Komunikeshinii Godina Jimmaa
652
Підписники
-224 години
+27 днів
+2530 днів
- Підписники
- Перегляди допису
- ER - коефіцієнт залучення
Триває завантаження даних...
Приріст підписників
Триває завантаження даних...
Repost from Abiy Ahmed Ali 🇪🇹
05:19
Відео недоступнеДивитись в Telegram
ፍቅር እና ሰላም ኢትዮጵያን ያሻግራል
107.44 MB
05:08
Відео недоступнеДивитись в Telegram
Facaasaa Inisheetiivii Garbuu Biiraa
Godinaa Jimmaa Aanaa Oomoo Beeyyamitti
122.27 MB
Фото недоступнеДивитись в Telegram
Godina Jimmaa Aanaa Omoo Beeyyamitti Facaasaa Inisheetiivii Garbuu Biiraa!!
Фото недоступнеДивитись в Telegram
#Bulchuun_Nageenya!
Jilli Jeneraal Zawuduu Balaay Ajajaa Izii Daaloolin durfamu Humna nageenyaa daangaa Godina Jimmaafi Godina wollaggaa bahaa gidduu jiru Aanaa Boonayyaa Boshetti argamuun jajjabeessaniiru.
Jila kana fudhatani garasitti kan Imalan Bulchaan Godina Jimmaa Obbo Tijjaanii Naasir humna nageenyaa daangaa irratti argamanuun isin ilmaan sabaati, isin goota ummata keessan salphina irraa baraartani kabaja itti hortan waan ta'ef har'aa kan isin biratti argamneef kan darbeef isin galateeffataa, fulduratti kana caalatti gootummaa keessan mirkaneessitanii Oromiyaa keessatti nageenya akka waareessitanu abdii isinirraa qabnu ibsuufi jedhaniiru.
👍 2
Repost from Ethiopian Press Agency/አማርኛ /
ለአራት የሰው ሰራሽ አስተውሎት ቴክኖሎጂ የፈጠራ ውጤቶች የአዕምሮ ንብረት ባለቤትነት መብት ተሰጠ
***********
(ኢ.ፕ.ድ)
የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ለአራት የሰው ሰራሽ አስተውሎት ቴክኖሎጂ የፈጠራ ውጤቶች የአዕምሮ ንብረት ባለቤትነት መብት ተሰጠው፡፡
የኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ኢንጅነር ወርቁ ጋቸና ባስተላለፉት መልዕክት ከሀገር አቀፍ የአዕምሮ ንብረት ባለቤትነት መብት በተጨማሪ ዓለማቀፍ ፓተንት በማግኘት ተወዳዳሪ ለመሆን ጠንክሮ መስራት እንደሚያስፈልግ ጠቁመዋል።
በተጨማሪም ሀገር በቀል እውቀትን ወደ መሬት አውርዶ ችግር ፈቺ ስራዎችን መስራት እንደሚገባም አመላክተዋል፡፡
የኢትዮጵያ አዕምሯዊ ንብረት ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ ወልዱ ይመስል በበኩላቸው ቴክኖሎጂው የሀገራት የመወዳደሪያ አቅም እየሆነ መምጣቱን አመላክተዋል፡፡
ኢትዮጵያም በኢንስቲትዩቱ አማካኝነት በዘርፉ ጥሩ ርቀት በመጓዝ ላይ እንደምትገኝ የጠቆሙት ዋና ዳይሬክተሩ የፈጠራ ስራዎች ይበልጥ እንዲበረታቱና ያለውን ሀገር በቀል እውቀት ወደ ሀብት መለወጥ እንዲቻል ተገቢው ድጋፍ ይቀጥላል ብለዋል፡፡
ኢንስቲትዩቱ በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ላበለፀጋቸው አራት የቴክኖሎጂው ውጤቶች የፓተንት መብት ያገኘ ሲሆን
እነዚህም በጤናው ዘርፍ፡-
👉የስኳር በሽታ ልየታ (AI Enabled Diabetes Mellitus Detection System)፣
👉የጡት ካንሰር በሽታ ልየታ (AI Enabled Breast Abnormality Detection System)፣
👉የቆዳ በሽታ ልየታ (Multi-input model for the classification of Skin Lesions) እንዲሁም በግብርናው ዘርፍ
👉የቡና በሽታ ልየታን (Coffee Disease Detection using HSV Segmentation and AI) መሆናቸውን ከኢንስቲትዩቱ ያገኘነው መረጃ ያሳያል፡፡
ሰኔ 24 ቀን 2016 ዓ.ም
Repost from Ethiopian Press Agency/አማርኛ /
Фото недоступнеДивитись в Telegram
Repost from Ethiopian Press Agency/አማርኛ /
ለአራት የሰው ሰራሽ አስተውሎት ቴክኖሎጂ የፈጠራ ውጤቶች የአዕምሮ ንብረት ባለቤትነት መብት ተሰጠ
***********
(ኢ.ፕ.ድ)
የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ለአራት የሰው ሰራሽ አስተውሎት ቴክኖሎጂ የፈጠራ ውጤቶች የአዕምሮ ንብረት ባለቤትነት መብት ተሰጠው፡፡
የኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ኢንጅነር ወርቁ ጋቸና ባስተላለፉት መልዕክት ከሀገር አቀፍ የአዕምሮ ንብረት ባለቤትነት መብት በተጨማሪ ዓለማቀፍ ፓተንት በማግኘት ተወዳዳሪ ለመሆን ጠንክሮ መስራት እንደሚያስፈልግ ጠቁመዋል።
በተጨማሪም ሀገር በቀል እውቀትን ወደ መሬት አውርዶ ችግር ፈቺ ስራዎችን መስራት እንደሚገባም አመላክተዋል፡፡
የኢትዮጵያ አዕምሯዊ ንብረት ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ ወልዱ ይመስል በበኩላቸው ቴክኖሎጂው የሀገራት የመወዳደሪያ አቅም እየሆነ መምጣቱን አመላክተዋል፡፡
ኢትዮጵያም በኢንስቲትዩቱ አማካኝነት በዘርፉ ጥሩ ርቀት በመጓዝ ላይ እንደምትገኝ የጠቆሙት ዋና ዳይሬክተሩ የፈጠራ ስራዎች ይበልጥ እንዲበረታቱና ያለውን ሀገር በቀል እውቀት ወደ ሀብት መለወጥ እንዲቻል ተገቢው ድጋፍ ይቀጥላል ብለዋል፡፡
ኢንስቲትዩቱ በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ላበለፀጋቸው አራት የቴክኖሎጂው ውጤቶች የፓተንት መብት ያገኘ ሲሆን
እነዚህም በጤናው ዘርፍ፡-
👉የስኳር በሽታ ልየታ (AI Enabled Diabetes Mellitus Detection System)፣
👉የጡት ካንሰር በሽታ ልየታ (AI Enabled Breast Abnormality Detection System)፣
👉የቆዳ በሽታ ልየታ (Multi-input model for the classification of Skin Lesions) እንዲሁም በግብርናው ዘርፍ
👉የቡና በሽታ ልየታን (Coffee Disease Detection using HSV Segmentation and AI) መሆናቸውን ከኢንስቲትዩቱ ያገኘነው መረጃ ያሳያል፡፡
ሰኔ 24 ቀን 2016 ዓ.ም
05:22
Відео недоступнеДивитись в Telegram
Godina Jimmaa Aanaa Qarsaatti Kabaja Guyyaa Aannanii Addunyaa Bara 2016.
96.24 MB
👍 1
Оберіть інший тариф
На вашому тарифі доступна аналітика тільки для 5 каналів. Щоб отримати більше — оберіть інший тариф.