es
Feedback
NGCS PARENTS GRADE 9-12

NGCS PARENTS GRADE 9-12

Ir al canal en Telegram
2 698
Suscriptores
+324 horas
+337 días
+6930 días
Archivo de publicaciones
photo content
+4

photo content
+8

የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ይፋ ሆነ። የ2018 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት ይፋ ተደርጓል። ተፈታኞችም ውጤታቸው ማየት ጀምረዋል። ውጤት ለማየት ፦ 👉 በድረ ገጽ ፡ https://result.eaes.et 👉 ቴሌግራም፡ https://result.eaes.et/telegram 👉 አጭር የጽሑፍ መልዕክት፡ https://result.eaes.et/sms በአንድ ጊዜ በርካታ ተማሪዎች ውጤታቸውን ለማየት ስለሚሞክሩ የኔትዎርክ መጨናነቅ ሊያጋጥም ስለሚችል ደጋግሞ መሞከር ይገባል። የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ተፈታኞች ቅሬታ ሲኖራቸው በአካል መምጣት ሳያስፈልጋቸው https://result.eaes.et/complaint የሚለውን ማስፈንጠሪያ በመጠቀም ቅሬታቸውን ከነሐሴ 19 እስከ 26/2018 ዓ/ም ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ድረስ ማቅረብና ምላሹንም በዛው ማስፈንጠሪያ መከታተል እንደሚችሉ ገልጿል። ቲክቫህ ኢትዮጵያ ነሐሴ 19 ቀን 2018 ዓ/ም @tikvahethiopia

To grade 11 student's whose name is written above Augest 26 wensday come and select your stream if you don't come the school is not responsible come and select the stream thank you The school

To all grade 11 student's Augest 26 wensday come and select your stream if you don't come the school is not responsible so all student of grade 11 must come and select ther stream thank you The school

photo content

photo content

GRADE 12 STUDENTS those who didn't take Diploma please come and collect from the office

photo content

photo content

ለወላጆች በአክብሮት የቀረበ ማሳወቂያ ከዚህ በታች ስማቸው የተዘረዘሩት ተማሪዎች የምረቃ ሥነ-ሥርዓት እሁድ ቀን ዝግጅት ስለሚያቀርቡ እንዲመጡና እንድትፈቅዱላቸዉ ስንል እናሳውቃለን። ለትኩረታችሁ እናመሰግናለን። 1,ናሂሊ ነዋይ 2,ኤልቤቴል ላሻግሬ 3,ፂሆን ሀረጎት 4,አሜን እስራኤል 5,አርሴማ ቦጋለ 6,ሳሌም ታከለ 7,አሜን ጎርፉ 8,አፎሚያ ታምራት 9,ልደት አስፋው 10,ቲዎቢስታ ዳንኤል 11,ዮሊያና አቢይ 12,ዪዲዲያ ጌትነት 13,መክሊት ተስፋዬ 14,ቃልኪዳን ያሬድ 15,ወንጌል እሸቱ 16 መክሊት መስፈን 17 ማራማዊት አርጋው 18 ኤልሮይ ተስፋለም 19 አክሌሲያ 20 ይዲድያ ገትነት 21 ወይነዓብ ተወድሮስ 22 መላክ እስራኤል 23 አርሰማ እሸቱ 24 ሄለን ወንደሰን 25 ሊዲያ ሲያስ 26 ኑሃሚ ታደሰ 27 ፌበን ጌታቸው 28 ማራማዊት አርጋዉ 29 መክሊት መስፍን 30 ሳራ ካሳዉ 31 ኤልሮኤ ተስፉለም 32 አቅሌሲያ ጥበበ 33 ዮሐናን ያሬድ ለትብብራችሁ እናመሰግናለን!

Announcement for All Grade 12 Graduating Students Dear all Grade 12 graduating students, We would like to inform you that tomorrow, Thursday, you will receive your graduation gown and entrance ticket. Please pay close attention to the following points: 🔹 You must return the gown on the coming Monday morning, strictly by 6:00 AM at the latest. 🔹 Any student who returns the gown after this date and time will be charged a penalty of 200 Birr per day. 🔹 Please remember to take good care of the gown and return it in good condition. We kindly ask you to respect the set deadline to avoid any penalties. Thank you for your cooperation! Sincerely, School Administration

ውድ የ12ኛ ክፍል ተመራቂ ተማሪዎች በሙሉ፣ ነገ ሀሙስ ዕለት የምረቃ ልብሳችሁን (ጎውን) እና የመግቢያ ቲኬታችሁን እንደምትወስዱ እናሳውቃለን። እባካችሁ የሚከተሉትን ነጥቦች በትኩረት እንድትከተሉ እንጠይቃለን፦ 🔹 ጎውን ከተመረቃችሁ በኋላ በሚቀጥለው ሰኞ ዕለት እስከ 10:00 ብቻ መመለስ አለባችሁ። 🔹 ከዚህ ቀን እና ሰዓት በኋላ የሚመልስ ማንኛውም ተማሪ በየቀኑ 200 ብር የሚቀጣ ይሆናል። 🔹 ጎውንን በሚገባ ተንከባክባችሁ እንድትመልሱ አስታውሱ። እባካችሁ የተቀመጠውን ጊዜ አክብሩ እንጂ ለቅጣት እንዳትዳረጉ። ለትብብራችሁ እናመሰግናለን! ከአክብሮት ጋር፣ የትምህርት ቤቱ አስተዳደር.

11/12/2018 ለ ውድ ወላጆች እና አሳዳጊዎች የትምህርት ወርሐዊ ክፍያ ለ 2019 ያላጠናቀቃችሁ የመጨረሻ ቀን የሚሆነው አርብ ነሐሴ 15 ስለሆነ መጥታችሁ የትምህርት ክፍያ እንድታጠናቅቁ ስንል በትህትና እናሳስባለን ፡፡ ት/ቤቱ

ለ ውድ ወላጆች እና አሳዳጊዎች የትምህርት ወርሐዊ ክፍያ ለ 2019 ያላጠናቀቃችሁ የመጨረሻ ቀን የሚሆነው ሐሙስ ነሐሴ 15 ስለሆነ መጥታችሁ የትምህርት ክፍያ እንድታጠናቅቁ ስንል በትህትና እናሳስባለን ፡፡ ት/ቤቱ

8/12/2018 ለውድ ወላጆች / አሳዳጊዎች ከ1 እስከ 8ተኛ ላሉት ተማሪ ዎላጆች እና አሳዳጊዎች በሙሉ ከትምህርት ቢሮ በመጣልን ትዛዝ መሰረት 1ኛ እስከ 8ኛ ክፍል ላሉት ተማሪዎች ለ2019 ዓ.ም ትምህርት ዘመን የተማሪ መማሪያ መፀሀፍት ወስዳችሁ እንድታከፋፍሉ ስለተባልን ት/ቤቱ መፀሀፍ ገዝቶ እያመጣ ስለሆነ ትምህርትቤቱ ከቀጣይ ሳምንት ጀምሮ መፅሐፍ ስለሚያመጣ ማንኛውም ወላጅ ሆነ አሳዳጊ ከውጭ ወይም ከሌላ ቦታ እንዳይገዙ ስንል እናሳስባለን፡፡ ከሠላምታ ጋር ት/ቤቱ

ቀን 7/12/2018 ለወላጆች/አሳዳጊዎች   ትምህርት ቤታችን የክረምት ትምህርት  እየሰጠ እንደነበር ይታወቃል ስለዚህ በዘንድሮ ሲሰጥ የነበረው የክረምት ትምህርት ነገ ማለትም ቀን 08//12/2018 ዓ.ም ስለሚያበቃ ወላጆች ልጆቻችሁ ሰርተፊኬት የሚወስዱት እስከ 4 ሰዓት እንደሆነ እናሳውቃለን፡፡   ከሠላምታ ጋር ት/ቤቱ

ለወላጆች ማሳወቂያ፦ ውድ ወላጆች፣ ከዚህ በታች ስምቸዉ የተዘረዘሩ ተማሪዎች ለምረቃ በዓል ልምምድ ስለሚያደርጉ ከተለመደው ሰዓት ዘግይተው ማለትም 7:00-8:30 እንደሚመጡ እንድታውቁ እንፈልጋለን። በሙዚቃ ክፍል፦ መዝሙር ▪️ መክሊት መስፈን ▪️ማራማዊት አርጋው ▪️ ኤልሮይ ተስፋለም ▪️ አክሌሲያ ▪️ ይዲድያ ገትነት ▪️ ወይነዓብ ተወድሮስ በባህል ዳንስ ክፍል፦ ▪️ መላክ እስራኤል ▪️ አርሰማ እሸቱ ▪️ ሄለን ወንደሰን ▪️ ሊዲያ ሲያስ ▪️ ኑሃሚ ታደሰ ለትብብራችሁ እናመሰግናለን!

+251947873567

Invitation for parents' of Grade 12
Invitation for parents' of Grade 12