Assaye Derbie
前往频道在 Telegram
📈 Telegram 频道 Assaye Derbie 的分析概览
频道 Assaye Derbie (@asayede) 阿姆哈拉语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 14 364 名订阅者,在 博客 类别中位列第 2 648,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 2 346 位。
📊 受众指标与增长动态
自 невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 14 364 名订阅者。
根据 19 六月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 -151,过去 24 小时变化为 -7,整体触达仍然可观。
- 认证状态: 未认证
- 互动率 (ER): 平均受众互动率为 37.94%。内容发布后 24 小时内通常能获得 10.81% 的反应,占订阅者总量。
- 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 5 450 次浏览,首日通常累积 1 553 次浏览。
- 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 39。
📝 描述与内容策略
尚未提供频道描述。
凭借高频更新(最新数据采集于 20 六月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 博客 类别中的关键影响点。
14 364
订阅者
-724 小时
-337 天
-15130 天
帖子存档
14 364
ይህ ጋዜጠኛ የአማራ ሕዝብ በየእለቱና በየሰዓቱ በድሮን ሲጨፈጨፍ አንዲም ቀን ዘግቦ አያውቅም። ከዚያ ይልቅ "በአማራ ላይ የሚፈጸመው የድሮን ጭፍጨፋ ይቁም" በማለት ኋይትሐውስ ፊትለፊት የሚሰለፉትን አማራዎች ሲወነ-ጅል ተሰምቷል።
የዓለም አቀፍ ሚዲያ ጋዜጠኛ እንደመሆኑ መጠን ዜጎች ኋይትሐውስ በር ላይ መሰለፋቸውንና የተሰለፉበትን ምክንያት መዘገብ ሲገባው፥ የዚህ ዘረ&ኛና ጥጋበኛ ፍጥረት አእምሮ ግን ከሐሳብ ይልቅ ስ&ብ የሞላው በመሆኑ ሰለፈኞቹን ሲያወግዛቸው ነበር።
14 364
ሰበር ዜና:- የወለጋ ክፍለሀገር ፋኖ ዕዝ (ቢዛሞ) በሚል መጠሪያ ግዙፍ የሆነ የፋኖ አደረጃጀት ወለጋ ላይ በዛሬው እለት ተመስርቷል። ✊
14 364
ሐብታሙ አያሌው አፍራሳ
➖➖➖➖➖➖➖
👉ውጭ አገር ሁኖ "የፋኖን ትግል እኔ ነኝ የምመራው" በማለት የገገመ፤
👉አማራውን በመከፋፈልና የሕልውና ትግሉን ጠልፎ ለዜግነት ፖለቲካ አራማጆች ለማቀበል የተፈራረመ፤
👉"የፋኖ መሪዎች የድምጽ ቅጂ አለኝ" በሚል ድንፋታ ፋኖዎችን ለማስገበር ሲጥር የከረመ፤
👉የአማራን ብሔርተኝነት በስጋት ከመመልከት ባለፈ በትግሉ ላይ ከባድ ጥቃት በማድረስ የተጠመደ፤
👉አማራው እስክንድርን በፕሬዝዳንትነት ሳይቀበል ድል ማድረግ ቀርቶ መታገል አይችልም" የሚል ቀኖና ያወረደ፤
👉የሕዝብ የነበረን ሚዲያ የግለሰብ ማድረግ የወደደ፤
👉ከአማራዎች በሚለቃቅመው እርጥባን ዘመናዊ ቴስላ እና ቪላ ገዝቶ የሚኖር እልም ያለ ጥቅመኛ ፍጥረት ሆኖ ሳለ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅስ በማነብነብ ሐቀኛ ሐቀኛ የሚጫወትና የፋኖ መሪዎችን በጥቅም የሚከስ፤
👉የኢትዮ 360ን ተቀጣሪዎች bully በማድረግ የሚታወቅና ሥልጣን ቢይዝ አብይ አሕመድን የሚያስንቅ አምባገነን ከመሆን የማይመለስ፤
👉በኢህአዴግ የወጣት ሊግ አመራርነት ሹሞት የነበረው አገዛዝ አስሮ በፈታው ማግስት "ክንታ&ሮቴ ፈረጠ፣ ብጉ&ንጄ አበጠ" በሚል ለቅሶ በወገኖቹ እርዳታ ካገር ወጥቶ ሲያበቃ የማይፈርጥ ብጉን&ጅና እባ-&ጭ ሆኖ ትግሉን የሚበጠብጥ፤
👉ኢትዮ 360 ውስጥ አማራዎችን ከመቅጠር ይልቅ ኦሮሙማዎችንና ደቡቦችን የሚመርጥ፤
👉"የኢትዮ 360 የገንዘብ ምንጭ እስክንድር ስለሆነ የአማራ ሕዝብ እሱን መደገፍ አለበት" እያለ የሚያረጠርጥ...... መ&ናኛ ሰው ስለሆነ ወደ ትክክለኛው መስመር እሰሰኪገባ ድረስ ልንታገለው ወስነናል።
(አልጨረስኩም)
Share &Post
14 364
አማራ ነህ" ይሉታል።
"ወላሒ ወሎዬ ነኝ ይላቸዋል።
ሆኖም ግን የኦሮሞ ጽንፈኞች አማራ ነህ ብለው እርምጃ ወሰዱበት እንጂ ወሎዬ ነህ ብለው አልማራቱም!
እናም ከአማራነቱ ለሚሸሹ ጎጠኞች ላኩላቸው።
14 364
የብልጽግና ደና*ቁርት ዛቻ ከሶማሊያ ወደ ኤርትራ ተሸጋግሯል። ስታቅራሩ ብትውሉ የዐቢይ ታጣቂ በየክልሉ እየዞረ ሴት ከመድፈርና ንጹሐን ከመግደል ባለፈ የትኛውንም አገር የሚገጥምበት ድፍረትም ብቃትም የለውም።
14 364
ትናንት የወጣው የድምጽ ቅጅ በእነ ሀብታሙ አያሌው ዙሪያ ያቀረብነው ፕሮግራም ልክ መሆኑን ያመላከተ ነው። እስክንድርን ሁሉም የሚፈልጉት የሰበሰበውን ገንዘብ ለመብላት ነው።
እናም እልኻለሁ...
"ብሩን ላክና እንበታትነው" ከሚል ኃይል ጋር ስለአንድነት መጨነቅ ትርጉም የለውም።
14 364
ቀው&ሱ ንጉሥ በአንካራ
--------------------
👉"እግዜር ይመስገን" የተባለለትንና ከሶማሌ ላንድ ጋር የተፈራረመውን MOU ቀዶ ጥሎታል።
👉የሶማሊያን የግዛት አንድነትና ሉዓላዊነት ለመጠበቅ ፈርሟል።
👉ከሶማሊያ ጋር ሲታረቅ ሶማሌላንዶች ላይ ቅሬታ የሚፈጥር ክሕደት ፈጽሟል።
👉የውሉ ሰነድ ሲታይ እንዳጠቃላይ ተሸንፏል።
👉ያኔ ጦርነት ሲያውጅ "ጀግናው መሪያችን" ሲሉት የነበሩ አሁን ደግሞ "የሰላም ሐዋሪያችን" እያሉት ነው።😂
14 364
የዐቢይ ታጣቂን የተቀላቀለው የጃል ሰኚ ሰራዊት መሳሪያ ባርቆበት ይሁን አሸባሪነቱ አገርሽቶበት ባይታወቅም፣ የሱሉልታ ወረዳን ፖሊስ አዛዥ እና የብልፅግና ጽ/ቤት ኃላፊውን ከጠባቂዎቻቸው ጋር ገድሏቸዋል።
现已上线!2025 年 Telegram 研究 — 年度关键洞察 
