4-3-3 ስፖርት በኢትዮጵያ™
ከእሁድ እስከ እሁድ ፈጣን የመረጃ ምንጭ! ➮የሃገር ቤት ትኩስ ትኩስ መረጃዎች ➮የአፍሪካ መረጃዎችን በሙሉ ➮የአውሮፓ ታላላቅ ሊጎች ሙሉ መረጃ ➮ቁጥራዊ መረጃዎች እና ዳሰሳዎች ➮ጨዋታዎችን በቀጥታ ከየስታዲየሙ ለማስታወቂያ ስራ @Marketing_team433 ⓸-⓷-⓷ስፖርት በኢትዮጵያ| 2018
Ko'proq ko'rsatish📈 Telegram kanali 4-3-3 ስፖርት በኢትዮጵያ™ analitikasi
4-3-3 ስፖርት በኢትዮጵያ™ (@bisrat_sport_433et) Amxar til segmentidagi kanali faol ishtirokchi. Hozirda hamjamiyat 578 595 obunachidan iborat bo'lib, Sport toifasida 30-o'rinni va Efiopiya mintaqasida 2-o'rinni egallagan.
📊 Auditoriya ko‘rsatkichlari va dinamika
невідомо sanasidan buyon loyiha tez o‘sib, 578 595 obunachiga ega bo‘ldi.
03 Iyun, 2026 dagi oxirgi ma’lumotlarga ko‘ra kanal barqaror faollikka ega. Oxirgi 30 kunda obunachilar soni 1 355 ga, so‘nggi 24 soatda esa 414 ga o‘zgardi va umumiy qamrov yuqori darajada qolmoqda.
- Tasdiqlash holati: Tasdiqlanmagan
- Jalb etish (ER): Auditoriya o‘rtacha 9.34% darajada jalb etiladi. Nashrdan keyingi dastlabki 24 soatda kontent odatda umumiy obunachilar sonining 10.66% ini tashkil etuvchi reaksiyalarni to‘playdi.
- Post qamrovi: Har bir post o‘rtacha 54 044 marta ko‘riladi; birinchi sutkada odatda 61 658 ta ko‘rish yig‘iladi.
- Reaksiyalar va o‘zaro ta’sir: Auditoriya faol: har bir postga o‘rtacha 671 ta reaksiya keladi.
📝 Tavsif va kontent siyosati
Muallif resursni shaxsiy fikrni ifoda etish maydoni sifatida ta’riflaydi:
“ከእሁድ እስከ እሁድ ፈጣን የመረጃ ምንጭ!
➮የሃገር ቤት ትኩስ ትኩስ መረጃዎች
➮የአፍሪካ መረጃዎችን በሙሉ
➮የአውሮፓ ታላላቅ ሊጎች ሙሉ መረጃ
➮ቁጥራዊ መረጃዎች እና ዳሰሳዎች
➮ጨዋታዎችን በቀጥታ ከየስታዲየሙ
ለማስታወቂያ ስራ @Marketing_team433
⓸-⓷-⓷ስፖርት በኢትዮጵያ| 2018”
Yuqori yangilanish chastotasi (oxirgi ma’lumot 04 Iyun, 2026 da olingan) sababli kanal doimo dolzarb va katta qamrovli bo‘lib qoladi. Analitika auditoriya kontent bilan faol hamkorlik qilishini, uni Sport toifasidagi muhim ta’sir nuqtasiga aylantirishini ko‘rsatadi.
Ma'lumot yuklanmoqda...
| Sana | Obunachilarni jalb qilish | Esdaliklar | Kanallar | |
| 04 Iyun | +92 | |||
| 03 Iyun | +438 | |||
| 02 Iyun | +361 | |||
| 01 Iyun | +486 |
| 2 | ኢራኦላ፥ ሊቨርፑል ሊቨርፑል ነው🥶
@Bisrat_sport_433et @Bisrat_sport_433et | 23 045 |
| 3 | Here’s the Spanish tactician 🥶
@Bisrat_sport_433et @Bisrat_sport_433et | 30 051 |
| 4 | 🚨 አንዶኒ ኢራኦላ ፦ "በጣም ነው ደስ ያለኝ፤ እጅግ ተደስቻለሁ። ምክንያቱም ስለ ሊቨርፑል ታውቃለህ፤ ትልቅ ክለብ፣ እጅግ ግዙፍ እና በዓለም ላይ ካሉ ታላላቅ ክለቦች አንዱ እንደሆነ ግልጽ ነው።
ነገር ግን የዚህን ክለብ ውስጣዊ ስሜት ማወቅ እና ክለቡን በጥቂቱም ቢሆን ይበልጥ መረዳት ስትጀምር፣ ሁልጊዜም ልዩ ክለብ እንደሆነ ታስባለህ። በሊቨርፑል ለመሳብ ብዙ ነገሮች አያስፈልጉህም። ሊቨርፑል ማለት ሊቨርፑል ነው።
በእርግጥ በስታዲየሙ ያለው ድባብ፣ ደጋፊዎቹ፣ ክለቡ፣ ተጫዋቾቹ፣ ለእኔ ከፍተኛ ደረጃ ላይ ያሉ ተጫዋቾችን የማሰልጠን ዕድል ማግኘቴ፣ እንዲሁም ለዋንጫዎች የመፎካከር ዕድሉ… ከዚህ በላይ ማራኪ ነገር ሊኖር የሚችል አይመስለኝም።
እንዲህ ዓይነቱን ዕድል ማግኘት በጣም ከባድ ነው። ስለዚህ ሥራዬን ለመጀመር በከፍተኛ ጉጉት ላይ እገኛለሁ።"
@Bisrat_sport_433et @Bisrat_sport_433et | 30 051 |
| 5 | ኢራኦላ የሊቨርፑል አሰልጣኝ ሆኖ በይፋ ተሹሟል ! | 1 |
| 6 | 🚨
ሊቨርፑል አዶኒ ኢራዮላን መሾማቸውን ይፋ አድርገዋል።
@SPORT_433ET
@SPORT_433ET | 31 057 |
| 7 | 👀⏳
ኢራዮላ
@SPORT_433ET
@SPORT_433ET | 35 065 |
| 8 | ካሴሚሮ vs ኤንድሪክ 😳🧱
@Bisrat_sport_433et @Bisrat_sport_433et | 36 075 |
| 9 | የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በድሬዳዋ የመጀመርያ ልምምዱን አከናውኗል።
የቡድናችን አባላት በዛሬው ዕለት ወደ ድሬዳዋ ማምራታቸው የሚታወቅ ሲሆን ጥቂት እረፍት ካደረጉ በኋላ ከ11፡40 ጀምሮ ልምምዳቸውን አከናውናዋል። በስብስቡ የሚገኙት 21 ተጫዋቾችም በተሟላ ሁኔታ ልምምዳቸውን አከናውነዋል።
የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ የተከበሩ አቶ ከድር ጁሃር በስፍራው በመገኘት የብሔራዊ ቡድናችንን ልምምድ ተከታትለዋል። | 37 077 |
| 10 | ማንችስተር ዩናይትድ ወደ ኦልድ ትራፎርድ ለመዘዋወር እና ለቀዩ ማልያ ሁሉንም ነገር ለመስጠት ፍላጎት ያላቸውን ተጫዋቾች ብቻ የማስፈረም ግልጽ አቋም ይዟል።
ይህ ስትራቴጂ ከዚህ ቀደም ክለቡን የተቀላቀሉት ብራያን ምቤሞ እና ማቲያስ ኩኛ ያሳዩትን ቁርጠኝነት መሰረት ያደረገ ሲሆን፣ የክለቡ ቦርድም በበጋው የዝውውር መስኮት በዚህ የታማኝነት መርህ ላይ ብቻ ተመስርቶ ለመጓዝ ሙሉ በሙሉ ወስኗል።
@Bisrat_sport_433et @Bisrat_sport_433et | 40 087 |
| 11 | 🚨 ዌስትሃም ዩናይትድ ለማቲያስ ፌርናንዴዝ የ80 ሚሊዮን ፓውንድ የዝውውር ዋጋ ለመተመን አቅዷል።
ማንችስተር ዩናይትድ ይህንን የ21 ዓመት አማካይ ለማስፈረም ከፍተኛ ፍላጎት ያለው ሲሆን፣ ሊከፈል በሚችለው የዝውውር ሂሳብ እና በደሞዝ ሁኔታዎች ዙሪያ የመጀመሪያ ደረጃ ንግግሮችን አድርጓል።
{RoshaneSport / @lauriewhitwell}
@Bisrat_sport_433et @Bisrat_sport_433et | 45 096 |
| 12 | 🗣️ ኦማር ቤራዳ ስለ ማይክል ካሪክ የተናገረው፦
"ይህንን ኃላፊነት ከመረከቡ በፊት እኔ እሱን አላውቀውም ነበር፤ ስለዚህ ለመጀመሪያ ጊዜ ያገኘሁት በቃለ-መጠይቅ ወቅት ነበር።
ስለ እሱ ብዙ ጥሩ ነገሮችን ሰምቼ ነበር፣ ሁሉም ነገር ደግሞ እውነት ሆኖ ተገኝቷል።
ቡድኑን በሚቀጥሉት ሁለት ዓመታት፣ ወይም ከዚያ በላይ በኃላፊነት እየመራ ለመቀጠል ሙሉ መብቱን በብቃቱ ያስመሰከረ ይመስለኛል።"
@Bisrat_sport_433et @Bisrat_sport_433et | 44 107 |
| 13 | 🗣️ ኦማር ቤራዳ ስለክረምቱ የዝውውር መስኮት ላይ የተናገረው፦
"እጅግ ዲሲፕሊን የተሞላን መሆን አለብን፣ ነገሩ ቀላል ነው። ዕቅድ አለን፤ ምን ያህል ኢንቨስት ማድረግ እንደምንችል እናውቃለን፤ በዚያው ልክ መጓዝ ይኖርብናል።
በአንዳንድ ሁኔታዎች፣ ለሚቀጥሉት ሁለት ወይም ሦስት ዓመታት ብቻ ሳይሆን ለሚቀጥሉት አሥር ዓመታት ትክክለኛው ውሳኔ መሆኑን አምነንበት ትልቅ ኢንቨስትመንት ለማድረግ ልንወስን እንችላለን።
ነገር ግን በግልጽ ለመናገር፣ ልናሳካው በምንፈልገው ነገር ላይ ሙሉ በሙሉ ትኩረታችንን ማድረግ አለብን።"
@Bisrat_sport_433et @Bisrat_sport_433et | 43 103 |
| 14 | የ | 61 150 |
| 15 | "በደጋፊነት ራሴን ባልገልፅም ሊቨርፑል በጣም የምወደው ክለብ ነው።"
🎙ተወዳጁ ጋዜጠኛ አላዛር አስግዶም
@Bisrat_sport_433et @Bisrat_sport_433et | 68 167 |
| 16 | “ ለዝውውር ምን እንደሚያስፈልገን ፤ ምን እንደምንፈልግ እና እንዴት እንደምንፈጽመውም እናውቃለን።
ኢላማ ያደረግናቸውን ዝውውሮች ጠንቅቀን እናውቃለን በዚህ ክረምት በተቻለ መጠን ፈጣንና ውጤታማ ዝውውር እንደሚሆን ቃል እገባላችኋለሁ ።”
👨🦱 የማንችስተር ሲቲ Chair man ኻልዶን አል ሙባረክ ስለ ዝውውር | 65 160 |
| 17 | " ራያን ቼርኪ እጅግ ልዩ ተጫዋች ሊሆን የሚችል ታላቅ ችሎታ እንዳለው ከፍተኛ እምነት ነበረን ፤ እንዲሁም እሱ ገና ወጣት መሆኑን አስታውሱ።
ግን ይህ ቡድን ሲያድግ እና ዛሬ ራያንን ጨምሮ ከላይ እስከ ታች ጠንካራ ተሰጥኦ ያላቸውን ተጫዋቾች ትመለከታላቹህ! ፤ ኧርሊንግ ሀላንድ ፣ ሮድሪ ፣ አንቷን ሴሜንዮ ፣ ጀረሚ ዶኩ ፣ ኩሳኖቭ ፣ ኒኮ ኦራይሊ ፣ ጂጂ ዶናሩማ...
በእያንዳንዱ ቦታ እጅግ ብቁ ወጣት እና ጥራት ያላቸው ተጫዋቾች አሉን ፣ እናም እንደ ሮድሪ አይነት ትልቅ ልምድ ያካበት ተጫዋች አለን ፤ በእውነቱ ጠንካራ ቡድን አለን...”
👨🦱 የማንችስተር ሲቲ Chair man ኻልዶን አል ሙባረክ ስለ ቡድን ጥንካሬ | 62 150 |
| 18 | ሌፕዚግ ለተጫዋቹ €130 ሚሊዮን ይፈልጋል | 59 152 |
| 19 | ሊቨርፑል ከሪያቢ ሌፕዚግ ጋር ግንኙነት በመፍጠር ያን ዲዮማንዴ የዝውውር ሂደቱን አጠናክሮ ቀጥሏል። | 66 166 |
| 20 | " ከመጀመሪያው ቀን ጀምሮ መሪ ፤ ኩሩ እና ጠንካራ ስብዕና ያለው ሰው ነው እና እንደ እሱ ያለ ኮከብ ተጫዋች ፣ የጎል ማሽን ስትሆን በተፈጥሮ መሪ ትሆናለህ ፣ እሱም ያ ስብዕና አለው።
እድለኛ ነበር ፣ ምክንያቱም ወደኛ ጋር ሲመጣ ብዙ መሪዎች ባሉበት ቡድን ውስጥ ገባ ከኢልካይ ጉንዶዋን ፣ እስከ በርናርዶ ሲልቫ ከሮድሪ እና ሩበን ዲያስ ፤ ከብዙ ታላላቅ መሪዎች ጋር ነበር እንዲሁም አስደናቂ ስብዕና ያላቸው እና ከፍተኛ የእግር ኳስ IQ ካላቸው ተጫዋቾች ( ለምሳሌ ከዴብሮይን ) ጋር የመጫወት ዕድልን አገኘ።
አሁን ላይ በዚህ ዓመት ፣ በተለይም ባለፈው ዓመትና በእውነቱ ወደ አስፈላጊ እናም ወደምንፈልገው ሚና እየገባ ነው ። በዓለም ላይ ምርጥ አጥቂ እንደሆነ አስባለሁ ፤ በቅርቡ የBallon d’Or አሸናፊ እንደሚሆንም ተስፋ አደርጋለሁ ፤ የአሸናፊ አስተሳሰብ ያለው የዚህ ቡድንና ክለብ መንፈስ ያለው ሰው ነው ብዬ አስባለሁ... "
👨🦱 የማንችስተር ሲቲ Chair man ኻልዶን አል ሙባረክ ስለ ሀላንድ | 65 163 |
Endi mavjud! Telegram Tadqiqoti 2025 — yilning asosiy insaytlari 
