uk
Feedback
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

Відкрити в Telegram

« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Показати більше

📈 Аналітичний огляд Telegram-каналу 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

Канал 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) у мовному сегменті Амхарська є активним учасником. На даний момент спільнота об'єднує 14 286 підписників, посідаючи 6 159 місце в категорії Релігія і духовність та 2 357 місце у регіоні Ефіопія.

📊 Показники аудиторії та динаміка

З моменту свого створення невідомо, проект продемонстрував стрімке зростання, зібравши аудиторію у 14 286 підписників.

За останніми даними від 25 червня, 2026, канал демонструє стабільну активність. Хоча за останні 30 днів спостерігається зміна кількості учасників на -60, а за останні 24 години на 0, загальне охоплення залишається високим.

  • Статус верифікації: Не верифікований
  • Рівень залученості (ER): Середній показник залученості аудиторії становить 16.73%. Протягом перших 24 годин після публікації контент зазвичай збирає 8.18% реакцій від загальної кількості підписників.
  • Охоплення публікацій: В середньому кожен допис отримує 2 390 переглядів. Протягом першої доби публікація в середньому набирає 1 168 переглядів.
  • Реакції та взаємодія: Аудиторія активно підтримує контент: середня кількість реакцій на один пост – 0.

📝 Опис та контентна політика

Автор описує ресурс як майданчик для висловлення суб'єктивної думки:
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Завдяки високій частоті оновлень (останні дані отримано 30 червня, 2026), канал підтримує актуальність та високий рівень охоплення публікацій. Аналітика показує, що аудиторія активно взаємодіє з контентом, що робить його важливою точкою впливу в категорії Релігія і духовність.

14 286
Підписники
Немає даних24 години
-67 днів
-6030 день
Архів дописів
ምክር ለእህቶች የሚለዉ ርእስ ትዉዉሱ እነሆ በይፋ ተጀሞሯል👌

ግሩፕ የሌላችሁ እስከ አመሻሽ በሳኡድ አቆጣጠር 6:30 ድረስ በቦት አናግሩን አድ እናደርጋለን። @Qudwatii1_bot @Nisau_Aslefiyat_Bot @Ass_selefyaa_bot 👌ስትመጡ በሪከርድ ብቻ❗️

الخوف من المستقبل والتفكير في تأمينه የወደፊቱን መፍራት እና ማሰብ...! الشيخ عبد السلام الشوعر حفظه الله =

➥አድርሱላቸውማ⁉️ 👉ጨፍጫፊው ማን ነበር...⁉️ 🎙🇪🇹በኑረዲን አል-ዓረብ🇪🇹 t.me/nuredinal_arebi t.me/nuredinal_arebi

قال رسول الله صلى الله عليه وسلم: - إن خير أيامكم يوم الجمعة فأكثروا علي من الصلاة فيه                               ˓٭˛✿🌹🍃

ነገሩ እንዲህ ነው፣... ያማረ ህይወትን የሚኖሩ ሁለት ደረሳ ባልና ሚስቶች ናቸው አሉ፣ አብረው እየኖሩ ከእለታት አንድ ቀን .. በሆነ ነገር ሳይስማሙ ቀርተው ይጋጫሉ። ተኮራረፉ ኩርፊያውም ለሁለት
ነገሩ እንዲህ ነው፣... ያማረ ህይወትን የሚኖሩ ሁለት ደረሳ ባልና ሚስቶች ናቸው አሉ፣ አብረው እየኖሩ ከእለታት አንድ ቀን .. በሆነ ነገር ሳይስማሙ ቀርተው ይጋጫሉ። ተኮራረፉ ኩርፊያውም ለሁለት ቀን ቀጠለ። በዚሁ አጋጣሚ ግን ደረሳው ጸጥ ረጭ ብሎ የሸይኹል ኢስላምን መጅሙዑል ፈታዋ አንዱን ሙጀለድ (540 ገፅ) ኪታብ አንብቦ አጠናቀቀ። ኋላ ላይ እርቅ ሲወርድና ፍቅራቸው ሲመለስ ደረሳው፦ "በፀቡ ወቅት እኮ አንድ ሙጀለድ ኪታብ  አንብቤ አጠናቀቅኩ ብሎ ይነግራታል። እሷም ብልጥ ነበረችና "ለማንበብህ ዋነኛዋ ምክንያት እኔ ስለነበርኩ አጅሩ ሁሉ የኔው ነው አለችው። ------- ውዴታውም ኩርፊያውም ምቾት ከሚሰጣችሁ ሰው ጋር ኑሩ!! "ሸይኽ ዐብዱልዐዚዝ ሻይዕ በትዊተር ገፃቸው ላይ ካሰፈሩት" t.me/abdu_rheman_aman

ሸምቱ 🙌 ሼር በማድረግ የኔ ቤተሰብ የሚደርሳችሁ የለም እኮ አላህ ይጠብቃችሁ🤲 ቀጥሉ ሼር ማድረግ......👏

⎘ ማንኛዉም አይነት ኪታብ ሲፈልጉ« ሱቅ በደረቴዎች» ጋር ያገኛሉ፦ ❲ለማዘዝ እና ዋጋ ለማወቅ የቴሌግራም አካዉንት ወይም ስልክ ቁጥራችን ይጠቀሙ❳ ⤋⤋⤋ @Ibnu_turabb123 @Ibnu_turabb
+3
⎘ ማንኛዉም አይነት ኪታብ ሲፈልጉ« ሱቅ በደረቴዎች» ጋር ያገኛሉ፦ ❲ለማዘዝ እና ዋጋ ለማወቅ የቴሌግራም አካዉንት ወይም ስልክ ቁጥራችን ይጠቀሙ❳             ⤋⤋⤋ @Ibnu_turabb123 @Ibnu_turabb123 ☏ስልክ ቁጥር፦ 0557119667 𝑻𝐞»  t.me/suk_bederete123 ⛟ ሳኡድ አረቢያ ሁሉም ቦታ አናቀርባለን🤝

ታላቁ ዓሊም ሸይኽ ሙሐመድ ኢብኑ ዓሊ እና " ለሐጅ ፍላጎት የለኝም " ያሉት " ሐጅ " ዑመር ። ከአምስት አመታት በፊት በዓለም አቀፍ ደረጃ እጅጉን የሚታወቁትና በርካታ አስደናቂ በሆኑ እውቀቶች የታጨቁ መፃህፍቶች ን ለሙስለሙ ማህበረሰብ ያበረከቱት ኢትዮጲያዊው ዓሊም ሸይኽ ሙሐመድ ሞተዋል ...  በሃገራችን ሚዲያዎች ይህን ያህል አልተባለላቸውም ነበር .... ከቀናት በፊት ይህ ነው የሚባል ደህና ቅሪትን በመተው የማይታወቁት " ሐጂ " ዑመር ሲሞቱ ፅንፈኛ የሆነ የሙስሊም ጠላቶች ጭምር በጉዳዩ ላይ እጅጉን የረዘመ ስራ ሰርተዋል .... እያጦዙ ፅፈዋል ፣ ተናግረዋል ከዚህ ሁሉ ጀርባ ያለው ነገር ግልፅ ነው :: ፅንፈኞቹ የሚፈልጉት የቅርቡን ሟች መንገድ አጉኖ ማቅረብ ነው ... አዎ ! የሚመቻቸው " አሏህ ሽቶት ሄድኩ እንጂ ለሐጅ ፍላጎት የለኝም - ፍላጎቴ ለሸኾቼ ነው  " እያለ የኢስላም መሰረቶች ላይ ቸልተኝነትን የሚሰብከው ነው  ።  የሚፈልጉት ወደ ቀብር አምልኮ የሚጣራውን ሞዴል እያደረጉ ማቅረብ ነው ... እንዲኖር የሚመኙት ወሃቢያ ፣ አክራሪ እያለ እውነተኛውን  የኢስላም ገፅታና ተውሒድን እየተዋጋ የነሱን ግብ የሚያስፈጽም አካል ነው :: የሚወዱት እነሱን እያወደሰና ለነሱ እንቅፋት ሳይሆናቸዉ የተውሒድ ባለቤቱን  በማክፈር ላይ አይኑን የማያሸውን መሪ ነው ። ሸይኽ ሙሐመድ የቀብር አምልኮና አደንዛዥ የሆኑ መጤ መንገዶችን  የሚቃወሙ ታላቅ ዓሊም  ነበሩ ።  በተለያዩ የሸሪዓ የትምህርት ዘርፎች ላይ በርካታ አስደናቂ ኪታቦችን ትተው ያለፉ ታታሪ የተውሒድ ዓሊም ነበሩ !    ወደ ደህንነት ሰራተኞች በመመላለስ እነ እገሌን እሰሩ ፣ አጥፉ የሚሉ ስራ ፈት እና ሴራ ሸራቢ አልነበሩም :: እናም ስለሳቸው ማውራት ፅንፈኞቹን ትርፍ ያሳጣል ! https://t.me/msirage4

القارئ_صلاح_بو_خاطر_قالوا_يا_لوط_إنا_رسل_5.85 MB

በሉ መልሱልኝ ህእ ¡ =
በሉ መልሱልኝ ህእ ¡ =

السلام عليكم ورحمة الله وبركاته «ዉድ እና የተከበራችሁ «የኢብኑ ተይሚያ» ሴቶች ለሴቶች ትዉዉስ ፕሮግራም ተከታታይ እህቶቻችን እነሆ የአላህ ፍቃዱ ከሆነ ነገ ማለትም እለተ «ጁሙአ
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته «ዉድ እና የተከበራችሁ «የኢብኑ ተይሚያ» ሴቶች ለሴቶች ትዉዉስ ፕሮግራም ተከታታይ እህቶቻችን  እነሆ የአላህ ፍቃዱ ከሆነ ነገ ማለትም እለተ «ጁሙአ »በስአታችን የምንከሰት ይሆናል  ተዘጋጅታችሁ ጠብቁን👌 🔖 ኑ !  ስለ እራሳችን ስለ ዲናችን በጋራ በመመካከር የተሻለ ማንነት እንፍጠር ! وفقنا الله لما يحبه ويرضاه ​•┈┈•┈┈•⊰✿◇✿⊱•┈┈•┈┈•

ልጁ ተገኚቷል አልሀምዱሊላህ

ወንድሜ🌹 ‏لا شيءَ يُشبهُ أُخي في محاسِنهِ فقـرُبهُ وطـنٌ للقلبِ والـروحِ =

ደርስ ~ • ኪታቡ፦ ዶላሉ ጀማዐቲል አሕባሽ • ክፍል:- 7️⃣ • ደርሱ የሚሰጥበት ቦታ:- አሸዋ ሜዳ፣ ጉቱ ሪል እስቴት መስጂድ • ጊዜ፦ ከመግሪብ እስከ ዒሻእ • የኪታቡን pdf ፋይል በዚህ ማግኘት ይቻላል:- https://t.me/IbnuMunewor/8025 • የእለቱ ደርስ መነሻ ገፅ 21፦ الفصل السادس

ለዚህ እኮ ነዉ አንዳንድ መሀይም ካፊሮች የሚያጨበጭቡላቸዉ .....አምሳያቸዉ አይደሉ ¿

በአማላጅ ሰበብ ሙታኖችን መጣራት ~ "የሁዳውንም፣ ነሷራውንም፣ መጁሳውንም እንቀበላለን" ብሏል ዑመር ይማም። ይሄው ከነሷራው ጋር ያላቸው አንድነት። ከሰሞኑም እርስ በርስ ሲሞጋገሱ፣ በጋራ "ወሃ ^ ብያ " በሚሉት ላይ ሲዘምቱ ነበር። የእውነትም ቀላል የማይባል የጋራ እምነት አላቸው። ለምሳሌ ያክል ሁለቱም ደጋጎች ወይም ፃድቃኖች የሚሏቸውን በመማፀን፣ በመጣራት ላይ ይመሳሰላሉ። ነብያችን ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም ጋር ሲፋጠጡ የነበሩት አጋሪዎችም የማሻረካቸው ሰበብ ይሄው ነበር። አላህ እንዲህ ይላል :- { وَیَعۡبُدُونَ مِن دُونِ ٱللَّهِ مَا لَا یَضُرُّهُمۡ وَلَا یَنفَعُهُمۡ وَیَقُولُونَ هَـٰۤؤُلَاۤءِ شُفَعَـٰۤؤُنَا عِندَ ٱللَّهِۚ قُلۡ أَتُنَبِّـُٔونَ ٱللَّهَ بِمَا لَا یَعۡلَمُ فِی ٱلسَّمَـٰوَ ٰ⁠تِ وَلَا فِی ٱلۡأَرۡضِۚ سُبۡحَـٰنَهُۥ وَتَعَـٰلَىٰ عَمَّا یُشۡرِكُونَ } "ከአላህም ሌላ የማይጎዳቸውን የማይጠቅማቸውንም ይግገዛሉ፡፡ 'እነዚህም አላህ ዘንድ #አማላጆቻችን ናቸው' ይላሉ፡፡ 'አላህን በሰማያትና በምድር ውስጥ የማያውቀው ነገር ኖሮ ትነግሩታላችሁን' በላቸው፡፡ ከሚያጋሩት ሁሉ ጠራ፤ ላቀም።" [ዩኑስ፡ 18] { وَٱلَّذِینَ ٱتَّخَذُوا۟ مِن دُونِهِۦۤ أَوۡلِیَاۤءَ مَا نَعۡبُدُهُمۡ إِلَّا لِیُقَرِّبُونَاۤ إِلَى ٱللَّهِ زُلۡفَىٰۤ } "እነዚያም ከእርሱ ሌላ ረዳቶች የያዙት 'ወደ አላህ ማቃረብን #እንዲያቀርቡን እንጅ ለሌላ አንገዛቸውም' (ይላሉ)።" [አዝዙመር፡ 3] = የቴሌግራም ቻናል፦ https://t.me/IbnuMunewor https://t.me/IbnuMunewor