Bashewam Primary & Junior School 1-8
Открыть в Telegram
2 748
Подписчики
+124 часа
+57 дней
+4330 день
Архив постов
ለመላው የእስልምና እምነት ተከታይ ለሆናችሁ የትምህርት ቤታችን መምህራን፣ሰራተኞች፣ተማሪዎች እና ወላጆች በሙሉ እንኳን ለ1446ኛው የዒድ አል-አድሃ (አረፋ) በዓል በሰላም አደረሳችሁ!!
ዒድ ሙባረክ !
ባሸዋም ት/ቤት
ትውልድ እንቀርፃለን፡ ሁሌም ለለውጥ ዝግጁ ነን!
💕ለመላው የእስልምና እምነት ተከታይ እንኳን ለ ኢድ አል አድሃ (አረፋ ) በዓል በሰላም አደረሳችሁ 💕
መልካም በዓል
71ba3144e01a53b255760424ef931d2e97c26e5642f448ff3791aaf423565df30.00 KB
https://www.facebook.com/Reeedin/posts/%E1%88%88%E1%88%98%E1%88%8B%E1%8B%8D-%E1%8B%A8%E1%8A%A5%E1%88%B5%E1%88%8D%E1%88%9D%E1%8A%93-%E1%8A%A5%E1%88%9D%E1%8A%90%E1%89%B5-%E1%89%B0%E1%8A%A8%E1%89%B3%E1%8B%AE%E1%89%BD-%E1%89%A0%E1%88%99%E1%88%89-%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%8A%B3%E1%8A%95-%E1%88%881438%E1%8A%9B%E1%8B%8D-%E1%8A%A2%E1%8B%B5-%E1%8A%A0%E1%88%8D%E1%8A%A0%E1%8B%B5%E1%88%80-%E1%89%A0%E1%8B%93%E1%88%8D-%E1%89%A0%E1%88%B0%E1%88%8B%E1%88%9D-%E1%8A%A0%E1%8B%B0%E1%88%A8%E1%88%B3%E1%89%BD%E1%88%81eid-mubarak/1978639555713834/
https://www.facebook.com/Reeedin/posts/%E1%88%88%E1%88%98%E1%88%8B%E1%8B%8D-%E1%8B%A8%E1%8A%A5%E1%88%B5%E1%88%8D%E1%88%9D%E1%8A%93-%E1%8A%A5%E1%88%9D%E1%8A%90%E1%89%B5-%E1%89%B0%E1%8A%A8%E1%89%B3%E1%8B%AE%E1%89%BD-%E1%89%A0%E1%88%99%E1%88%89-%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%8A%B3%E1%8A%95-%E1%88%881438%E1%8A%9B%E1%8B%8D-%E1%8A%A2%E1%8B%B5-%E1%8A%A0%E1%88%8D%E1%8A%A0%E1%8B%B5%E1%88%80-%E1%89%A0%E1%8B%93%E1%88%8D-%E1%89%A0%E1%88%B0%E1%88%8B%E1%88%9D-%E1%8A%A0%E1%8B%B0%E1%88%A8%E1%88%B3%E1%89%BD%E1%88%81eid-mubarak/1978639555713834/
Repost from Ethiopian Digital Library
የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ መልስ መስጫ ወረቀት አጠቃቀም መመሪያ
👉 የተማሪዎች መለያ ቁጥር እና የትምህርት ዓይነት መለያ ቁጥር ለእያንዳንዳቸው በተቀመጠው ሳጥን ውስጥ ከላይ ወደ ታች መፃፍ አለበት፡፡
👉 በተፃፈው መለያ ቁጥር ፊት ለፊት የተፃፈውን ቁጥር የያዘውን አራት ማዕዘን ቅንፍ (Square Bracket) ብቻ ማጥቆር አለበት፡፡
👉 ተማሪዎች የመረጡትን መልስ ትይዩ በተሰጠው አራት ማዕዘን ቅንፍ (Square Bracket) ላይ በትክክል ማጥቆር አለባቸው፡፡
👉 ተማሪዎች ያጠቆሩትን መልስ መቀየር ቢፈልጉ መጀመሪያ ያጠቆሩትን የአራት ማዕዘን ቅንፍ (Square Bracket) በደንብ ማጥፋት አለባቸው፡፡
👉 በአንድ ረድፍ ከአንድ በላይ መልስ (የአራት ማዕዘን ቅንፍ/Square Bracket) ማጥቆር የተከለከለ ነው፡፡
👉 ለመፃፍ እና ለማጥቆር ከተፈቀደው ቦታ ውጭ ምንም አይነት ፅሁፍም ሆነ ጭረት ማድረግ የተከለከለ ነው፡፡
👉 ለመፃፍ ከተፈቀደው ቦታ ውጭ ተፅፎ ወይም ትንሽ ጭረት እና ነጥብ ከተገኘ የመልስ መስጫ ወረቀቱ ሙሉ በሙሉ ተቀባይነት አይኖረውም፡፡
👉 መልስ በሚጠቆርበት ጊዜ እርሳሱ ከተሰጠው አራት ማዕዘን ቅንፍ (Square Bracket) መውጣት የለበትም። ከወጣም በማጥፊያ ማጥፋት ይጠበቅባችኋል።
👉 መልስ መስጫ ኮርነር ላይ ያሉትን አራት ጠርዞች መንካትም ፈጽሞ የተከለከለ ነው፡፡
👉 ተፈታኞች የመልስ መስጫ ወረቀታቸውን በንፅህና መያዝ አለባቸው ማለትም እንዳይቆሽሽ፣ እርጥበት እንዳይነካው፤ እንዳይቀደድ እና እንዳይታጠፍ መጠንቀቅና ሙሉ ኃላፊነት መውሰድ አለባቸው፡፡
👉 በእስክሪብቶ መፃፍ አይፈቀድም። ስለዚህ እርሳስ፣ ላጲስ እና መቅረጫ አይለያችሁ
👉 ፈተና ጨረስኩ ብሎ አላስፈላጊ የሆነ ነገር፤ ስዕል ወይም ሌላ ከጀርባም ይሁን ከፊት አይፃፍበትም።
👉 በጣም የተቀረፀ ሹል እርሳስ በምንጠቀም ወቅት ወረቀቱ እንዳይቀደድ መጠንቀቅ አለብን።
@Ethiopian_Digital_Library
@Ethiopian_Digital_Library
ለ6ኛ ክፍል የተማሪ ወላጆች በሙሉ::
ከላይ በወጣው የሞደል ፈተና መስጫ የጊዜ ሰሌዳ መሰረት 6ኛ ክፍሎች ፈተና ሐሙስ ግንቦት 28 ጠዋት 4:00 ሰዓት ላይ እንዳጠናቀቁ ወደ ቤት የሚለቀቁ ስለሆነ ዉድ-ወላጆች ይህን አውቃለሁ እንድትረከቧችዉና ክትትል እንድታደርጉ እያሳሰብን ሰርቪስ መጠቀም የመትፍልጉ ተማሪዎች ካላችሁ ግቢ ዉስጥ ቆይታችሁ 9:00 ሰዓት ላይ መሄድ የመትችሉ መሆኑን እናሳዉቃለን::
ለ6ኛ ክፍል የተማሪ ወላጆች በሙሉ::
ከላይ በወጣው የሞደል ፈተና መስጫ የጊዜ ሰሌዳ መሰረት 6ኛ ክፍሎች ፈተና ሐሙስ ግንቦት 28 ጠዋት 4:00 ሰዓት ላይ እንዳጠናቀቁ ወደ ቤት የሚለቀቁ ስለሆነ ዉድ-ወላጆች ይህን አውቃለሁ እንድትረከቧችዉና ክትትል እንድታደርጉ እያሳሰብን ሰርቪስ መጠቀም የመትፍልጉ ተማሪዎች ካላችሁ ግቢ ዉስጥ ቆይታችሁ 9:00 ሰዓት ላይ መሄድ የመትችሉ መሆኑን እናሳዉቃለን::
ለ6ኛ ክፍል የተማሪ ወላጆች በሙሉ::
ከላይ በወጣው የሞደል ፈተና መስጫ የጊዜ ሰሌዳ መሰረት 6ኛ ክፍሎች ፈተና ሐሙስ ግንቦት 28 ጠዋት 4:00 ሰዓት ላይ እንዳጠናቀቁ ወደ ቤት የሚለቀቁ ስለሆነ ዉድ-ወላጆች ይህን አውቃለሁ እንድትረከቧችዉና ክትትል እንድታደርጉ እያሳሰብን ሰርቪስ መጠቀም የመትፍልጉ ተማሪዎች ካላችሁ ግቢ ዉስጥ ቆይታችሁ 9:00 ሰዓት ላይ መሄድ የመትችሉ መሆኑን እናሳዉቃለን::
ከላይ ለ8ኛ ክፍል ተማሪዎች በተገለፀዉ የቀጣይ መርሀ-ግብር መሰረት ዛሬ በቀን 25/09/2017ዓ.ም አጠቃላይ ስለፈተና ሕግና መመሪያ,የተፈታኝ ተማሪዎች መብትና ግዴታ, መደረግ ስለሚገባው ቅድመ ዝግጅትና ጥንቃቄ እንዲሁም ተማሪዎች በራስ የመተማመን ስነ-ልቦናላይ እና የሞራል መነሳሳት ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ነክ -ገለፃ (Orientation) ተሰጥቷል::
Repost from Bashewam Primary & Junior School 1-8
G-6=Answer Sheet-sample
ለ8ኛ ክፍል የተማሪ ወላጆች በሙሉ::
የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች የሚኒስትሪ ፈተና ከ አንድ ሳምንት ብኋላ እንደሚፈተኑ ይታወቃል። ስለሆነም የቀጣይ ክንውን እንደሚከተለው ይሆናል።
1.✅ ሰኞ፣ግንቦት 25 /2017ዓ. ም በት/ቤት ደረጃ አጠቃላይ ስለፈተና ሕግና መመሪያ, መደረግ ስለሚገባው ቅድመ ዝግጅትና ጥንቃቄ ገለፃ (Orientation) የሚጥበት እና እስካሁን ከማንኛውም እዳ ነፅ መሆናቸዉን የሚገልጽ (Clearance)ያላጠናቀቁ ተማሪዎች የፈተና መግቢያ ካርድ/ Admission Card የሚወስዱበት።
2.✅ከማክስኞ ግንቦት 26 እስከሰኔ 01/2017ዓ.ም ተማሪዎች በቤታቸው ሆነዉ ለሚኒስትሪ ፈተና የሚዘጋጁበት።
3.✅ሰኞ ሰኔ 02/2017 ተማሪዎች ከጥዋቱ 2:00 ላይ ት/ቤት በመገኘት የሚፈተኑበትን የመፈተኛ ጣቢያ የምያቁበት, በፈታኝ አካላት Orientation የሚወስዱበት እና የሚፈተኑበት ክፍል የሚያዩ ይሆናል።
4.✅ ማክሰኞ፣ሰኔ 3 እና ረቡዕ ሰኔ 4/2017 ዓ.ም የሚኒስትሪ ፈተና የሚፈተኑበት መሆኑን እናሳውቃለን::
ት/ቤቱ
Уже доступно! Исследование Telegram 2025 — ключевые инсайты года 
