uk
Feedback
NGCS PARENTS GRADE 9-12

NGCS PARENTS GRADE 9-12

Відкрити в Telegram

Показати більше
2 547
Підписники
-224 години
+37 днів
+2830 день
Архів дописів
ለልደታ ማርያም ልጃገረዶች ወላጆች በሙሉ ከ1ኛ ክፍል እስከ 12ኛ ክፍል ላሉ ተማሪዎች ሰርተፍኬት ያልወሳዳችሁ ወላጆች የመጨረሻ ቀን ሰኞ ሰኔ 29/2018 ስለሆነ መጥታችሁ እንድትወስዱ ስንል እናሳስባለን ከተጠቀሰው ቀን ውጭ የሚመጣ ወላጅ የማናስተናግድ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

ለ 16 ተማሪዎች ስማችሁን ቀደም ብለን ላክነውን ተማሪዎች ብቻ የሚመለከት ይሆናል ፡፡ እሁድ ሰኔ 28/2018 የንብ ቸኮላት በፍሬንድሺፕ ፓርክ ፕሮግራም የሚጀምረው ከጠዋቱ 3፡30 መሆኑን እንገልፃለን፡፡ ት/ቤቱ

photo content
+1

Notice the program for friendship park the date is changed for Sunday in our calander senay 28 in the morning sorry for the program change

The program starts in the morning

Notice all the 16 students must wear school uniform other wise they cannot go in to the park they have to obey the rule thank you the Scho

photo content

photo content

photo content

photo content

19/10/2018   ለወላጆችና አሳዳጊዎች በሙሉ የል/ማ/ል/ት/ት ቤት የ2018 ዓ.ም. ሪፖርት ካርድ ሰኞ ጠዋት(ቀን 22/10/2018 ዓ.ም.) ይሰጣል፡፡  ስለዚህ ከ11ኛ ወደ 12ኛ ክፍል የተዘዋወሩ ተማሪዎች በቀጣይ ውጤታቸው ከቤተሰብ ጋር አጭር ውይይት ስለሚኖረን ከጠዋቱ አንድ ሰዓት እንድትገኙ፤ በዚሁ ወደ 12ኛ ክፍል ያለፉ ተማሪዎች ሪፖርት ካርድ ለወላጆች አወያይተን  የምንሰጥ መሆኑን እንገልጻለን፡፡ የ9ኛ እና 10ኛ ክፍል ተማሪዎች ወላጆች ከጠዋቱ 2፡00 ሰዓት ጀምሮ እንድትገኙልን በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡   ት/ቤቱ

ሰላም እንዴት ናችሁ 1ኛ:- ነገ አርብ ተፈጥሮ ሳይንስ የ2ኛ ዙር ተፈታኞች ጠዋት ከ1:30 ሞክ ፈተና በተመደቡበት መፈተኛ ጣቢያ የሚወስዱ ይሆናል 2ኛ:-ከሰዓት በኃላ 6:30 የማህበራዊ ሳይንስ 5ኛ ዙር የተመደቡ ተማሪዎች ሞክ የሚወስዱ ይሆናል #ማሳሰቢያ:-1 ተማሪዎች በተመደቡበት መፈተኛ ጣቢያ በሰዓት እንዲደርሱ በጥብቅ እንድትመሩ አሳስባለሁ::

All grade 12 students you have practice today in boy school so you have to come in the morning at our time 2:00 so all of you have to wear school uniform and come The school

photo content

Grad 9,10,11 tomorrow you will see your exam paper and also it will be half day until 6:00 ehiopian time the parents must take the student in the afternoon no school thank you the school

Grad 9,10,11 tomorrow you will see your exam paper and also it will be half day until 6:00 ehiopian time the parents must take the student in the afternoon no school thank you the school

የ2018 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የሚሰጥበትን የጊዜ ሰሌዳ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ይፋ አድርጋል። (ሰኔ 13/2018 ዓ.ም) የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገ
+1
የ2018 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የሚሰጥበትን የጊዜ ሰሌዳ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ይፋ አድርጋል። (ሰኔ 13/2018 ዓ.ም) የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2018 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የሚሰጥበትን የጊዜ ሰሌዳ ይፋ አድርጓል። በዚሁ መሠረት በኦንላይን (Computer-based Testing (CBT) የሚፈተኑ ተፈታኞ በስድስት ዙር የሚፈተኑ ሲሆን ከአንደኛ እስከ ሶስተኛ ዙር የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች ይፈተናሉ። ከአራተኛ እስከ ስድስተኛ ዙር የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች የሚፈተኑ ይሆናል። ፈተናውን በወረቀት የሚፈተኑ ተፈታኞች የተፈጥሮ ሳይንስ በሶስተኛ ዙር ላይ የሚፈተኑ ሲሆን የማህበራዊ ሳይንስ በአራተኛ ዙር በዩኒቨርሲቲ ውስጥ የሚፈተኑ ይሆናል። ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ! https://linktr.ee/aacaebc

photo content