uk
Feedback
Joseph Math Tutor

Joseph Math Tutor

Відкрити в Telegram

Hello, welcome to Joseph Math Tutor channel! https://youtu.be/oavDFT_BLNM?si=-8fh6SmrX2jSsmC- Subscribe our youtube channel On tiktok : josephmathtutor Owner: Yosef Adefris @yosef_2580

Показати більше
2 175
Підписники
+3724 години
+1357 днів
+33230 днів
Архів дописів
#Mathematics #Tutorial #Highschool #Adama #Joseph_Maths_Tutorial

#MoE የ2018 ዓ.ም. የሁለተኛ ደረጃ ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተናን ወስደው በመደበኛ የትምህርት መርሃ ግብር የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች የተቋምና የትምህርት መስክ ምርጫቸውን ከነሐሴ 28 እስከ ጳጉሜ 5 ቀን 2018 ዓ.ም. ድረስ እንዲያስገቡ የትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል። ተማሪዎች ምርጫቸውን ትምህርት ቤት መሄድ ሳያስፈልጋቸው ባሉበት ሆነው በኦንላይን ማስገባት ይችላሉ። የምርጫ ማስገቢያ ድረ-ገጹ፦ student.ethernet.edu.et ነው። - በሕክምና ምክንያት ልዩ ሁኔታ ያላቸው፣ - የአካል ጉዳተኛ የሆኑ፣ - ተመሳሳይ ጾታ ያላቸው መንትያዎች - ከ6 ወር በታች ሕፃን የሚያጠቡ እናቶች ተገቢውን ሕጋዊ ማስረጃ ማያያዝ እንደሚጠበቅባቸውም ሚኒስቴሩ ገልጿል።

#UAT #Registration #ASTU #AASTU YouTube ላይ Post ያደረኩት remove ስለተደረገ ይሄንን ተጠቀሙ።

ASTU/AASTU ለመግባት ተመዝግባችሁ የመግቢያ ፈተናውን የምትጠብቁ ተማሪዎች ይሄንን በጥንቃቄ ሙሉ ፤ መሙላት አለባችሁ። ፈተናውን አልፋችሁ ወደ ግቢው Accepted ከሆናችሁ ሲስተሙ ከ Placement Exclude ያደርጋችኋል። ካላለፋችሁ ደግሞ በሞላችሁት መሰረት ትቀጥላላችሁ። Just like Plan B ማለት ነው። ፈተናውን ማለፋችሁን 100% እርግጠኛ መሆን ስለማትችሉ ይሄንን placement እና field ስትመርጡ እጅግ በጣም በጥንቃቄ ምረጡ!

የዩኒቨርሲቲ እና የትምህርት መስክ ምርጫ ያድርጉ! በ2018 ዓ.ም የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ በመደበኛው የትምህርት መርሐግብር የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት ያስመዘገባ
የዩኒቨርሲቲ እና የትምህርት መስክ ምርጫ ያድርጉ!   በ2018 ዓ.ም የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ በመደበኛው የትምህርት መርሐግብር የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት ያስመዘገባችሁ ተማሪዎች በሙሉ የዩኒቨርሲቲ እና የትምህርት መስክ ምርጫ እንድታደርጉ ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል፡፡   የዩኒቨርሲቲ እና የትምህርት መስክ ምርጫ ማድረጊያ ጊዜ 👇 ከነሐሴ 28/2018 ዓ.ም እስከ ጳጉሜን 05/2018 ዓ.ም   የዩኒቨርሲቲ እና የትምህርት መስክ ምርጫ የሚያደርጉበት ሊንክ 👇 https://student.ethernet.edu.et/   የሕክምና፣ የአካል ጉዳተኝነት፣ ተመሳሳይ ጾታ ያላቸው መንትያዎች እና ከስድስት ወር በታች ህጻን የሚያጠቡ እናቶች አስፈላጊውን ሕጋዊ ማስረጃ ማያያዝ ይኖርባችኋል ተብሏል።

ምዝገባ እስከ ጷጉሜ 03/2018 ዓ.ም ሌሊት 6:00 ድረስ ይቀጥላል። ምዝገባው እንደ ተጠናቀቀ የፈተና ቀን መቼ እንደሆነ ያሳውቃሉ። አምና ፈተናው መስከረም 12 ነበር ዘንድሮ ግን ምዝገባ ቀደም ብሎ ስለተጀመረ መስከረም 04-06 ባለው ይሆናል የሚል ግምት አለኝ። ስለዚህ በደንብ ተዘጋጁ በዓሉ እንዳያዘናጋችሁ። እንዴት እንዘጋጅ ❓ ለኢንትራንስ ፈተና የተዘጋጃችሁትን Revise አድርጉ በዚያ መልኩ ነው ፈተና የሚዘጋጀው።

ይህንን ነገር እየሰራችሁ ጊዜያችሁን እንዳታቃጥሉ በምንም ተዓምር ይሄ እናንተን ለUAT አያዘጋጅም!! ፈተናውን ጭራሽ በዚህ መልኩ አይዘጋጅም። 9-12 New Curriculum ላይ ብቻ Focus አድር
ይህንን ነገር እየሰራችሁ ጊዜያችሁን እንዳታቃጥሉ በምንም ተዓምር ይሄ እናንተን ለUAT አያዘጋጅም!! ፈተናውን ጭራሽ በዚህ መልኩ አይዘጋጅም። 9-12 New Curriculum ላይ ብቻ Focus አድርጉ።

የመጀመሪያ አመት ተማሪዎች School Program Placement ተለቋል። ወደ ፖርታላችሁ እንደገባችሁ በመጀመሪያ የሚመጣው page ላይ Program የሚለው ጋር የተመደባችሁበትን school ማየት ትችላላችሁ። 🔗Link:
https://estudent.astu.edu.et/

🎓 PROGRAMS OFFERED ADAMA SCIENCE AND TECHNOLOGY UNIVERSITY (ASTU) Engineering * Architecture * Civil Engineering * Water Resources Engineering * Chemical Engineering * Mechanical Engineering * Materials Science and    Engineering * Electrical Power and Control    Engineering * Electronics and Communication Engineering *Computer Science and Engineering * Software Engineering Applied Sciences * Applied Biology * Applied Chemistry * Industrial Chemistry * Pharmacy * Applied Physics * Applied Geology * Applied Mathematics ADDIS ABABA SCIENCE AND TECHNOLOGY UNIVERSITY (AASTU) Engineering * Architecture * Civil Engineering * Chemical Engineering * Mechanical Engineering * Electrical and Computer      Engineering * Electromechanical    Engineering * Software Engineering * Environmental Engineering * Mining Engineering Applied Sciences * Industrial Chemistry * Food Science and Applied    Nutrition * Geology * Biotechnology

ከሁለቱ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲዎች Computer Science የሚያስተምረው ASTU ብቻ ነው!

#RemedialResult በ2018 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም ትምህርታቸውን ሲከታተሉ የቆዩ ተማሪዎች ውጤት ተለቋል። https://result.ethernet.edu.et ላይ በመግባት Remedial Ex
#RemedialResult በ2018 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም ትምህርታቸውን ሲከታተሉ የቆዩ ተማሪዎች ውጤት ተለቋል። https://result.ethernet.edu.et ላይ በመግባት Remedial Examination ከሚለው ስር View Results የሚለውን በመጫንና Username በማስገባት ውጤትዎን ይመልከቱ። ከግንቦት 27 እስከ ሰኔ 03/2018 ዓ.ም የተሰጠውን ሀገር አቀፍ የሪሚዲያል ፕሮግራም ፈተና 53,620 ተፈታኞች መውሰዳቸውን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት መግለፁ ይታወሳል።

ከዚህ በፊት የተፈተኑትን የ ASTU & AASTU ፈተናዎች ለማግኘት 👇👇 @astujmt2019 #Share

ምዝገባ ከተጠናቀቀ በኃላ የፈተናውን ቀን ያሳውቃሉ።

አዲስ ነገር ካለ አሳውቃችኋለሁ።

በ Private ተፈትናችሁ ላለፋችሁ ተማሪዎች:- ግቢው የሚቀበለው በዚህ ዓመት 12ኛ ክፍል ተምረው ያለፉ የNatural ተማሪዎችን ብቻ ነው። Private ተማሪዎች እንደ Remedial ስለሚቆጠሩ መመዝገብ አይችሉም። ሊንኩ የሚቀበለው ከ2018 ዓ.ም የትምህርት ሚኒስትር Database ስለሆነ ሌሎች መመዝገብ አይችሉም። ይሄንን መረጃ የሰጡኝ Dr. Abebe, Head of registrar office ናቸው። @joseph_maths_tutorial

I will ask Dr. Abebe (Head of registrar office)

I will ask the section on whether it is possible or not for private students and tell you. Please wait patiently.