fa
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

رفتن به کانال در Telegram

📈 تحلیل کانال تلگرام Assaye Derbie

کانال Assaye Derbie (@asayede) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 14 365 مشترک است و جایگاه 2 646 را در دسته وبلاگ‌ها و رتبه 2 349 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 14 365 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 19 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -151 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -7 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 37.94% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 10.81% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 5 450 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 1 553 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 39 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

توضیحی برای کانال ارائه نشده است.

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 20 ژوئن, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته وبلاگ‌ها تبدیل کرده‌اند.

14 365
مشترکین
-724 ساعت
-337 روز
-15130 روز
آرشیو پست ها
ይህ ጋዜጠኛ የአማራ ሕዝብ በየእለቱና በየሰዓቱ በድሮን ሲጨፈጨፍ አንዲም ቀን ዘግቦ አያውቅም። ከዚያ ይልቅ "በአማራ ላይ የሚፈጸመው የድሮን ጭፍጨፋ ይቁም" በማለት ኋይትሐውስ ፊትለፊት የሚሰለፉትን
ይህ ጋዜጠኛ የአማራ ሕዝብ በየእለቱና በየሰዓቱ በድሮን ሲጨፈጨፍ አንዲም ቀን ዘግቦ አያውቅም። ከዚያ ይልቅ "በአማራ ላይ የሚፈጸመው የድሮን ጭፍጨፋ ይቁም" በማለት ኋይትሐውስ ፊትለፊት የሚሰለፉትን አማራዎች ሲወነ-ጅል ተሰምቷል። የዓለም አቀፍ ሚዲያ ጋዜጠኛ እንደመሆኑ መጠን ዜጎች ኋይትሐውስ በር ላይ መሰለፋቸውንና የተሰለፉበትን ምክንያት መዘገብ ሲገባው፥ የዚህ ዘረ&ኛና ጥጋበኛ ፍጥረት አእምሮ ግን ከሐሳብ ይልቅ ስ&ብ የሞላው በመሆኑ ሰለፈኞቹን ሲያወግዛቸው ነበር።

ሰበር ዜና:- የወለጋ ክፍለሀገር ፋኖ ዕዝ (ቢዛሞ) በሚል መጠሪያ ግዙፍ የሆነ የፋኖ አደረጃጀት ወለጋ ላይ በዛሬው እለት ተመስርቷል። ✊
ሰበር ዜና:- የወለጋ ክፍለሀገር ፋኖ ዕዝ (ቢዛሞ) በሚል መጠሪያ ግዙፍ የሆነ የፋኖ አደረጃጀት ወለጋ ላይ በዛሬው እለት ተመስርቷል። ✊

ሐብታሙ አያሌው አፍራሳ ➖➖➖➖➖➖➖ 👉ውጭ አገር ሁኖ "የፋኖን ትግል እኔ ነኝ የምመራው" በማለት የገገመ፤ 👉አማራውን በመከፋፈልና የሕልውና ትግሉን ጠልፎ ለዜግነት ፖለቲካ አራማጆች ለማቀበል የተ
ሐብታሙ አያሌው አፍራሳ ➖➖➖➖➖➖➖ 👉ውጭ አገር ሁኖ "የፋኖን ትግል እኔ ነኝ የምመራው" በማለት የገገመ፤ 👉አማራውን በመከፋፈልና የሕልውና ትግሉን ጠልፎ ለዜግነት ፖለቲካ አራማጆች ለማቀበል የተፈራረመ፤ 👉"የፋኖ መሪዎች የድምጽ ቅጂ አለኝ" በሚል ድንፋታ ፋኖዎችን ለማስገበር ሲጥር የከረመ፤ 👉የአማራን ብሔርተኝነት በስጋት ከመመልከት ባለፈ በትግሉ ላይ ከባድ ጥቃት በማድረስ የተጠመደ፤ 👉አማራው እስክንድርን በፕሬዝዳንትነት ሳይቀበል ድል ማድረግ ቀርቶ መታገል አይችልም" የሚል ቀኖና ያወረደ፤ 👉የሕዝብ የነበረን ሚዲያ የግለሰብ ማድረግ የወደደ፤ 👉ከአማራዎች በሚለቃቅመው እርጥባን ዘመናዊ ቴስላ እና ቪላ ገዝቶ የሚኖር እልም ያለ ጥቅመኛ ፍጥረት ሆኖ ሳለ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅስ በማነብነብ ሐቀኛ ሐቀኛ የሚጫወትና የፋኖ መሪዎችን በጥቅም የሚከስ፤ 👉የኢትዮ 360ን ተቀጣሪዎች bully በማድረግ የሚታወቅና ሥልጣን ቢይዝ አብይ አሕመድን የሚያስንቅ አምባገነን ከመሆን የማይመለስ፤ 👉በኢህአዴግ የወጣት ሊግ አመራርነት ሹሞት የነበረው አገዛዝ አስሮ በፈታው ማግስት "ክንታ&ሮቴ ፈረጠ፣ ብጉ&ንጄ አበጠ" በሚል ለቅሶ በወገኖቹ እርዳታ ካገር ወጥቶ ሲያበቃ የማይፈርጥ ብጉን&ጅና እባ-&ጭ ሆኖ ትግሉን የሚበጠብጥ፤ 👉ኢትዮ 360 ውስጥ አማራዎችን ከመቅጠር ይልቅ ኦሮሙማዎችንና ደቡቦችን የሚመርጥ፤ 👉"የኢትዮ 360 የገንዘብ ምንጭ እስክንድር ስለሆነ የአማራ ሕዝብ እሱን መደገፍ አለበት" እያለ የሚያረጠርጥ...... መ&ናኛ ሰው ስለሆነ ወደ ትክክለኛው መስመር እሰሰኪገባ ድረስ ልንታገለው ወስነናል። (አልጨረስኩም) Share &Post

አማራ ነህ" ይሉታል። "ወላሒ ወሎዬ ነኝ ይላቸዋል። ሆኖም ግን የኦሮሞ ጽንፈኞች አማራ ነህ ብለው እርምጃ ወሰዱበት እንጂ ወሎዬ ነህ ብለው አልማራቱም! እናም ከአማራነቱ ለሚሸሹ ጎጠኞች ላኩላቸው።

የብልጽግና ደና*ቁርት ዛቻ ከሶማሊያ ወደ ኤርትራ ተሸጋግሯል። ስታቅራሩ ብትውሉ የዐቢይ ታጣቂ በየክልሉ እየዞረ ሴት ከመድፈርና ንጹሐን ከመግደል ባለፈ የትኛውንም አገር የሚገጥምበት ድፍረትም ብቃትም የለውም።

ትናንት የወጣው የድምጽ ቅጅ በእነ ሀብታሙ አያሌው ዙሪያ ያቀረብነው ፕሮግራም ልክ መሆኑን ያመላከተ ነው። እስክንድርን ሁሉም የሚፈልጉት የሰበሰበውን ገንዘብ ለመብላት ነው። እናም እልኻለሁ... "ብሩን ላክና እንበታትነው" ከሚል ኃይል ጋር ስለአንድነት መጨነቅ ትርጉም የለውም።

ቀው&ሱ ንጉሥ በአንካራ -------------------- 👉"እግዜር ይመስገን" የተባለለትንና ከሶማሌ ላንድ ጋር የተፈራረመውን MOU ቀዶ ጥሎታል። 👉የሶማሊያን የግዛት አንድነትና ሉዓላዊነት ለመጠ
ቀው&ሱ ንጉሥ በአንካራ -------------------- 👉"እግዜር ይመስገን" የተባለለትንና ከሶማሌ ላንድ ጋር የተፈራረመውን MOU ቀዶ ጥሎታል። 👉የሶማሊያን የግዛት አንድነትና ሉዓላዊነት ለመጠበቅ ፈርሟል። 👉ከሶማሊያ ጋር ሲታረቅ ሶማሌላንዶች ላይ ቅሬታ የሚፈጥር ክሕደት ፈጽሟል። 👉የውሉ ሰነድ ሲታይ እንዳጠቃላይ ተሸንፏል። 👉ያኔ ጦርነት ሲያውጅ "ጀግናው መሪያችን" ሲሉት የነበሩ አሁን ደግሞ "የሰላም ሐዋሪያችን" እያሉት ነው።😂

የሌላ አገር ጠቅላይ ሚኒስትር ሆኖ ለተሾመው መሪ!!

የዐቢይ ታጣቂን የተቀላቀለው የጃል ሰኚ ሰራዊት መሳሪያ ባርቆበት ይሁን አሸባሪነቱ አገርሽቶበት ባይታወቅም፣ የሱሉልታ ወረዳን ፖሊስ አዛዥ እና የብልፅግና ጽ/ቤት ኃላፊውን ከጠባቂዎቻቸው ጋር ገድሏቸዋል።