cookie

Ми використовуємо файли cookie для покращення вашого досвіду перегляду. Натиснувши «Прийняти все», ви погоджуєтеся на використання файлів cookie.

avatar

AAU Students Platform

This platform is used to share different reading materials and news regarding our precious UNIVERSITY 👉 For CAMPUS BASED PROMOTION 👉 For all year academic reliable information and news! 👇👇👇 @andineni1 @stp_ads

Більше
Рекламні дописи
5 629
Підписники
+1724 години
+877 днів
+40530 днів

Триває завантаження даних...

Приріст підписників

Триває завантаження даних...

Фото недоступнеДивитись в Telegram
👍 3
Фото недоступнеДивитись в Telegram
#Notice ΤΟ ALL UNDERGRADUATE REGULAR STUDENTS of #AAiT Online Students Council Election @AAU_PLATFORM
Показати все...
👍 1
Фото недоступнеДивитись в Telegram
Dear first year students: AAU students Career Development Center in collaboration with Dereja.com organizes second round career counselling session. The orientation will held on Thursday May 23- Afternoon 8:30 (Local time) @ Mandella Hall. To attend please fill the next link : https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSeanNT83zT3MjMe2aH1mCcQ8PDyrbp9yP6mqi2RnKRqb1kH6w/viewform @AAU_PLATFORM
Показати все...
👍 1
Фото недоступнеДивитись в Telegram
ዕውቁ ፕሮፌሰር አስፋው አጥናፉ አረፉ *** በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ሕክምና ትምሕርት ቤት፣ የራዲዮሎጂ ትምሕርት ክፍል ባልደረባ የነበሩት ፕሮፌሰር አስፋው አጥናፉ፣ ባደረባቸው ሕመም በሕክምና ሲረዱ ቆይተው ዓርብ ግንቦት 9 ቀን 2016 ዓ.ም አርፈዋል፡፡ ፕሮፌሰር አስፋው ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሕክምና ፋከልቲ፣ የሕክምና ዶክትሬት ዲግሪያቸውን በ1976 ዓ.ም አግኝተዋል፡፡ በአጠቃላይ ሐኪምነት አሰብ ሆስፒታል ካገለገሉ በኋላ በራዲዮሎጂ ስፔሽያሊቲ ትምህርት ከመጀመሪያ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተመራቂዎች አንዱ በመሆን በ1981 ዓ.ም ትምህርታቸውን አጠናቀዋል፡፡ እንዲሁም በ2006 ዓ.ም በቦዲ ኢሜጂንግ ሰብ ሰፔሺያልቲ ፕሮግራም ከመጀመሪያዎቹ ሁለት ተመራቂዎች መካከል አንዱ በመሆን አጠናቀዋል፡፡ ፕሮፌሰሩ በሰላሳ አምስት ዓመት የዩኒቨርሲቲ የአገልግሎት ዘመናቸው ብዙ ኃላፊነቶችን ተወጥተዋል፡፡ ለአራት ተርም በራዲዮሎጂ ዲፓርትመንት ኃላፊ ሆነው አገልግለዋል፡፡ ከሰሜን አሜሪካ ዩኒቨርሲቲዎች ጋር ትበብር በመፍጠር በትምህርት ከፍሉ የተለያዩ የሰብ ሰፔሻልቲ ትምህርቶች እንዲጀመሩ አድርገዋል፡፡ የራዲዮሎጂ ቴክኖሎጂ ትምህርት በባችለር ዲግሪ እንዲሰጥ በማስቻል ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያበረከቱ ሲሆን በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የመጀመሪያ የቴሌ ሜዲስን ዩኒት፣ በቀጣይም የኢ-ሄልዝ ማዕከል እንዲቋቋም ያደረጉ ሲሆን በኃላፊነት ደረጃም ሰርተዋል፡፡ በተጨማሪም የኢትዮጵያ ራዲዮሎጂ ማህበርን ለመመሥረት ሃሳብ ከማመንጨት ጀምሮ ከመስራቾቹ አንዱ በመሆን የመጀመሪያ የማሕበሩ ፕሬዚደንት ሆነው አገልግለዋል፡፡ ከሰላሳ አምስት በላይ የጥናት ጽሑፎችን ያሳተሙ ሲሆን ባደረጓቸው ጥናቶች በማስተማር፣ በጤና አገልግሎት፣ በማሕበረሰብ አገልግሎት እና በአጠቃላይ በዩኒቨርስቲው ሆነ በሐገር፣ እንዲሁም በዓለም አቀፍ ደረጃ ባበረከቱት ከፍተኛ አስተዋጽኦ በ2010 ዓ.ም የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ አግኝተዋል፡፡ በተጨማሪም፣ የተለየያዩ አገር አቀፍ እና ዓለም አቀፍ ሽልማቶች ተበርክተውላቸዋል፡፡ ፕሮፌሰር አስፋው ባለትዳርና የሦስት ልጆች አባት ነበሩ፡፡ ሥርዓተ ቀብራቸውም ሰኞ፣ ግንቦት 12 ቀን 2016 ከቀኑ 6፡00 ሰዓት በመካኒሳ አቦ ቤተ ክርስቲያን ይፈጽማል።የዩኒቨርስቲያችን ፕሬዝዳንት ሳሙኤል ክፍሌ (ዶ/ር) ጨምሮ የሥራ ባልደረቦቻቸው፣ ተማሪዎችና ጓደኞቻቸው በፕሮፌሰር አስፋው ህልፈተ ሕይወት የተሰማቸውን ጥልቅ ሃዘን የገለፁ ሲሆን ለቤተሶበቻቸው እና ወደጅ ዘመዶቻቸው መጽናናትን እንመኛለን፡፡ @AAU_PLATFORM
Показати все...
😭 5👍 2
#ስፖርት ማንችስተር ሲቲ የእንግሊዝ ፕሪሜየር ሊግ 2023/2024 ሻምፒዩን ሆነ። ቡድኑ በተከታታይ ለ4 ዓመታት የፕሪሚየር ሊጉን ዋንጫ በማንሳት አዲስ ታሪክ ጽፏል። ዘንድሮ እስከ ዛሬው የመጨረሻ መርሀግብር ከ #አርሴናል ጋር አንገት ለአንገት የተናነቀው ሲቲ 91 ነጥብ በመሰብሰብ ነው ዋንጫውን ያሸነፈው። እጅግ ብርቱ እና ጠንካራ አመትን ያሳለፈው አርሴናል 89 ነጥብ በመያዝ በሁለተኛነት ማጠናቀቅ ችሏል። አርሴናል ባለፈው አመትም ለዋንጫ ተቃርቦ ዋንጫውን ማግኘት ሳይችል መቅረቱ አይዘነጋም። ዘንድሮም በ2 ነጥብ ተበልጦ ዋንጫውን ሳያገኝ ቀርቷል። ሊቨርፑል አመቱን በ3ኛነት ሲያጠናቅቅ አስቶን ቪላ 4 ፣ ቶተንሃም 5 እንዲሁም ቼልሲ 6 ሆነው ጨርሰዋል። ባለ ብዙ ታሪኩ ማንቸስተር ዩናይትድ እጅግ በጣም ደካማ የተባለ አመትን በማሳለፍ በታሪኩ ዝቅተኛ የተባለው  8ኛ ደረጃ ይዞ ጨርሷል። የእንግሊዝ ፕሪሜየር ሊግ በመላው ዓለም በብዙ ሚሊዮን ተመልካችን ማግኘት የቻለ ጠንካራ የእግር ኳስ ፍልሚያ ሲሆን በሀገራችን #በኢትዮጵያም ሚሊዮኖች በተለይ ወጣቶች ውድድሩን ይከታተሉታል። ቲክቫህ ስፖርት @AAU_PLATFORM
Показати все...
Фото недоступнеДивитись в Telegram
#Tech_News 🖥nvidia ከቀደሙት በ30 እጥፍ የላቀ አቅም ያለውን አዲስ የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ‘ሱፐርቺፕ’ ይፋ አድርጓል፡፡ ኩባንያው ባሳለፍነው ሳምንት በካሊፎርኒያ በተደረገ የቴክኖሎጂ አበልጻጊዎች ጉባኤ ላይ የጄኔሬቲቭ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ውጤቶችን ለመፍጠር ወሳኝ የሆኑትን ቺፖች አስተዋውቋል፡፡ አዲስ የተዋወቀው ማይክሮ ቺፕ አማዞን፣ ጉግል፣ ማይክሮሶፍት እና ኦፕን ኤ.አይን በመሳሰሉ የኩባንያው ደንበኞች አገልግሎት ላይ እንደሚውል የቢ.ቢ.ሲ መረጃ ያመለክታል፡፡ በዚህም በክላውድ አገልግሎቶች እና የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ሥርዓቶችን በማበልፀግ ሂደት ወሳኝ ግብዓት እንደሚሆን ይጠበቃል፡፡ ኩባንያው ከማይክሮ ቺፑ በተጨማሪ ሰው መሰል ሮቦቶችን (ሂዩማኖይድ) ለማበልፀግ የሚያስችል ፕሮጀክት Gurt የተሰኘ ሥርዓት አስተዋውቋል፡፡ በዚህ ሥርዓት የሚሰለጥኑ ሮቦቶች የሰዎችን እንቅስቃሴ እና ንግግር በቀላሉ ለመረዳት እንደሚያስችላቸው ተገልጿል፡፡ ሮቦቶቹ ከዓለም ጋር እንዴት መስተጋብር መፍጠር እንደሚችሉ ከተሞክሮ እና ድግግሞች እንደሚማሩ ተዘግቧል፡፡ @AAU_PLATFORM
Показати все...
👍 1
Фото недоступнеДивитись в Telegram
#Oppurtunity ✅ኢትዮጵያ ለሚገኙ ወጣት ሴቶች ለ2ተኛ ዙር የቀረበ ጥሪ! ስቴም ፖወር (STEMpower) ከፊንላንድ ኤምባሲ (Embassy of Finland Ethiopia) እና ከአይቢኤም (IBM) ጋር በመተባበር በኢትዮጵያ ከ1,000 በላይ ሥራ አጥ ወጣት ሴቶችን ተግባራዊ የሥራ ክህሎት ለመስጠት ያለመ "ትጋት" የተሰኘ ፕሮግራም አስተዋውቋል። በመጀመያ ዙር 700 በላይ ለሚሆኑ ሴቶች በ Project Management, Web Development , Cyber Security, Digital Marketing , Data Analytics , Information Technology , Job Readiness , Work Readiness ስልጠና የሰጠ ከመሆኑ በተጨማሪ የስራ እድል በመፈጠር ተጠቃሚ እንዲሆኑ እድል አመቻችቷል፡፡ #ነጻ በሚሰጠውና ዓለም አቀፍ እውቅና ያለው ሰርተፊኬት በሚያስገኘው በዚህ ስልጠና እነዚህን ኮርሶች ለመውሰድ ፍላጎት ያላችሁ ሴቶች ምዝገባ የጀመርን መሆኑን እያሳወቅን ምዝገባው የሚቆየው ከ ግንቦት 7 - 20, 2016 ዓ/ም ሲሆን ቀድማችሁ በመመዝገብ የእድሉ ተጠቃሚ እንድትሆኑ እንጋብዛለን፡፡ እነዚህን ኮርሶች ለመውሰድ ፍላጎት ያላችሁ ወጣት ሴቶች በተከታዩ ሊንክ መመዝገብ ትችላላችሁ። 🔗ማስፈንጠርያ: https://forms.office.com/r/i0fNZG4021 📝ምዝገባው የሚቆይበት ቀን: ከ ግንቦት 7 - 20, 2016 ዓ/ም @AAU_PLATFORM
Показати все...
👍 1
#Update የ2016 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ (12ኛ ክፍል) የበይነ መረብ (Online) ተፈታኞች መፈተኛ ይፋ ሆነ፡፡ የ2016 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና በወረቀትና በበይነ መረብ ይሰጣል። በዚሁ መሠረት በበይነ መረብ ፈተናውን የሚወስዱ ተፈታኞች ከላይ በተገለጸው አድረሻ ብቻ የሚፈተኑ ይሆናል፡፡ ፈተናውን ከመውሰዳቸው በፊት ሁሉም ተፈታኞች በቂ ልምምድ ማድርግ አስፈላጊ በመሆኑ ከዛሬ ቅዳሜ ግንቦት 10/2016 ዓ.ም ጀምሮ በአድራሻው ተፈታኞች በሚገኙበት ክልል የተደለደሉ ስለሆነ ልምምድ ማድረግ ይችላሉ ተብሏል። ተፈታኞች ልምምድ ለማድረግ ከዚህ በፊት ለክልል/ከተማ አስተዳደር ቀድሞ የተላከውን የይለፍ ቃልና ስም (User Name and Password) ከየትምህርት ቤቶቻቸው ማግኘት እንደሚችሉ ተገልጿል። መጀመሪያ ወደ መፈተኛ ሲሰተሙ እንደገቡ የማይረሱትን የግላቸውን የይለፍ ቃል የሚቀይሩ ይሆናል፡፡ ተፈታኞች #ከተደለደሉበት_ክለስተር_ዉጪ ሲሰትሙን መጠቀም የማይችሉ መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል። ©tikvah @AAU_PLATFORM
Показати все...
👫URGENT!!👯‍♂️ ውድ የተመራቂ ተማሪዎች ስለ ትዕግስታችሁ እያመሰገንን የCOLOR DAY PROGRAM ሊጀምር ስለሆነ ሁላችሁም FBE ወደ #ኳስ_ሜዳ እንድትመጡ በትህትና እንጠይቃለን። 💅💅Color day is going to be celebrated now at FBE big foot ball arena. Every thing is ready, but still now no one student come for it and still now we GC Comittee are waiting for you in order to make you hapy on this day. This day will be very nice memorable day for so enjoy it with your friends.
Показати все...
Фото недоступнеДивитись в Telegram
Notice To all students qualified for exit exam
Показати все...