cookie

Ми використовуємо файли cookie для покращення вашого досвіду перегляду. Натиснувши «Прийняти все», ви погоджуєтеся на використання файлів cookie.

avatar

Komunikeshinii Godina Jimmaa

Daandii Oddeeffannoo Ummataa fi Mootummaa

Більше
Рекламні дописи
652
Підписники
-224 години
+27 днів
+2530 днів

Триває завантаження даних...

Приріст підписників

Триває завантаження даних...

05:19
Відео недоступнеДивитись в Telegram
ፍቅር እና ሰላም ኢትዮጵያን ያሻግራል
Показати все...
107.44 MB
05:08
Відео недоступнеДивитись в Telegram
Facaasaa Inisheetiivii Garbuu Biiraa Godinaa Jimmaa Aanaa Oomoo Beeyyamitti
Показати все...
122.27 MB
Фото недоступнеДивитись в Telegram
Godina Jimmaa Aanaa Omoo Beeyyamitti Facaasaa Inisheetiivii Garbuu Biiraa!!
Показати все...
Показати все...

👍 1
Фото недоступнеДивитись в Telegram
#Bulchuun_Nageenya! Jilli Jeneraal Zawuduu Balaay Ajajaa Izii Daaloolin durfamu Humna nageenyaa daangaa Godina Jimmaafi Godina wollaggaa bahaa gidduu jiru Aanaa Boonayyaa Boshetti argamuun jajjabeessaniiru. Jila kana fudhatani garasitti kan Imalan Bulchaan Godina Jimmaa Obbo Tijjaanii Naasir humna nageenyaa daangaa irratti argamanuun isin ilmaan sabaati, isin goota ummata keessan salphina irraa baraartani kabaja itti hortan waan ta'ef har'aa kan isin biratti argamneef kan darbeef isin galateeffataa, fulduratti kana caalatti gootummaa keessan mirkaneessitanii Oromiyaa keessatti nageenya akka waareessitanu abdii isinirraa qabnu ibsuufi jedhaniiru.
Показати все...
👍 2
ለአራት የሰው ሰራሽ አስተውሎት ቴክኖሎጂ የፈጠራ ውጤቶች የአዕምሮ ንብረት ባለቤትነት መብት ተሰጠ *********** (ኢ.ፕ.ድ) የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ለአራት የሰው ሰራሽ አስተውሎት ቴክኖሎጂ የፈጠራ ውጤቶች የአዕምሮ ንብረት ባለቤትነት መብት ተሰጠው፡፡ የኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ኢንጅነር ወርቁ ጋቸና ባስተላለፉት መልዕክት ከሀገር አቀፍ የአዕምሮ ንብረት ባለቤትነት መብት በተጨማሪ ዓለማቀፍ ፓተንት በማግኘት ተወዳዳሪ ለመሆን ጠንክሮ መስራት እንደሚያስፈልግ ጠቁመዋል። በተጨማሪም ሀገር በቀል እውቀትን ወደ መሬት አውርዶ ችግር ፈቺ ስራዎችን መስራት እንደሚገባም አመላክተዋል፡፡ የኢትዮጵያ አዕምሯዊ ንብረት ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ ወልዱ ይመስል በበኩላቸው ቴክኖሎጂው የሀገራት የመወዳደሪያ አቅም እየሆነ መምጣቱን አመላክተዋል፡፡ ኢትዮጵያም በኢንስቲትዩቱ አማካኝነት በዘርፉ ጥሩ ርቀት በመጓዝ ላይ እንደምትገኝ የጠቆሙት ዋና ዳይሬክተሩ የፈጠራ ስራዎች ይበልጥ እንዲበረታቱና ያለውን ሀገር በቀል እውቀት ወደ ሀብት መለወጥ እንዲቻል ተገቢው ድጋፍ ይቀጥላል ብለዋል፡፡ ኢንስቲትዩቱ በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ላበለፀጋቸው አራት የቴክኖሎጂው ውጤቶች የፓተንት መብት ያገኘ ሲሆን እነዚህም በጤናው ዘርፍ፡- 👉የስኳር በሽታ ልየታ (AI Enabled Diabetes Mellitus Detection System)፣ 👉የጡት ካንሰር በሽታ ልየታ (AI Enabled Breast Abnormality Detection System)፣ 👉የቆዳ በሽታ ልየታ (Multi-input model for the classification of Skin Lesions) እንዲሁም በግብርናው ዘርፍ 👉የቡና በሽታ ልየታን (Coffee Disease Detection using HSV Segmentation and AI) መሆናቸውን ከኢንስቲትዩቱ ያገኘነው መረጃ ያሳያል፡፡ ሰኔ 24 ቀን 2016 ዓ.ም
Показати все...
Фото недоступнеДивитись в Telegram
ለአራት የሰው ሰራሽ አስተውሎት ቴክኖሎጂ የፈጠራ ውጤቶች የአዕምሮ ንብረት ባለቤትነት መብት ተሰጠ *********** (ኢ.ፕ.ድ) የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ለአራት የሰው ሰራሽ አስተውሎት ቴክኖሎጂ የፈጠራ ውጤቶች የአዕምሮ ንብረት ባለቤትነት መብት ተሰጠው፡፡ የኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ኢንጅነር ወርቁ ጋቸና ባስተላለፉት መልዕክት ከሀገር አቀፍ የአዕምሮ ንብረት ባለቤትነት መብት በተጨማሪ ዓለማቀፍ ፓተንት በማግኘት ተወዳዳሪ ለመሆን ጠንክሮ መስራት እንደሚያስፈልግ ጠቁመዋል። በተጨማሪም ሀገር በቀል እውቀትን ወደ መሬት አውርዶ ችግር ፈቺ ስራዎችን መስራት እንደሚገባም አመላክተዋል፡፡ የኢትዮጵያ አዕምሯዊ ንብረት ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ ወልዱ ይመስል በበኩላቸው ቴክኖሎጂው የሀገራት የመወዳደሪያ አቅም እየሆነ መምጣቱን አመላክተዋል፡፡ ኢትዮጵያም በኢንስቲትዩቱ አማካኝነት በዘርፉ ጥሩ ርቀት በመጓዝ ላይ እንደምትገኝ የጠቆሙት ዋና ዳይሬክተሩ የፈጠራ ስራዎች ይበልጥ እንዲበረታቱና ያለውን ሀገር በቀል እውቀት ወደ ሀብት መለወጥ እንዲቻል ተገቢው ድጋፍ ይቀጥላል ብለዋል፡፡ ኢንስቲትዩቱ በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ላበለፀጋቸው አራት የቴክኖሎጂው ውጤቶች የፓተንት መብት ያገኘ ሲሆን እነዚህም በጤናው ዘርፍ፡- 👉የስኳር በሽታ ልየታ (AI Enabled Diabetes Mellitus Detection System)፣ 👉የጡት ካንሰር በሽታ ልየታ (AI Enabled Breast Abnormality Detection System)፣ 👉የቆዳ በሽታ ልየታ (Multi-input model for the classification of Skin Lesions) እንዲሁም በግብርናው ዘርፍ 👉የቡና በሽታ ልየታን (Coffee Disease Detection using HSV Segmentation and AI) መሆናቸውን ከኢንስቲትዩቱ ያገኘነው መረጃ ያሳያል፡፡ ሰኔ 24 ቀን 2016 ዓ.ም
Показати все...
05:22
Відео недоступнеДивитись в Telegram
Godina Jimmaa Aanaa Qarsaatti Kabaja Guyyaa Aannanii Addunyaa Bara 2016.
Показати все...
96.24 MB
👍 1
Показати все...

👍 2
Оберіть інший тариф

На вашому тарифі доступна аналітика тільки для 5 каналів. Щоб отримати більше — оберіть інший тариф.