃ የደም ግፊት እና የሰውነት ክብደት (BMI) ምርመራ። ለተጋላጭ ወገኖች ነፃ የደም ስኳር (Glucose) ምርመራ። የህይወት አድን ተግባር፦ ለከተማችን ሆስፒታሎች የሚሆን የደም ልገሳ ጣቢያ ከብሔራዊ ደም ባንክ ጋር በመተባበር አዘጋጅተናል። ህመም እስኪሰማዎት ድረስ አይጠብቁ! እውነተኛ መሪነት የራስን እና የማህበረሰብን ጤና ማስጠበቅን ይጨምራል። ወላጆቻችሁን፣ ጎረቤቶቻችሁን እና ጓደኞቻችሁን ይዛችሁ በመምጣት የነፃ ጤና ምርመራው እና የባለሙያ ምክሩ ተጠቃሚ ይሁኑ። በጎ ፈቃደኛ ሆነው ለመሳተፍ በሚከተለው ሊንኩ ይመዝገቡ https://forms.gle/m26RR2U7h9BxtFBo8

#Notice Remedial exam schedule and exam block 🇪🇹 ሆሳዕና፣ ኢትዮጵያ ‎🗓 ግንቦት 26 ቀን 2018 ዓ.ም ‎ ‎የተማሪዎች ህብረት ጽ/ቤት ‎=================
#Notice Remedial exam schedule and exam block 🇪🇹 ሆሳዕና፣ ኢትዮጵያ ‎🗓 ግንቦት 26 ቀን 2018 ዓ.ም ‎ ‎የተማሪዎች ህብረት ጽ/ቤት ‎=================== ‎🔗 Telegram channel | https://t.me/WCUSU ‎🔗 Telegram chat | @WCUSU_Chat ‎📩 Email 1 | wachemosu@gmail.com ‎📩 Email 2 | wcusu@wcu.edu.et 📽️ YouTube | https://youtube.com/@wachemosu2026 ‎--------------------------------------------------- ‎ያጋጠመዎትን ችግር ሪፖርት ለማድረግ፣ ማሻሻያ ለመጠቆም ወይም አስተያየት ለመስጠት ይሄንን Google Form ይጠቀሙ ‎https://forms.gle/naYWGLaQwjf6K7VKA

#Notice #Exit_Exam ለሰኔ ወር exit-exam ተፈታኝ ተማሪዎች በሙሉ:- የሃገር አቀፍ Exit exam ፈተና ከሰኔ 4/2018 ዓ/ም መሆኑን አውቃችሁ በብሔራዊ መታወቂያ (National ID) በመጠቀም የራሳችሁን መለያ ማረጋገጫ (Self-Identity Verification) ከዛሬ ጀምሮ ማጠናቀቅ ይኖርባችኋል። ይህ ማረጋገጫ በምዝገባ ጊዜ በሰጣችሁት የFAN ቁጥር እና የግል መረጃ (Biographic Data) መሠረት ይፈጸማል። ይህን ሂደት ለማጠናቀቅ ከ2–3 ደቂቃ ብቻ ይወስዳል። ለፈተናው መቀመጥ አስፈላጊ የሆነ ግዴታ ስለሆነ፣ የመለያ ማረጋገጫውን በተቻለ ፍጥነት በሚከተለው መግቢያ በመጠቀም ማጠናቀቅ ይጠበቅባችኋል። https://verify.ethernet.edu.et. On the verification page, candidates will find everything they need to complete the process, including a video guide. Registrar & Alumni Office 🇪🇹 ሆሳዕና፣ ኢትዮጵያ ‎🗓 ግንቦት 25 ቀን 2018 ዓ.ም ‎ ‎የተማሪዎች ህብረት ጽ/ቤት ‎=================== ‎🔗 Telegram channel | https://t.me/WCUSU ‎🔗 Telegram chat | @WCUSU_Chat ‎📩 Email 1 | wachemosu@gmail.com ‎📩 Email 2 | wcusu@wcu.edu.et 📽️ YouTube | https://youtube.com/@wachemosu2026 ‎--------------------------------------------------- ‎ያጋጠመዎትን ችግር ሪፖርት ለማድረግ፣ ማሻሻያ ለመጠቆም ወይም አስተያየት ለመስጠት ይሄንን Google Form ይጠቀሙ ‎https://forms.gle/naYWGLaQwjf6K7VKA

#Urgent_Notice #Remedial Urgent Notice for remedial students: Students who have not verified identity verification and with the OTP sending problem, please report to the registrar office today at 8:00 local time. Registrar & Alumni Office 🇪🇹 ሆሳዕና፣ ኢትዮጵያ ‎🗓 ግንቦት 25 ቀን 2018 ዓ.ም ‎ ‎የተማሪዎች ህብረት ጽ/ቤት ‎=================== ‎🔗 Telegram channel | https://t.me/WCUSU ‎🔗 Telegram chat | @WCUSU_Chat ‎📩 Email 1 | wachemosu@gmail.com ‎📩 Email 2 | wcusu@wcu.edu.et 📽️ YouTube | https://youtube.com/@wachemosu2026 ‎--------------------------------------------------- ‎ያጋጠመዎትን ችግር ሪፖርት ለማድረግ፣ ማሻሻያ ለመጠቆም ወይም አስተያየት ለመስጠት ይሄንን Google Form ይጠቀሙ ‎https://forms.gle/naYWGLaQwjf6K7VKA