uk
Feedback
Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

Відкрити в Telegram

የቀጨኔ መድኃኔዓለም ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት ነሐሴ 26/ 1958 ዓ.ም ተመሠረተ።

Показати більше

📈 Аналітичний огляд Telegram-каналу Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

Канал Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት (@finotehiwott) у мовному сегменті Амхарська є активним учасником. На даний момент спільнота об'єднує 15 383 підписників, посідаючи 5 582 місце в категорії Релігія і духовність та 2 194 місце у регіоні Ефіопія.

📊 Показники аудиторії та динаміка

З моменту свого створення невідомо, проект продемонстрував стрімке зростання, зібравши аудиторію у 15 383 підписників.

За останніми даними від 09 липня, 2026, канал демонструє стабільну активність. Хоча за останні 30 днів спостерігається зміна кількості учасників на 38, а за останні 24 години на -1, загальне охоплення залишається високим.

  • Статус верифікації: Не верифікований
  • Рівень залученості (ER): Середній показник залученості аудиторії становить 21.91%. Протягом перших 24 годин після публікації контент зазвичай збирає 9.42% реакцій від загальної кількості підписників.
  • Охоплення публікацій: В середньому кожен допис отримує 3 370 переглядів. Протягом першої доби публікація в середньому набирає 1 449 переглядів.
  • Реакції та взаємодія: Аудиторія активно підтримує контент: середня кількість реакцій на один пост – 25.

📝 Опис та контентна політика

Автор описує ресурс як майданчик для висловлення суб'єктивної думки:
የቀጨኔ መድኃኔዓለም ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት ነሐሴ 26/ 1958 ዓ.ም ተመሠረተ።

Завдяки високій частоті оновлень (останні дані отримано 10 липня, 2026), канал підтримує актуальність та високий рівень охоплення публікацій. Аналітика показує, що аудиторія активно взаємодіє з контентом, що робить його важливою точкою впливу в категорії Релігія і духовність.

15 383
Підписники
-124 години
-67 днів
+3830 день
Архів дописів
የታኅሣሥ ቅዱስ ገብርኤል ማኅሌቶችን በሚከተለው የቴሌግራም አድራሻችን ያገኛሉ፡፡ (የወረቡ ድምፅ የመምህር አባ ናሁ ሠናይ ነው፡፡) በቴሌግራም ሊያገኙን ከፈለጉ፤ https://t.me/medihanaelem

፠ እንደ ብርሃን የሚያሸብርቀው ፥ ፠ እንደ ማር የሚጣፍጠው፥ ፠ እንደ አእዋፋት ድምፅ የሚመስጠው፥ ፠ እንደ ነጐድጓድ የሚበርቀው፥ ፠ እንደ ምንጭ የሚፈልቀው፥ ፠ እንደ ወንዝ የሚፈስሰው፤ የቀጨኔ ደ
+9
፠ እንደ ብርሃን የሚያሸብርቀው ፥ ፠ እንደ ማር የሚጣፍጠው፥ ፠ እንደ አእዋፋት ድምፅ የሚመስጠው፥ ፠ እንደ ነጐድጓድ የሚበርቀው፥ ፠ እንደ ምንጭ የሚፈልቀው፥ ፠ እንደ ወንዝ የሚፈስሰው፤ የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል የታኅሣሥ ገብርኤል ማኅሌትና የዑደተ ታቦተ ሕግ ዝማሬ፡፡

የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ዑደተ ታቦተ ሕግ፡፡
+4
የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ዑደተ ታቦተ ሕግ፡፡

ቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን አደባባዩ፣ በሩና ሕንፃው፡፡
+4
ቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን አደባባዩ፣ በሩና ሕንፃው፡፡

መ.መ.ገ. (አዲስ አበባ መንበረ መንግሥት ግቢ ቅዱስ ገብርኤል ገዳም)፤ በ1889 ዓ.ም. የተመሠረተ፡፡
+5
መ.መ.ገ. (አዲስ አበባ መንበረ መንግሥት ግቢ ቅዱስ ገብርኤል ገዳም)፤ በ1889 ዓ.ም. የተመሠረተ፡፡

#የሕይወት_ፈተና_ምንጮች_ክፍል_፭፡፡ Shareee, Like … እንዳያመልጥዎ በጕባኤው ላይ ይገኙ፡፡ ለምን እንፈተናለን፤ ፈተናዎች ለምንና እንዴት ይመጣሉ፤ ፈተናዎችን እንዴት አድርገን ድል እናድርጋ
#የሕይወት_ፈተና_ምንጮች_ክፍል_፭፡፡ Shareee, Like … እንዳያመልጥዎ በጕባኤው ላይ ይገኙ፡፡ ለምን እንፈተናለን፤ ፈተናዎች ለምንና እንዴት ይመጣሉ፤ ፈተናዎችን እንዴት አድርገን ድል እናድርጋቸው፤ …. ……እንዳያመልጣችሁ፤ በሌሎችም ርዕሶች ዙሪያ በብዙ ጕባኤያት ላይ ያልተዳሰሱ ርዕሶች የሚዳሰሱበት ጕባኤ ስለሆነ እንዳያመልጣችሁ፤ #ደግመን_እንላለን_ይህ_ትምህርት_በፍጹም_እንዳያመልጣችሁ!!!!! ለተከታታይ ሳምንታት፤ ትምህርቱ ተከታታይነት ስላለው መቅረትና ማርፈድ አይመከርም!!፡፡ (፻፶፬ኛ ሳምንት የዐርብ ጕባኤ) #ዐርብ_ታኅሣሥ_፲፯፤ #ከ፲፪-፪ ሰዓት አሁንም በድጋሚ እንላለን ለሕይወታችን ወሳኝና በብዙ የትምህርት ጕባኤያት ላይ የማይዳሰሱ ትምህርቶች ስለሆኑ እንዳያመልጣችሁ!!!! የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት፡፡ በፌስቡክ ሊያገኙን ከፈለጉ፤ የቀጨኔ ደ/ሰላም መድኀኔዓለምና ደ/ትጉሃን ቅ/ገብርኤል ቤ/ክ ፍኖተ ሕይወት ሰ/ት/ቤት ሰሌዳ መጽሔት፡፡ በቴሌግራም ሊያገኙን ከፈለጉ፤ https://t.me/medihanaelem