uk
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

Відкрити в Telegram

Показати більше

📈 Аналітичний огляд Telegram-каналу Assaye Derbie

Канал Assaye Derbie (@asayede) у мовному сегменті Амхарська є активним учасником. На даний момент спільнота об'єднує 14 364 підписників, посідаючи 2 648 місце в категорії Блоги та 2 346 місце у регіоні Ефіопія.

📊 Показники аудиторії та динаміка

З моменту свого створення невідомо, проект продемонстрував стрімке зростання, зібравши аудиторію у 14 364 підписників.

За останніми даними від 19 червня, 2026, канал демонструє стабільну активність. Хоча за останні 30 днів спостерігається зміна кількості учасників на -151, а за останні 24 години на -7, загальне охоплення залишається високим.

  • Статус верифікації: Не верифікований
  • Рівень залученості (ER): Середній показник залученості аудиторії становить 37.94%. Протягом перших 24 годин після публікації контент зазвичай збирає 10.81% реакцій від загальної кількості підписників.
  • Охоплення публікацій: В середньому кожен допис отримує 5 450 переглядів. Протягом першої доби публікація в середньому набирає 1 553 переглядів.
  • Реакції та взаємодія: Аудиторія активно підтримує контент: середня кількість реакцій на один пост – 39.

📝 Опис та контентна політика

Опис каналу не надано.

Завдяки високій частоті оновлень (останні дані отримано 20 червня, 2026), канал підтримує актуальність та високий рівень охоплення публікацій. Аналітика показує, що аудиторія активно взаємодіє з контентом, що робить його важливою точкою впливу в категорії Блоги.

14 364
Підписники
-724 години
-337 днів
-15130 день
Архів дописів
ይህ ጋዜጠኛ የአማራ ሕዝብ በየእለቱና በየሰዓቱ በድሮን ሲጨፈጨፍ አንዲም ቀን ዘግቦ አያውቅም። ከዚያ ይልቅ "በአማራ ላይ የሚፈጸመው የድሮን ጭፍጨፋ ይቁም" በማለት ኋይትሐውስ ፊትለፊት የሚሰለፉትን
ይህ ጋዜጠኛ የአማራ ሕዝብ በየእለቱና በየሰዓቱ በድሮን ሲጨፈጨፍ አንዲም ቀን ዘግቦ አያውቅም። ከዚያ ይልቅ "በአማራ ላይ የሚፈጸመው የድሮን ጭፍጨፋ ይቁም" በማለት ኋይትሐውስ ፊትለፊት የሚሰለፉትን አማራዎች ሲወነ-ጅል ተሰምቷል። የዓለም አቀፍ ሚዲያ ጋዜጠኛ እንደመሆኑ መጠን ዜጎች ኋይትሐውስ በር ላይ መሰለፋቸውንና የተሰለፉበትን ምክንያት መዘገብ ሲገባው፥ የዚህ ዘረ&ኛና ጥጋበኛ ፍጥረት አእምሮ ግን ከሐሳብ ይልቅ ስ&ብ የሞላው በመሆኑ ሰለፈኞቹን ሲያወግዛቸው ነበር።

ሰበር ዜና:- የወለጋ ክፍለሀገር ፋኖ ዕዝ (ቢዛሞ) በሚል መጠሪያ ግዙፍ የሆነ የፋኖ አደረጃጀት ወለጋ ላይ በዛሬው እለት ተመስርቷል። ✊
ሰበር ዜና:- የወለጋ ክፍለሀገር ፋኖ ዕዝ (ቢዛሞ) በሚል መጠሪያ ግዙፍ የሆነ የፋኖ አደረጃጀት ወለጋ ላይ በዛሬው እለት ተመስርቷል። ✊

ሐብታሙ አያሌው አፍራሳ ➖➖➖➖➖➖➖ 👉ውጭ አገር ሁኖ "የፋኖን ትግል እኔ ነኝ የምመራው" በማለት የገገመ፤ 👉አማራውን በመከፋፈልና የሕልውና ትግሉን ጠልፎ ለዜግነት ፖለቲካ አራማጆች ለማቀበል የተ
ሐብታሙ አያሌው አፍራሳ ➖➖➖➖➖➖➖ 👉ውጭ አገር ሁኖ "የፋኖን ትግል እኔ ነኝ የምመራው" በማለት የገገመ፤ 👉አማራውን በመከፋፈልና የሕልውና ትግሉን ጠልፎ ለዜግነት ፖለቲካ አራማጆች ለማቀበል የተፈራረመ፤ 👉"የፋኖ መሪዎች የድምጽ ቅጂ አለኝ" በሚል ድንፋታ ፋኖዎችን ለማስገበር ሲጥር የከረመ፤ 👉የአማራን ብሔርተኝነት በስጋት ከመመልከት ባለፈ በትግሉ ላይ ከባድ ጥቃት በማድረስ የተጠመደ፤ 👉አማራው እስክንድርን በፕሬዝዳንትነት ሳይቀበል ድል ማድረግ ቀርቶ መታገል አይችልም" የሚል ቀኖና ያወረደ፤ 👉የሕዝብ የነበረን ሚዲያ የግለሰብ ማድረግ የወደደ፤ 👉ከአማራዎች በሚለቃቅመው እርጥባን ዘመናዊ ቴስላ እና ቪላ ገዝቶ የሚኖር እልም ያለ ጥቅመኛ ፍጥረት ሆኖ ሳለ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅስ በማነብነብ ሐቀኛ ሐቀኛ የሚጫወትና የፋኖ መሪዎችን በጥቅም የሚከስ፤ 👉የኢትዮ 360ን ተቀጣሪዎች bully በማድረግ የሚታወቅና ሥልጣን ቢይዝ አብይ አሕመድን የሚያስንቅ አምባገነን ከመሆን የማይመለስ፤ 👉በኢህአዴግ የወጣት ሊግ አመራርነት ሹሞት የነበረው አገዛዝ አስሮ በፈታው ማግስት "ክንታ&ሮቴ ፈረጠ፣ ብጉ&ንጄ አበጠ" በሚል ለቅሶ በወገኖቹ እርዳታ ካገር ወጥቶ ሲያበቃ የማይፈርጥ ብጉን&ጅና እባ-&ጭ ሆኖ ትግሉን የሚበጠብጥ፤ 👉ኢትዮ 360 ውስጥ አማራዎችን ከመቅጠር ይልቅ ኦሮሙማዎችንና ደቡቦችን የሚመርጥ፤ 👉"የኢትዮ 360 የገንዘብ ምንጭ እስክንድር ስለሆነ የአማራ ሕዝብ እሱን መደገፍ አለበት" እያለ የሚያረጠርጥ...... መ&ናኛ ሰው ስለሆነ ወደ ትክክለኛው መስመር እሰሰኪገባ ድረስ ልንታገለው ወስነናል። (አልጨረስኩም) Share &Post

አማራ ነህ" ይሉታል። "ወላሒ ወሎዬ ነኝ ይላቸዋል። ሆኖም ግን የኦሮሞ ጽንፈኞች አማራ ነህ ብለው እርምጃ ወሰዱበት እንጂ ወሎዬ ነህ ብለው አልማራቱም! እናም ከአማራነቱ ለሚሸሹ ጎጠኞች ላኩላቸው።

የብልጽግና ደና*ቁርት ዛቻ ከሶማሊያ ወደ ኤርትራ ተሸጋግሯል። ስታቅራሩ ብትውሉ የዐቢይ ታጣቂ በየክልሉ እየዞረ ሴት ከመድፈርና ንጹሐን ከመግደል ባለፈ የትኛውንም አገር የሚገጥምበት ድፍረትም ብቃትም የለውም።

ትናንት የወጣው የድምጽ ቅጅ በእነ ሀብታሙ አያሌው ዙሪያ ያቀረብነው ፕሮግራም ልክ መሆኑን ያመላከተ ነው። እስክንድርን ሁሉም የሚፈልጉት የሰበሰበውን ገንዘብ ለመብላት ነው። እናም እልኻለሁ... "ብሩን ላክና እንበታትነው" ከሚል ኃይል ጋር ስለአንድነት መጨነቅ ትርጉም የለውም።

ቀው&ሱ ንጉሥ በአንካራ -------------------- 👉"እግዜር ይመስገን" የተባለለትንና ከሶማሌ ላንድ ጋር የተፈራረመውን MOU ቀዶ ጥሎታል። 👉የሶማሊያን የግዛት አንድነትና ሉዓላዊነት ለመጠ
ቀው&ሱ ንጉሥ በአንካራ -------------------- 👉"እግዜር ይመስገን" የተባለለትንና ከሶማሌ ላንድ ጋር የተፈራረመውን MOU ቀዶ ጥሎታል። 👉የሶማሊያን የግዛት አንድነትና ሉዓላዊነት ለመጠበቅ ፈርሟል። 👉ከሶማሊያ ጋር ሲታረቅ ሶማሌላንዶች ላይ ቅሬታ የሚፈጥር ክሕደት ፈጽሟል። 👉የውሉ ሰነድ ሲታይ እንዳጠቃላይ ተሸንፏል። 👉ያኔ ጦርነት ሲያውጅ "ጀግናው መሪያችን" ሲሉት የነበሩ አሁን ደግሞ "የሰላም ሐዋሪያችን" እያሉት ነው።😂

የሌላ አገር ጠቅላይ ሚኒስትር ሆኖ ለተሾመው መሪ!!

የዐቢይ ታጣቂን የተቀላቀለው የጃል ሰኚ ሰራዊት መሳሪያ ባርቆበት ይሁን አሸባሪነቱ አገርሽቶበት ባይታወቅም፣ የሱሉልታ ወረዳን ፖሊስ አዛዥ እና የብልፅግና ጽ/ቤት ኃላፊውን ከጠባቂዎቻቸው ጋር ገድሏቸዋል።