የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)
Kanalga Telegram’da o‘tish
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
Ko'proq ko'rsatish2 757
Obunachilar
+124 soatlar
+37 kun
+4430 kun
Postlar arxiv
እንኳን ለዐቢይ ጾመ ጾመ ኢየሱስ አደረሰን አደረሳችሁ የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ እንደቀጠለ ነው አሁን ደግሞ በቀን ሁለት ምዕራፍ የቅዱስ ጳውሎስ መልእክትን የሮሜ መልእክትን መጀመራችን ይታወቃል አሁንም በቀን ሁለት ምዕራፍ ከ1ኛ ቆሮንጦስ ምዕራፍ 13 እስከ 2ኛ ቆሮንጦስ ምዕራፍ 10 ድረሰ ንባባችንን እንቀጥል መልካም የንባብ ጊዜ
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
+2
የሰንበት ትምህርት ቤታችን አገልጋይ የሆኑት መጋቤ ሃይማኖት ቀሲስ ዮሴፍ ይኵኖአምላክ
የክርስቲያናዊ ሕይወት መገለጫዎቹና ተጋድሎው ክፍል አንድ መጽሐፍ የካቲት ፳፱ ቀን ፳፻፲፯ዓ.ም በደብረ አሚን አቡነ ተክለ ሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን ተመረቀ። እንኳን ደስ አልዎት ቀሲስ እግዚአብሔር ያበርታዎ ።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ
አሐዱ አምላክ አሜን!
የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል ፍኖተ ብርሃን ሰንበት ትምህርት ቤት
✨3ዙር የተልዕኮ ተማሪዎች
መንፈሳዊ ጉዞ ✨
ወደ ገዋሳ አቡነ ሐብተማርያም ገዳም
መነሻ ቀን ፦ መጋቢት 28 /2017 ዓ.ም. ጠዋት 1፡30
መመለሻ ቀን ፦ መጋቢት 28/2017 ዓ.ም. ምሽት 12:00
ጉዞ ዋጋ፦ 500 ብር ሙሉ
መስተንግዶን ጨምሮ
የምዝገባ ቦታ
🏠 በሰንበት ት/ቤቱ ሱቅ እና
🏠 ከዚህ በታች በተጠቀሱት ቁጥሮች
0910128241/0912186601
0911458862/0991187270
እንዲሁም በአሉበት ቦታ ሆነው መመዝገብ ይችላሉ ከዚህ በታች በተጠቀሰው አካውንት ገቢ በማድረግ መመዝገብ ይችላሉ
Account 1000587534162 ሐረገወይን፣ ካሳሁን፣አብርሃም
መቅረት ያስቆጫል
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ
አሐዱ አምላክ አሜን!
የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል ፍኖተ ብርሃን ሰንበት ትምህርት ቤት
✨3ዙር የተልዕኮ ተማሪዎች
መንፈሳዊ ጉዞ ✨
ወደ ገዋሳ አቡነ ሐብተማርያም ገዳም
መነሻ ቀን ፦ መጋቢት 28 /2017 ዓ.ም. ጠዋት 1፡30
መመለሻ ቀን ፦ መጋቢት 28/2017 ዓ.ም. ምሽት 12:00
ጉዞ ዋጋ፦ 500 ብር ሙሉ
መስተንግዶን ጨምሮ
የምዝገባ ቦታ
🏠 በሰንበት ት/ቤቱ ሱቅ እና
🏠 ከዚህ በታች በተጠቀሱት ቁጥሮች
0910128241/0912186601
0911458862/0991187270
እንዲሁም በአሉበት ቦታ ሆነው መመዝገብ ይችላሉ ከዚህ በታች በተጠቀሰው አካውንት ገቢ በማድረግ መመዝገብ ይችላሉ
Account 1000587534162 ሐረገወይን፣ ካሳሁን፣አብርሃም
መቅረት ያስቆጫል
IMG_20250309_170523_734.jpg2.43 MB
IMG_20250309_170516_732.jpg3.02 MB
IMG_20250309_170516_595.jpg3.29 MB
IMG_20250309_170516_400.jpg3.66 MB
የሰንበት ት/ቤታችን በጎ አድራጎት ክፍል በዛሬው ዕለት በዕለተ ምኲራብ ወርኃዊ የነዳያን ጉባኤና ምገባ አከናውኗል በዚህ ጉባኤ በሰ/ት/ቤታችን ሕጻናት ክፍል ለነዳያን ዝማሬ የቀረበ ሲሆን ቃለ እግዚአብሔርም ተሰጥቷል እንዲሁም በነበረው አገልግሎት 250 ነዳያን ማእድ የተቋደሱ ሲሆን ሁለት ባለትዳር ነዳያንንም አስቆርቧል።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
IMG_20250309_170516_019.jpg2.64 MB
የሰንበት ት/ቤታችን በጎ አድራጎት ክፍል በዛሬው ዕለት በዕለተ ምኲራብ ወርኃዊ የነዳያን ጉባኤና ምገባ አከናውኗል በዚህ ጉባኤ በሰ/ት/ቤታችን ሕጻናት ክፍል ለነዳያን ዝማሬ የቀረበ ሲሆን ቃለ እግዚአብሔርም ተሰጥቷል እንዲሁም በነበረው አገልግሎት 250 ነዳያን ማእድ የተቋደሱ ሲሆን ሁለት ባለትዳር ነዳያንንም አስቆርቧል።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
ምኩራብ
ቀጥተኛ ፍቺው ኮረብታ ፣ተራራ የሚያህል ታላቅ ሕንጻ፣ሰቀላ መሰል አዳራሽ ማለት ነው። የአይሁዳውያን መካነ ጸሎት ወይም ቤተ መቅደስ በመሆን ያገለግል ነበር በብሉይ ኪዳን አይሁድ ቤተ መቅደስ ነበራቸው።
ናቡከደነፆር ኢየሩሳሌምን በወረረ ጊዜ ግን ያን ቤተ መቅደስ አፍርሶታል። ነገር ግን አይሁድ ከዛ በኋላ በተለያዩ በሚኖሩበት ቦታዎች ለጸሎት ቤት ምኩራብ ይሰሩ ነበር።
ቦአ ኢየሱስ ምኩራበ አይሁድ ኢየሱስ ክርስቶስ በሰንበት ቀን ወደ አይሁድ ምኩራብ ገባ» እያለ ኢየሱስ በአይሁድ ምኩራብ ማስተማሩን እየጠቃቀሰና እያነሣሣ ስለሚዘምር ይህን ሰንበት ለዚህ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በምኩራብ እየገባ ለማስተማሩና በምኩራብ የሚሸጡ የሚለውጡ ነጋዴዎችን ገሠጸበት ከነሸቀጣቸው ከቤተ መቅደስ በጅራፍ እየገረፈ በማስወጣቱ ቤተ መቅደሱን ማስከበሩ ይነገርበታል ፡፡ ደቀ መዛሙርቱም የቤትሕ ቅንዓት በላኝ ተብሎ የተጻፈውን አስተዋሉ።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
