uk
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

Відкрити в Telegram

Показати більше

📈 Аналітичний огляд Telegram-каналу Assaye Derbie

Канал Assaye Derbie (@asayede) у мовному сегменті Амхарська є активним учасником. На даний момент спільнота об'єднує 14 337 підписників, посідаючи 2 647 місце в категорії Блоги та 2 350 місце у регіоні Ефіопія.

📊 Показники аудиторії та динаміка

З моменту свого створення невідомо, проект продемонстрував стрімке зростання, зібравши аудиторію у 14 337 підписників.

За останніми даними від 25 червня, 2026, канал демонструє стабільну активність. Хоча за останні 30 днів спостерігається зміна кількості учасників на -108, а за останні 24 години на -4, загальне охоплення залишається високим.

  • Статус верифікації: Не верифікований
  • Рівень залученості (ER): Середній показник залученості аудиторії становить 38.62%. Протягом перших 24 годин після публікації контент зазвичай збирає 12.61% реакцій від загальної кількості підписників.
  • Охоплення публікацій: В середньому кожен допис отримує 5 538 переглядів. Протягом першої доби публікація в середньому набирає 1 808 переглядів.
  • Реакції та взаємодія: Аудиторія активно підтримує контент: середня кількість реакцій на один пост – 33.

📝 Опис та контентна політика

Опис каналу не надано.

Завдяки високій частоті оновлень (останні дані отримано 26 червня, 2026), канал підтримує актуальність та високий рівень охоплення публікацій. Аналітика показує, що аудиторія активно взаємодіє з контентом, що робить його важливою точкою впливу в категорії Блоги.

14 337
Підписники
-424 години
-317 днів
-10830 день
Архів дописів
"የምናገርው አለኝ ለታሪክ የሚቀመጥ...ግን እንደት ልተንፍስ ? እ እ እ የሆነ ጊዜ ላይ በአቶ ሺመልስ የተፃፈ ደብዳቤ ቢሮየ መጣ..." ዶክተር ሙሉቀን ሀፍቱ "ዝም በል ተባልክ እኮ" ምክር ቤቱ �
"የምናገርው አለኝ ለታሪክ የሚቀመጥ...ግን እንደት ልተንፍስ ? እ እ እ የሆነ ጊዜ ላይ በአቶ ሺመልስ የተፃፈ ደብዳቤ ቢሮየ መጣ..." ዶክተር ሙሉቀን ሀፍቱ "ዝም በል ተባልክ እኮ" ምክር ቤቱ 😆

ለአዳነች አቤቤ አሳዬ ደርቤ (አጭሬ ሆነ መሰል 😆) እራስሽን ከወንጀሉ ነፃ ለማድረግ በጣም ብዙ እያወራሽ ነው። ሆኖም ግን እየዋሸሽ እንጂ ገንዘብ ሳይቆጥቡ የኮንዶሚኒየም እጣው ውስጥ ስለተሳተፉት
ለአዳነች አቤቤ አሳዬ ደርቤ (አጭሬ ሆነ መሰል 😆) እራስሽን ከወንጀሉ ነፃ ለማድረግ በጣም ብዙ እያወራሽ ነው። ሆኖም ግን እየዋሸሽ እንጂ ገንዘብ ሳይቆጥቡ የኮንዶሚኒየም እጣው ውስጥ ስለተሳተፉት 93 ሺህ ሰዎች በቂ መረጃ ነበረሽ። ምክንያቱም አዲስ አበባ ላይ ሲሠራ የከረመውን እንኳን አንቺ ማንኛውም ዜጋ ጠንቅቆ ይረዳል። በተረፈ ዶክተር ሙሉቀን ሀፍቱ ለምክር ቤት አባላት እውነቱን ለማጋለጥ ሲሞክር፣ በአፈ ጉባዔዋ አማካኝነት የመናገር እድሉን የነፈገሽውና በቀጥታ ሥርጭት የሚተላለፈውን ፕሮግራም ያቋረጥሽው ልትደብቂው የምትሞክሪውን እውነት እንዳያወጣው ፈርተሽ መሆኑ ግልጽ ነው። እናም ወንጀሉን የፈጸሙትን ዘረኞች እና ዘራፊዎች ከጉያሽ ደብቀሽ የጦስ ዶሮ ፍለጋ መሠማራትሽ ልክ አይደለም።

"እንደ አሁኑ አይነት ዘረኝነት አላየሁም። ከሀገሬና ከተቋሜ በማንነቴ ምክንያት ተሰድጃለሁ" ጋዜጠኛ እማዋይሽ ግርማ ሁሉ ነገር ተጨመላልቋል። አይን ያፈጠጠ ዘረኝነት ነው ያለው። እኔ በሁለቱም ሰርዓት
"እንደ አሁኑ አይነት ዘረኝነት አላየሁም። ከሀገሬና ከተቋሜ በማንነቴ ምክንያት ተሰድጃለሁ" ጋዜጠኛ እማዋይሽ ግርማ ሁሉ ነገር ተጨመላልቋል። አይን ያፈጠጠ ዘረኝነት ነው ያለው። እኔ በሁለቱም ሰርዓት ሰርቻለሁ። እንደ አሁኑ አይነት ዘረኝነት ግን አላየሁም። በአጠቃላይ ETV የሀገሪቱን ምስቅልቅል ፖለቲካ ይመስላል። በግሌ ለ10 አመት ከሰራሁበት ETV በማንነቴ ተገፍቻለሁ። ሌሎችም በማንነታቸው ተገፍተዋል። ችሎታ ሳይሆን ማንነት ተቆጥሮ የማይመጥነን ቦታ ተመድበናል። ሀላፊዎቻችን ETV ን እየመሩ የማህበራዊ ሚዲያ ኘሮፋይላቸው ግን የOBN ጋዜጠኛ ነው የሚለው። ፈጣሪ ካልታከለበት የሚመጣ ለውጥ ያለ አይመስለኝም። ነገሮች እየተወሳሰቡ ሄደዋል። በሀገሬ ተስፋ ቆርጫለሁ። በተቋሜ ተስፋ ቆርጫለሁ። በዚህም ለስልጠና በሄድኩበት ሀገረ ኔዘርላድ ጥገኝነት ጠይቄ ቀረቻለሁ። ከሀገሬና ከተቋሜ በማንነቴ ተሰድጃለሁ። እማዋይሽ ግርማ - የETV ጋዜጠኛ የነበረች "መፍትሔው ግን ጥገኝነት አልነበረም። ዘረኛ ያልሽውን ሥርዓት ለማስወገድ የአቅምን ማበርከት እንጂ..."

በነገራችን ላይ በትሕ-ኦነግ ኃይሎች ዘንድ የፌደራሊስት መገለጫው አገር ማፍረስ፣ የአማራን ደም ማፍሰስና ኮከብ ያለው ባንድራ መልበስ ነው። ለኢትዮጵያ ከምትሮጠው ለተሰንበት ይልቅ ለባሕሬየን የምትሮጠውን አትሌት በጉጉት መመልከት ነው። ለእኛ ለአማራዎች ግን... ➔ደራርቱንም ሆነ ለተሰንበትን ማክበር ነው፤ ➔ በክልላችን ያሉ ብሔረሰቦችን በልዩ ዞንና ወረዳ ማዋቀር ነው ➔ቋንቋቸውን የሥራ ቋንቋ ማድረግ ነው። ➔ባሕልና ሃይማኖታቸውን ማክበር ነው። ➔በራሳቸው መሪዎች የሚገለገሉበትን እድል መፍጠር ነው። እናም እልኻለሁ... ሐቀኛው የአማራ ፌደራሊስት የትኛዋም አትሌት አገሯን እንደምትወክል ተረድቶ "የእኛ" እያለ ሲያወድሳት ስግብግቡና ጥቅመኛው ፌደራሊስት ግን ብሔሯን አስታውሶ "የእኔ ብቻ" እያለ ሲሟገት ታገኘዋለህ።

በ10 ሺህ ሜትር ሲፈን ሐሰንን አሳትፈው ወርቅና ብር ሲጠብቁ ከሜዳሊያ ውጭ ለሆኑ የፌደራሊስት ኃይሎች መጽናናትን እመኛለሁ።
በ10 ሺህ ሜትር ሲፈን ሐሰንን አሳትፈው ወርቅና ብር ሲጠብቁ ከሜዳሊያ ውጭ ለሆኑ የፌደራሊስት ኃይሎች መጽናናትን እመኛለሁ።

በዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና አትሌት ለተሰንበት ግደይ በ10 ሺህ ሜትር የመጀመሪያውን የወርቅ ሜዳሊያ ለአገሯ አስገኝታለች። አይበገሬ አትሌት!! የሚገርም ትንቅንቅ!
በዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና አትሌት ለተሰንበት ግደይ በ10 ሺህ ሜትር የመጀመሪያውን የወርቅ ሜዳሊያ ለአገሯ አስገኝታለች። አይበገሬ አትሌት!! የሚገርም ትንቅንቅ!

➔የሚገርመኝ እኮ 12 ሺህ ፋኖ መታሰሩ አይደለም፡፡ በአማራ ክልል ውስጥ ሆነው አማራን የሚታገሉ ኦነጎች፣ ሸንጎዎች፣ ኮሚቴዎች... በብልጽግና እገዛ አቅማቸውን አጠናክረው ሲወጡ መመልከቴ እንጂ… ➔የ
➔የሚገርመኝ እኮ 12 ሺህ ፋኖ መታሰሩ አይደለም፡፡ በአማራ ክልል ውስጥ ሆነው አማራን የሚታገሉ ኦነጎች፣ ሸንጎዎች፣ ኮሚቴዎች... በብልጽግና እገዛ አቅማቸውን አጠናክረው ሲወጡ መመልከቴ እንጂ… ➔የሚያናድደኝ እኮ የወልቃይት ማንነት በብአዴን አማካኝነት ለገበያ መቅረቡን መረዳቴ አይደለም፡፡ መላው አማራ ለወልቃይት ሕዝብ- በጀት የሚለቀቅበትን፣ በወለጋ የሚኖሩት ወገኖቹ ደግሞ እረፍት የሚያገኙበትን ቀን ሲጠብቅ… የደቡብ ወሎን ዞን ለሁለት የሚሰነጥቅ…. ሰቆጣን ከአማራ ጉያ የሚነጥቅ…. አዊን- ከጎጃም፣ ጭልጋን- ከጎንደር የሚያራርቅ…. ሸዋን ከፊንፊኔ ጋር የሚሰለቅጥ…. እንደ አጠቃላይም የአማራ ክልልን ከካርታ ላይ የሚፍቅ… ግዙፍ ፕሮጀክት በትሕነግ ተረቅቆ፣ በብልጽግና ጸድቆ፣ በብአዴን ተቋራጭነት ወደ ተግባር ምዕራፍ መሸጋገሩ እንጂ…. ይሄን የረዥም ጊዜ ፕሮጀክት ታዲያ በቀላሉ ማክሸፍ የሚቻል ቢሆንም፣ ከእያንዳንዱ መፍትሔ ስር ብአዴን የተባለው የጎጥ ኮንትራክተር ‹‹ችግር›› ሆኖ ስለሚከሰት ብዙ ማውራቱ እርባና የለውም፡፡

ያለ ሙሥና ብልጽግና አለ እንዴ? ➔ሻል ሻል ያሉ አመራሮቹን "ደካሞች" ብሎ ያባረረ፣ ➔ለፍትሕ የሚሟገቱ አክቲቪስቶችን እና ጋዜጠኞችን "ወንጀለኞች" ብሎ ያሰረ፤ ➔12 ሺህ ፋኖዎችን በአሸባሪነት ወንጅሎ በወሕኒ ቤት ያጎረ፤ ➔60 ሚሊዮን ብር የተከፋፈሉ የብአዴን ባለሥልጣናትን በምህረት አልፎ እነ ዮሐንስ ቧያለውን የሻረ፤ ➔በርካታ ቢሊዮን ብር የተያዘላቸውን ግዙፍ ፕሮጀክቶች ለኮንትራክተር በመስጠት ሒደት ውስጥ ሕጋዊ መንገድን እና ጨረታን ያስቀረ፤ ➔በነፃ የሚሰጡ መንግሥታዊ አገልግሎቶችን በጉቦ የሚሸጡ አመራሮችንና ባለሙያዎችን በየቢሮው ያዋቀረ... መናኛ ሥርዓት "ሙሠኛ ባለሥልጣናትን ተጠያቂ ማድረግ ጀምሬያለሁ" ብሎ ቢናገር ማን ያምነዋል? በእውኑ ከብልጽግና የሥነ ምግባር መርሖች መሀከል ቀዳሚው "ሙሥና መብላት" የሚል አይደለምን?

የአማራ ክልል ፍርድ ቤት በ30 ሺህ ብር ዋስ ሲለቃቸው የፌደራሉ መንግሥት "እኔ እፈልጋቸዋለሁ" ብሎ ወደ አዲስ አበባ አመጣቸው። ለቀናት ካሠራቸው በኋላም በ20 ሺህ ብር ዋስ ዛሬ እንዲለቀቁ ፈቀደላ
የአማራ ክልል ፍርድ ቤት በ30 ሺህ ብር ዋስ ሲለቃቸው የፌደራሉ መንግሥት "እኔ እፈልጋቸዋለሁ" ብሎ ወደ አዲስ አበባ አመጣቸው። ለቀናት ካሠራቸው በኋላም በ20 ሺህ ብር ዋስ ዛሬ እንዲለቀቁ ፈቀደላቸው። እናም የፊንፊኔው መንግሥት ከመንገድ ላይ እንዳያግታቸው እየጸለይኩላቸው ነው።

‼️
‼️

ይሄንን ሐቅ ስጽፍ የሰደባችሁኝ ይቅርታ አትጠይቁኝም ወይ? የከተማ መስተዳድሩ እኮ ላለልተመዘገቡ ሰዎች ማከፋፈሉን አምኖ ይቅርታ ጠይቋል። 😆 የቀን ጅቡ ሄዶ የጉም ጅቡ መጣ!
ይሄንን ሐቅ ስጽፍ የሰደባችሁኝ ይቅርታ አትጠይቁኝም ወይ? የከተማ መስተዳድሩ እኮ ላለልተመዘገቡ ሰዎች ማከፋፈሉን አምኖ ይቅርታ ጠይቋል። 😆 የቀን ጅቡ ሄዶ የጉም ጅቡ መጣ!

ጂሌ ጥሙጋ ላይ ሲሰለጥን የከረመው የኦነግ ታጣቂ በኤፍራታና ግድም ወረዳ በሰነዘረው የከባድ መሳሪያ ጥቃት ሁለት መንደሮችን አውድሞ በአጣዬ ዙሪያ መሰባሰብ ጀምሯል። በርካታ የአማራ ልዩ ኃይል አባላትን እና ገበሬዎችን ገድሏል። አገሩን ሲያስከብር የኖረው የአማራ ሕዝብ በብአዴን እና በአብን ይሁንታ እራሱን ማስከበር ተስኖት የማንም መጫዎቻ መሆኑ ያንገበግባል።

‼️
‼️

ጃልመሮ ዛሬ ከተናገረው..
ጃልመሮ ዛሬ ከተናገረው..

photo content

photo content

"በዚህ ስድስት ወር ብቻ 104 አሜሪካውያን ተገድለዋል" በተባለበት የዋሽንግተን ዲሲ ከተማ ውስጥ የሚኖሩ ወገኖቻችን በወለጋ ዞን የተፈጸመውን ጭፍጨፋ በማውገዝ ላይ ይገኛሉ፡፡ እናም በባለፈው ዓመት
+3
"በዚህ ስድስት ወር ብቻ 104 አሜሪካውያን ተገድለዋል" በተባለበት የዋሽንግተን ዲሲ ከተማ ውስጥ የሚኖሩ ወገኖቻችን በወለጋ ዞን የተፈጸመውን ጭፍጨፋ በማውገዝ ላይ ይገኛሉ፡፡ እናም በባለፈው ዓመት በአሜሪካ አገር 20 ሺህ ዜጎች መገደላቸውን በመረጃ ላይ ተመስርቶ የነገረን መንግሥት ኢትዮጵያ ዜጎቿን በማስጨፍጨፍም ሆነ በማሰለፍ ከአሜሪካ የተሻለች አገር መሆኗን የሚያሳይበትን መድረክ መስቀል አደባባይ ላይ አዘጋጅቶ ‹‹በሎስ አንጀለስ፣ በፊላደልፊያ፣ በዋሽንግተን ዲሲ፣ በባልቲሞር፣ በኒውዮርክና በቺካጎ ለሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ድምጽ እንሁናቸው›› እንዳይለን እሰጋለሁ።

በአርቲ ቡርቲ ንግግር የታጀበው የእለቱ መልዕክት ▬▬▬▬ ➔በኢትዮጵያ ውስጥ የተገደለው አማራ ቁጥር ከአሜሪካውያን ጋር ሲወዳደር ኢምንት ነው። ስለዚህ ጭፍጨፋው ይቀጥላል። ➔እናቴ ከሠጠችኝ ዙፋን ላይ ማንም አይነቀንቀኝም። ➔ሰው የሞተበት ቦታ ላይ ችግኝ እንተክላለን ቢያንስ አስክሬኑ ጥላ እንዲኖረው... ➔እኛ ያደግንበትን ቁማር ተጠቅማችሁ እኔን እና ሽመልስን መነጣጠል የምትሞክሩ አይሳካላችሁም።

photo content