uk
Feedback
Bashewam Primary & Junior School 1-8

Bashewam Primary & Junior School 1-8

Відкрити в Telegram

Bashewam School Grade 1-8

Показати більше
2 748
Підписники
+124 години
+57 днів
+4330 день
Архів дописів
photo content

ለመላው የእስልምና እምነት ተከታይ ለሆናችሁ የትምህርት ቤታችን መምህራን፣ሰራተኞች፣ተማሪዎች እና ወላጆች በሙሉ እንኳን ለ1446ኛው የዒድ አል-አድሃ (አረፋ) በዓል በሰላም አደረሳችሁ!! ዒድ ሙባረክ
ለመላው የእስልምና እምነት ተከታይ ለሆናችሁ የትምህርት ቤታችን መምህራን፣ሰራተኞች፣ተማሪዎች እና ወላጆች በሙሉ እንኳን ለ1446ኛው የዒድ አል-አድሃ (አረፋ) በዓል በሰላም አደረሳችሁ!! ዒድ ሙባረክ ! ባሸዋም ት/ቤት ትውልድ እንቀርፃለን፡ ሁሌም ለለውጥ ዝግጁ ነን!

💕ለመላው የእስልምና እምነት ተከታይ እንኳን ለ ኢድ አል አድሃ (አረፋ ) በዓል በሰላም አደረሳችሁ 💕       መልካም በዓል

photo content

photo content

71ba3144e01a53b255760424ef931d2e97c26e5642f448ff3791aaf423565df30.00 KB

የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ መልስ መስጫ ወረቀት አጠቃቀም መመሪያ 👉 የተማሪዎች መለያ ቁጥር እና የትምህርት ዓይነት መለያ ቁጥር ለእያንዳንዳቸው በተቀመጠው ሳጥን ውስጥ ከላይ ወደ ታች መፃፍ አለበት፡፡ 👉 በተፃፈው መለያ ቁጥር ፊት ለፊት የተፃፈውን ቁጥር የያዘውን አራት ማዕዘን ቅንፍ (Square Bracket) ብቻ ማጥቆር አለበት፡፡ 👉 ተማሪዎች የመረጡትን መልስ ትይዩ በተሰጠው አራት ማዕዘን ቅንፍ (Square Bracket) ላይ በትክክል ማጥቆር አለባቸው፡፡ 👉 ተማሪዎች ያጠቆሩትን መልስ መቀየር ቢፈልጉ መጀመሪያ ያጠቆሩትን የአራት ማዕዘን ቅንፍ (Square Bracket) በደንብ ማጥፋት አለባቸው፡፡ 👉 በአንድ ረድፍ ከአንድ በላይ መልስ (የአራት ማዕዘን ቅንፍ/Square Bracket) ማጥቆር የተከለከለ ነው፡፡ 👉 ለመፃፍ እና ለማጥቆር ከተፈቀደው ቦታ ውጭ ምንም አይነት ፅሁፍም ሆነ ጭረት ማድረግ የተከለከለ ነው፡፡ 👉 ለመፃፍ ከተፈቀደው ቦታ ውጭ ተፅፎ ወይም ትንሽ ጭረት እና ነጥብ ከተገኘ የመልስ መስጫ ወረቀቱ ሙሉ  በሙሉ ተቀባይነት አይኖረውም፡፡ 👉 መልስ በሚጠቆርበት ጊዜ እርሳሱ ከተሰጠው አራት ማዕዘን ቅንፍ (Square Bracket) መውጣት የለበትም። ከወጣም በማጥፊያ ማጥፋት ይጠበቅባችኋል። 👉 መልስ መስጫ ኮርነር ላይ ያሉትን አራት ጠርዞች መንካትም ፈጽሞ የተከለከለ ነው፡፡ 👉 ተፈታኞች የመልስ መስጫ ወረቀታቸውን በንፅህና መያዝ አለባቸው ማለትም እንዳይቆሽሽ፣ እርጥበት  እንዳይነካው፤ እንዳይቀደድ እና እንዳይታጠፍ መጠንቀቅና ሙሉ ኃላፊነት መውሰድ አለባቸው፡፡ 👉 በእስክሪብቶ መፃፍ አይፈቀድም። ስለዚህ እርሳስ፣ ላጲስ እና መቅረጫ አይለያችሁ 👉 ፈተና ጨረስኩ ብሎ አላስፈላጊ የሆነ ነገር፤ ስዕል ወይም ሌላ ከጀርባም ይሁን ከፊት አይፃፍበትም። 👉 በጣም የተቀረፀ ሹል እርሳስ በምንጠቀም ወቅት ወረቀቱ እንዳይቀደድ መጠንቀቅ አለብን። @Ethiopian_Digital_Library @Ethiopian_Digital_Library

ለ6ኛ  ክፍል የተማሪ ወላጆች በሙሉ::   ከላይ በወጣው  የሞደል ፈተና መስጫ የጊዜ ሰሌዳ መሰረት 6ኛ ክፍሎች ፈተና  ሐሙስ ግንቦት 28 ጠዋት 4:00 ሰዓት ላይ እንዳጠናቀቁ ወደ ቤት የሚለቀቁ ስለሆነ ዉድ-ወላጆች ይህን አውቃለሁ እንድትረከቧችዉና ክትትል እንድታደርጉ እያሳሰብን ሰርቪስ መጠቀም የመትፍልጉ ተማሪዎች ካላችሁ ግቢ ዉስጥ ቆይታችሁ 9:00 ሰዓት ላይ መሄድ የመትችሉ መሆኑን እናሳዉቃለን::

ለ6ኛ  ክፍል የተማሪ ወላጆች በሙሉ::   ከላይ በወጣው  የሞደል ፈተና መስጫ የጊዜ ሰሌዳ መሰረት 6ኛ ክፍሎች ፈተና  ሐሙስ ግንቦት 28 ጠዋት 4:00 ሰዓት ላይ እንዳጠናቀቁ ወደ ቤት የሚለቀቁ ስለሆነ ዉድ-ወላጆች ይህን አውቃለሁ እንድትረከቧችዉና ክትትል እንድታደርጉ እያሳሰብን ሰርቪስ መጠቀም የመትፍልጉ ተማሪዎች ካላችሁ ግቢ ዉስጥ ቆይታችሁ 9:00 ሰዓት ላይ መሄድ የመትችሉ መሆኑን እናሳዉቃለን::

ለ6ኛ  ክፍል የተማሪ ወላጆች በሙሉ::   ከላይ በወጣው  የሞደል ፈተና መስጫ የጊዜ ሰሌዳ መሰረት 6ኛ ክፍሎች ፈተና  ሐሙስ ግንቦት 28 ጠዋት 4:00 ሰዓት ላይ እንዳጠናቀቁ ወደ ቤት የሚለቀቁ ስለሆነ ዉድ-ወላጆች ይህን አውቃለሁ እንድትረከቧችዉና ክትትል እንድታደርጉ እያሳሰብን ሰርቪስ መጠቀም የመትፍልጉ ተማሪዎች ካላችሁ ግቢ ዉስጥ ቆይታችሁ 9:00 ሰዓት ላይ መሄድ የመትችሉ መሆኑን እናሳዉቃለን::

photo content

photo content
+5

ከላይ ለ8ኛ ክፍል ተማሪዎች በተገለፀዉ የቀጣይ መርሀ-ግብር መሰረት ዛሬ በቀን 25/09/2017ዓ.ም አጠቃላይ ስለፈተና ሕግና መመሪያ,የተፈታኝ ተማሪዎች መብትና ግዴታ, መደረግ ስለሚገባው ቅድመ ዝግጅትና ጥንቃቄ  እንዲሁም ተማሪዎች በራስ የመተማመን ስነ-ልቦናላይ እና የሞራል መነሳሳት ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ነክ -ገለፃ (Orientation) ተሰጥቷል::

G-6=Answer Sheet-sample
G-6=Answer Sheet-sample

ለ8ኛ ክፍል የተማሪ ወላጆች በሙሉ:: የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች የሚኒስትሪ ፈተና ከ አንድ ሳምንት ብኋላ እንደሚፈተኑ ይታወቃል። ስለሆነም የቀጣይ ክንውን እንደሚከተለው ይሆናል። 1.✅ ሰኞ፣ግንቦት 25 /2017ዓ. ም በት/ቤት ደረጃ አጠቃላይ ስለፈተና ሕግና መመሪያ, መደረግ ስለሚገባው ቅድመ ዝግጅትና ጥንቃቄ ገለፃ (Orientation) የሚጥበት እና እስካሁን ከማንኛውም እዳ ነፅ መሆናቸዉን የሚገልጽ (Clearance)ያላጠናቀቁ ተማሪዎች  የፈተና መግቢያ ካርድ/ Admission Card የሚወስዱበት። 2.✅ከማክስኞ ግንቦት 26 እስከሰኔ 01/2017ዓ.ም  ተማሪዎች በቤታቸው ሆነዉ ለሚኒስትሪ ፈተና የሚዘጋጁበት። 3.✅ሰኞ ሰኔ 02/2017 ተማሪዎች ከጥዋቱ 2:00 ላይ ት/ቤት በመገኘት የሚፈተኑበትን የመፈተኛ ጣቢያ የምያቁበት, በፈታኝ አካላት Orientation የሚወስዱበት እና የሚፈተኑበት ክፍል የሚያዩ ይሆናል። 4.✅  ማክሰኞ፣ሰኔ 3 እና ረቡዕ ሰኔ 4/2017 ዓ.ም የሚኒስትሪ ፈተና የሚፈተኑበት መሆኑን  እናሳውቃለን::                                      ት/ቤቱ

photo content
+1

Bashewam Primary & Junior School 1-8 - Статистика та аналітика Telegram каналу @bash2015