uk
Feedback
አልፋና ዖሜጋ የንጽጽርና የትምህርት መገኛ አደባባይ (አዖተ)

አልፋና ዖሜጋ የንጽጽርና የትምህርት መገኛ አደባባይ (አዖተ)

Відкрити в Telegram

በዚህ የንጽጽር አደባባይ በኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን መልዕክታት የተገለጸው እውነት ሲፈጸምና ይፈጸም ዘንድ በመላው ዓለም ሲንቀሳቀስ የሚከሰቱ ጉዳዮችን እናቀርባለን ! ስለእምነታችን እንማማራለን ! ስለመልዕክታቱ እንነጋገራለን ! ➝ይህ የአልፋና ዖሜጋ ( @christian930 ) ገጽ ቅርንጫፍ የንጽጽርና የመማሪያ ገጽ ነው።

Показати більше
4 807
Підписники
+324 години
+77 днів
-3730 день
Архів дописів
የአሜሪካ ጥቃት፤የኢራን አፀፋ ።።።።።።።።።።።።።።።።። አሜሪካ በኢራን ላይ አዳሯን ከባድ ጥቃት ማደረሷን አስታወቀች። ዋሽንግተን በቶማሃውክ ሚሳኤል ጭምር እስከ ቴህራን አቅራቢያ ጥቃት ማድረሷን
የአሜሪካ ጥቃት፤የኢራን አፀፋ ።።።።።።።።።።።።።።።።። አሜሪካ በኢራን ላይ አዳሯን ከባድ ጥቃት ማደረሷን አስታወቀች። ዋሽንግተን በቶማሃውክ ሚሳኤል ጭምር እስከ ቴህራን አቅራቢያ ጥቃት ማድረሷን በፕሬዚዳንቷ በኩል ገልፃለች። ኢራንም በምላሹ በመካከለኛው ምስራቅ የሚገኙ የአሜሪካን ይዞታዎች መታለች። የ ኢራን አብዮታዊ ዘብ ኃይል “አሜሪካ ጥቃት ማድረሷን ተከትሎ አፀፋዊ ምላሽ ሰጥቻለሁ ፤በሆርሙዝ ሰርጥ ሁለት መርከቦችን መትቻለሁ” ብሏል። የአሜሪካው ማዕከላዊ ዕዝ (ሴንትኮም) ራስን የመከላከል ጥቃቱን መጀመሩን ከማሳወቁም በሻገር ኢራን ተከታታይነት ያለው ትንኮሳ እያደረገችብን እስከሆነ ድረስ እርምጃ እንወሰዳለን ብሏል። በገሽም፣ባንዳር አባስ እናሲሪክ አካባቢዎች ከፍተኛ ፍንዳታዎች እንደነበሩም የኢራን ሚዲያዊች ዘግበዋል። በሆርሙዝ ሰርጥ የሚያልፍ የትኛውም ዓይነት መርከብ አይኖርም ያለችው ኢራን ሰርጡ ሙሉ በሙሉ ተዘግቷል በሚልም በሚዲያዎቿ በኩል መረጃ እያወጣች ነው። የአሜሪካ የቀጠናው ዕዝ ግን የንግድ መርከቦች አሁንም በሆርሙዝ እያለፉ ነው ሲል መግለጫ ሰጥቷል። ፕሬዚዳንት ትራምፕ 49 ቶማሃውክ ሚሳዔሎችን አሜሪካ እንደተጠቀመችም አሳውቀዋል። የተወሰኑት ሚሳዔሎች እስከ ቴህራን 40 ኪሎ ሜትር ቀርበው ጥቃት ማድረሳቸውንም እወቁልን ብለዋል። “የአሜሪካ ጀቶች በኢራን የአየር ክልል ሲንቀሳቀሱ ነበር፤የራዳር ስርዓቶችን፣የየአየር መከላከያ ስርዓቶችን እና፣ወታደራዊ መግባቢያዎችን ዒላማ አድርገናል “ብለዋል።

ማስጠንቀቂያ፦ በውስጥ መስመር የሚላኩላችሁን የማይታወቁ ማናቸውንም ሊንኮች አትክፈቱ! ከምታውቁት ሰውም ቢሆን የእሱም ተጠልፎ ሊሆን ስለሚችል ራሱ ባለቤቱ ፈልጎ የላከላችሁ ለመሆኑ ደውላችሁ አረጋግጣችሁ ካልሆነ በፍጹም አትክፈቱት። የብዙ ሰው ቴሌግራም አካውንት እየተተራመሰ ነው።

📌 በዚህ ክፍል.... ✨ የዘመናችን ጉዶች የሆኑት እነማን ናቸው? ✨ የአሥርቱ ትዕዛዛት መጣስ...?
"- በጎ ለመስራት ምንም ይከለከልም፡፡ - በጎ ሥራም የሚጀመረው ከትንሹ ነውና !"
📒 t.me/Amharic_Messages

ኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን — መልዕክት ፩ (1) ክፍል ፪ (2) በማስተዋል ይነበብ ! ሀ/ በአንደኛው መልእክት ለተጠቀሳችሁ ጆሮአችሁን ከፍታችሁ አድምጡ! የዘመናችን ጉዶች ለመሆኑ እናንተ ማናችሁ! ይላል ጌታ እግዚአብሄር፡፡ ራሳችሁን ያሰማራችሁ በትእቢት የተሞላችሁ ፍጹም የታበያችሁ ምድርንና ሰማይን የዘረጋውንና የፈጠረውን አምላክ የናቃችሁ እኮ እነማናችሁ! የቀደመው እባብ ልጆች በፈጣሪ የተላገዳችሁ፣ እኮ እነማናችሁ! እስትንፋሳችሁ ባፍንጫችሁ ስር የሆነች ብትያዙ የምትጠፉ ለመሆኑ ምንድናችሁ! አዎ ትቢያና ከንቱዎች የከንቱም ከንቱ ናችሁ፡፡ እስኪ ጌታ የሚያጠይቃችሁን ስሙ!!
ውሆችን በእፍኙ የሰፈረ፣ ማይንም በስንዝር የለካ፣ የምድርንም አፈር በመስፈሪያ ሰብስቦ የያዘ፣ ተራሮችን በሚዛን ኮረብቶችንም በሚዛኖች የመዘነ ማነው! የእግዚአብሄርን መንፈስ ያዘዘ ወይስ አማካሪ ሆኖ ያስተማረው ማነው! ወይስ ከማን ጋር ተመካከረ! ወይስ ማን መከረው! የፍርድንም መንገድ ማን አስተማረው! እውቀትንስ ማን አስተማረው! የማስተዋልንስ መንገድ ማን አሳየው! እነሆ አሕዛብ በገንቦ እንዳለች ጠብታ ናቸው፡፡ በሚዛንም እንዳለ ትንሽ ትቢያ ተቆጥረዋል፡፡ እነሆ ደሴቶችን እንደ ቀላል ነገር ያነሳል፡፡ ሊባኖስ ለመንደጃ እንሰሶችም ለሚቃጠል መስዋእት አይበቁም፡፡ አህዛብ ሁሉ በፊቱ እንዳልነበሩ ናቸው፡፡ ከምናምን እንደሚያንሱ እንደከንቱ ነገርም ይቆጥራቸዋል፡፡ እንግዲህ እግዚአብሄርን በማን ትመስሉታላችሁ! ወይስ በምን ምሳሌ ታስተያዩታላችሁ! ትንቢተ ኢሳኢያስ ምዕራፍ 40፣12-19
ከላይ ለተጠቀሰው የእግዚአብሄር ቃል ምን መልስ አላችሁ! ምንም የምትመልሱት የለም። ነገር ግን ከፈጣሪ በላይ አዋቂዎች ሁሉን ሻሪ ሁሉን አጽኚ ሆናችኋል፡፡ የፈጣሪን ትዕዛዝ የናቃችሁ ስለሆናችሁ በራሳችሁ ህግ የምትመሩ ናችሁ፡፡ የፈጣሪን ህግ ሽራችሁ የራሳችሁን ህግ ያጸናችሁ ናችሁ፡፡ በትእቢታችሁ በንግዳችሁ በክህደታችሁ በመታበያችሁ ብዛት የሰው ዘር ከተፈጠረ ጀምሮ ያልታዩ አይነት ናችሁ፡፡ ጌታ እንዲህ ብሎ አላዘዘምን! የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር፣ የአብርሃም አምላክ፣ የሙሴ አምላክ፣ የነኤሊያስ አምላክ፣ የነጰውሎስ አምላክ ፣ የነዮሃንስ አምላክ ይህንን ታላቅ ትእዛዝ አላዘዘምን!
የሰራዊት ጌታ እግዚአብሄር እንዲህ አላለምን! - ከኔ በቀር ሌሎች አማልእክት አይሁኑልህ - የጌታ የአምላክህን ስም በከንቱ አትጥራ - በላይ ከሰማይ ካለው በታችም በምድር ካለው ከምድርም በታች ከውሃ ካለው ነገር የማናቸውንም ምሳሌ የተቀረጸውንም ምስል ለአንተ አታድርግ አትስገድላቸው አታምልካቸውም በሚጠሉኝ እስከ ሶስተኛና አራተኛ ትውልድ ድረስ የአባቶቻችን ሃጢያት በልጆች ላይ የማመጣ ለሚወድዱኝ ትዛዜንም ለሚጠብቁ እስከ ሺ ትውልድ ድረስ ምህረትን የማድረግ፣ እኔ እግዚአብሄር አምላክህ ቀናተኛ አምላክ ነኝና፡ የምበላ እሳትም ነኝና - በከንቱ ስሜን የሚጠራውን ከበደል አላነጻውም - የሰንበትን ቀን ትቀድሰው ዘንድ አስብ፡፡ እግዚአብሄር የሰንበትን ቀን ባርኮታል ቀድሶታል አርፎበታልና!! - አባትና እናትህን አክብር፣ አትግደል፣ አታመንዘር፣ አትስረቅ፣ በባልንጀራህ ላይ በሃሰት አትመስክር፣ የባልንጀራህን ቤት አትመኝ፣ ባልንጀራህን እንደ እራስህ ውደድ!! ኦሪት ዘዳግም ምእራፍ 20፡ 1 – 17
ከላይ የተጠቀሱትን የፈጣሪ አምላካችንን ትእዛዝ፣ ናቃችሁ፣ ምንዝርናን እንደ ትክክል ስራ አጸናችሁ ፈቀዳችሁ፣ ተገበራችሁ፡ አልፋችሁ ተርፋችሁ ግብረ ሶዶምነትን አጸናችሁ፡፡ በቤተ ክርስቲያን ውስጥ አጋባችሁ፣ ተገበራችሁ ለእንስሳቶቹም እንዲሁ አደረጋችሁ ሴትን በቤተክርስቲያን ሰባኪ ጳጳስ አድርጋችሁ ሾማችሁ፡፡ አትግደል የሚለውን የፈጣሪ ትእዛዝ ጥሳችሁ ለስልጣናችሁ፣ ለሀብታችሁ፣ ለጥቅማችሁ፣ ለክብራችሁ፣ ለንግዳችሁ፣ በትእቢት ተሞልቶ ከፍ ለማለት ላላችሁ ጥማት ስትሉ ገደላችሁ‹፡፡ እንዲያውም የመግደያ መሳሪያዎቻችሁ አንድና ሁለት ሰው ከመግድል አልፈው በሚሊዮን የሚቆጠርን ሰው የሚያጠፉ መሳሪያዎች ሰራችው፡፡ በዚህም ብዙዎችን በአንድ ጊዜ ገደላችሁ፤ ዛሬም እየገደላችሁ ነው፡፡ ዛሬ መገዳደልን እንደስልት በብዙ ትተገብራላቸሁ ፡፡ አያት ቅድመ አያቶቻችሁን ከቃየል ጊዜ ጀምሮ ያስተማረው የቀደመው እባብ ጋድርኤል፤ ዛሬም በአንድ አቤል መግደል የጀመረውን ማስተማር፣ በሚሊዮን እንድትገቡ አስተማራችሁ‹፡፡ ኒዩክለር፣ ኒዩትሮን፣ ባዮሎጂካል፣ ኬሚካል፣ ጄት፣ ቦምብ፣ ታንክ፣ ፈንጂ፣ መድፍ፣ ሚሳኤል፣ ምን ስፍር ቁጥር አለው? ይህን ሁሉ ለሰው መጥፊያ ሰራችሁ፡፡ ገደላችሁበት እየገደላችሁም ነው፡፡ ለምን? ለስልጣን፤ ለክብር፤ ለሀብት፤ ለዝና!! አትስረቅ፤ ይህን የጌታ ቃል ሁሉም ሰው የሚጥሰው ነው፡፡ በልዩ ልዩ መልክ ሰው ይሰርቃል፡፡ ያታልላል፡፡ በሃሰት አትመስክር፤ ይህንንም የፈጣሪ ትእዛዝ እንዲሁ ሁሉም ሰው የሚጥሰው ነው፡፡ በየእለቱ ሰው አብዝቶ ሲዋሽ ይውላል፡፡ እንዲያውም መዋሸትን እንደ እውቀት፤ እንደችሎታ ያየዋል፡፡ መሪዎች ገዢዎች አስተዳዳሪዎች እንደዘዴ ዘወትር ይጠቀሙበታል፡፡ የፖለቲካ ጥበብ ብለው የውሸትን ስልት እንደእውቀት ያጠኑታል፡፡ ህዝቡንም ለመንዳት ለመግዛት ለማታለል ይጠቀሙበታል፡፡ ኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን መልዕክት ፩ ክፍል ፫ ይቀጥላል !
"- በጎ ለመስራት ምንም ይከለከልም፡፡ - በጎ ሥራም የሚጀመረው ከትንሹ ነውና !"
➲ መልዕክታቱን ማግኘት ወዳልቻሉ ወገኖች እንደርስ ዘንድ ሼር በማድረግ አግዙን ! Joseph Ethiopia Page

📌 መላው "የነጻነት ታጋዮች" ንቀው የተውትና ዋጋ እየከፈሉበት ያሉት የእግዚአብሔር ድምፅ ይሄ ነው። ✨ ሙሉውን ምክር፦ https://t.me/Amharic_messages/506?single በዚህ አዳምጡ!

🟢🟡🔴 ዋኖቻችንን እንወቅ - ክፍል አራት (4) (📌 ክፍል 1ን ለማንበብ 👈) (📌 ክፍል 2ን ለማንበብ 👈) (📌 ክፍል 3ን ለማንበብ 👈) ✨መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ ማነው? 🌻 ሰ
🟢🟡🔴 ዋኖቻችንን እንወቅ - ክፍል አራት (4) (📌 ክፍል 1ን ለማንበብ 👈) (📌 ክፍል 2ን ለማንበብ 👈) (📌 ክፍል 3ን ለማንበብ 👈)መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ ማነው? 🌻 ሰኔ 30 - የተወለደበት  🌻 መስከረም 2 - ያረፈበት  🌻 መስከረም 1 - ቃልኪዳን የተቀበለበት  🌻 መስከረም 26 - ፅንሰቱ  🌻 የካቲት 30 - ቅድስት እራሱ የተገኘችበት 🌻 ሚያዝያ 15 - ቅድስት እራሱ 15 ዓመታት ከሰበከች በኋላ ዐረፈች።  🌻 ጥቅምት 30 - በአርብያ ምድር እራሱ የታየችበት  🌻 ጳጉሜን 1 - የታሰረበት  🌻 ኅዳር 12 የመታሰቢያ በዓሉ 🌿 ሕይወቱና ተጋድሎው 🌻 ቃልኪዳኑና 🌹 ሰማዕትነቱ... 📌 ቁጥር 1) ከዚህ ሥር አጭር ዜና ሕይወቱን ያንብቡ👇 🫴 https://telegra.ph/መጥምቀ-መለኮት-ቅዱስ-ዮሐንስ-ማን-ነው-11-08 📌 ቁጥር 2) ከመድኃኔዓለም የተቀበለውን ልዩ ቃልኪዳን ያንብቡ👇 🫴 https://telegra.ph/ለመጥምቁ-ዮሐንስ-የተሰጡት-ልዩ-ቃልኪዳኖች-11-08 3) በትረካ (በድምፅ) ለማዳመጥ 👇 https://t.me/Ewnet1Nat/16080 📌 ሙሉውን ታሪክ ያስተውሉ!
ተወዳጆች ሆይ! ስለ ቅዱሳን ሰማዕታት ብቻ የምትሰሙ አትሁኑ፡፡ እነርሱን ለመምሰልም ተጣጣሩ እንጂ፡፡ ለጊዜው ብቻ የምታደንቋቸው አትሁኑ፡፡ ወደ ቤታችሁ ብቻ ሳይሆን ወደ ልቡናችሁ ውሳጤም ዘልቀው እንዲገቡ አድርጉ፡፡ ዘወትር አስቧቸው፡፡ በልቡናችሁ ጓዳ እንዲገቡ አድርጓቸው፡፡ እናንተን ትተው ይሔዱ ዘንድ አትፍቀዱላቸው፡፡ ይህን ያደረጋችሁ እንደሆነ ዘወትር እያያችኋቸው ትበረታላችሁ፡፡ በእምነት ትጸናላችሁ፡፡ የለበሱትን የጽድቅ ጥሩር፣ የያዙትን ምግባረ ወንጌል፣ የእምነት ጋሻ፣ የመዳን ራስ ቁር፣ የመንፈስ ቅዱስንም ሰይፍ እየተመለከታችሁ ትበረታላችሁ፡፡” #ቅዱስ_ዮሐንስ_አፈወርቅ

🟢🟡🔴 ሰኔ 2 | #ቅዱስ_ዮሐንስ_መጥምቅ እና #ቅዱስ_ኤልሳዕ_ነቢይ ፍልሠተ ዐፅማቸው ኾነ፨ የቅዱስ ዮሐንስ ራስ በአንድ አርዮሳዊ እጅ ሳለች፥ መጥምቁ ዮሐንስ ለአባ አንያኖስ ተገለጠለትና ራሱ የ
+1
🟢🟡🔴 ሰኔ 2 | #ቅዱስ_ዮሐንስ_መጥምቅ እና #ቅዱስ_ኤልሳዕ_ነቢይ ፍልሠተ ዐፅማቸው ኾነ፨ የቅዱስ ዮሐንስ ራስ በአንድ አርዮሳዊ እጅ ሳለች፥ መጥምቁ ዮሐንስ ለአባ አንያኖስ ተገለጠለትና ራሱ የምትገኝበትን ቦታ ነገረው። እንደዛሬው ባለ ዕለት ግንቦት 30 ቀን ከዚያ አወጣት፡፡ ይህም የካቲት 30 ቀን ከአገኟት በኋላ ዳግመኛ ከነቢዩ ኤልሳዕ መቃብር ውስጥ ያገኙበት ነው፡፡ በ350 ዓ.ም አካባቢ ክፉ የነበረው ንጉሥ ዑልያኖስ ክርስቲያኖችን ለማጥፋት ሞክሮ ነበር። ለዚህ እንዲረዳው በ70 ዓ.ም የፈረሰውን የአይሁድ ቤተ መቅደስ አንጻለሁ ቢልም 3 ጊዜ ፈረሰበት። ምክንያቱን ቢጠይቅ "የክርስትያኖች አጽም በሥሩ ስላለ አውጥተህ አቃጥል" አሉት። ሲቆፈር የሁለቱ ቅዱሳን አጽም በምልክት በመታወቁ በኢየሩሳሌም የነበሩ ክርስቲያኖች በብዙ ብር ገዝተው ሰኔ 2 ቀን ወደ ግብፅ አውርደው ለቅዱስ አትናቴዎስ ሰጥተውታል። እርሱም በስደት ላይ ነበርና በክብር ደብቋቸዋል። በኋላም በቅዱስ ቴዎፍሎስ ዘመን ቤ/ክናቸው ታንጾ በዚህ ቀን ተቀድሷል። በቅዳሴው ሰዓትም ቅዱስ ቴዎፍሎስ ዮሐንስ መጥምቁና ቅዱስ ኤልሳዕ ወርደው ሕዝቡን ሲባርኩ በይፋ ተመልክቷል። ◦🍀◦ በዚችም ቀን የአቡነ ተክለ ሃይማኖት የአክስት ልጅ፣ እንደ ነቢዩ ኤልያስ እሳት ከሰማይ አውርደው በፈንታሌ ተራራ ላይ ሰሪቲ ለምትባል ጠንቋይ እየተላላኩ ሕዝቡን የሚያስቱና የሚያሰቃዩ 473,000 አጋንንት በአንድ ጊዜ ያጠፉ ታላቁ #አቡነ_ቀውስጦስ_ዘመሐግል መታሰቢያቸው ነው። የታናሽ ወንድማቸው የዐፄ ይኩኖ አምላክ ልጅ ዐፄ አምደ ጽዮን የአባቱን እቁባት በማግባቱ እንደ መጥምቁ ዮሐንስ ሄደው ንጉሡን ቢገሥጹት በግዞት ወስዶ ጎናቸው በጦር ወግቶ ገድሏቸዋል፡፡ ልደታቸውም ሆነ ዕረፍታቸው ከእመቤታችን ልደትና ዕረፍት ጋር አንድ ቀን ነው። ▰ T.me/Ewnet1Nat

🟢🟡🔴 ዋኖቻችንን እንወቅ - ክፍል አራት (4) (📌 ክፍል 1ን ለማንበብ 👈) (📌 ክፍል 2ን ለማንበብ 👈) (📌 ክፍል 3ን ለማንበብ 👈) ✨መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ ማነው? 🌻 ሰ
🟢🟡🔴 ዋኖቻችንን እንወቅ - ክፍል አራት (4) (📌 ክፍል 1ን ለማንበብ 👈) (📌 ክፍል 2ን ለማንበብ 👈) (📌 ክፍል 3ን ለማንበብ 👈)መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ ማነው? 🌻 ሰኔ 30 - የተወለደበት  🌻 መስከረም 2 - ያረፈበት  🌻 መስከረም 1 - ቃልኪዳን የተቀበለበት  🌻 መስከረም 26 - ፅንሰቱ  🌻 የካቲት 30 - ቅድስት እራሱ የተገኘችበት 🌻 ሚያዝያ 15 - ቅድስት እራሱ 15 ዓመታት ከሰበከች በኋላ ዐረፈች።  🌻 ጥቅምት 30 - በአርብያ ምድር እራሱ የታየችበት  🌻 ጳጉሜን 1 - የታሰረበት  🌻 ኅዳር 12 የመታሰቢያ በዓሉ 🌿 ሕይወቱና ተጋድሎው 🌻 ቃልኪዳኑና 🌹 ሰማዕትነቱ... 📌 ቁጥር 1) ከዚህ ሥር አጭር ዜና ሕይወቱን ያንብቡ👇 🫴 https://telegra.ph/መጥምቀ-መለኮት-ቅዱስ-ዮሐንስ-ማን-ነው-11-08 📌 ቁጥር 2) ከመድኃኔዓለም የተቀበለውን ልዩ ቃልኪዳን ያንብቡ👇 🫴 https://telegra.ph/ለመጥምቁ-ዮሐንስ-የተሰጡት-ልዩ-ቃልኪዳኖች-11-08 3) በትረካ (በድምፅ) ለማዳመጥ 👇 https://t.me/Ewnet1Nat/16080 📌 ሙሉውን ታሪክ ያስተውሉ!
ተወዳጆች ሆይ! ስለ ቅዱሳን ሰማዕታት ብቻ የምትሰሙ አትሁኑ፡፡ እነርሱን ለመምሰልም ተጣጣሩ እንጂ፡፡ ለጊዜው ብቻ የምታደንቋቸው አትሁኑ፡፡ ወደ ቤታችሁ ብቻ ሳይሆን ወደ ልቡናችሁ ውሳጤም ዘልቀው እንዲገቡ አድርጉ፡፡ ዘወትር አስቧቸው፡፡ በልቡናችሁ ጓዳ እንዲገቡ አድርጓቸው፡፡ እናንተን ትተው ይሔዱ ዘንድ አትፍቀዱላቸው፡፡ ይህን ያደረጋችሁ እንደሆነ ዘወትር እያያችኋቸው ትበረታላችሁ፡፡ በእምነት ትጸናላችሁ፡፡ የለበሱትን የጽድቅ ጥሩር፣ የያዙትን ምግባረ ወንጌል፣ የእምነት ጋሻ፣ የመዳን ራስ ቁር፣ የመንፈስ ቅዱስንም ሰይፍ እየተመለከታችሁ ትበረታላችሁ፡፡” #ቅዱስ_ዮሐንስ_አፈወርቅ

🟢🟡🔴 ሰኔ 2 | #ቅዱስ_ዮሐንስ_መጥምቅ እና #ቅዱስ_ኤልሳዕ_ነቢይ ፍልሠተ ዐፅማቸው ኾነ፨ የቅዱስ ዮሐንስ ራስ በአንድ አርዮሳዊ እጅ ሳለች፥ መጥምቁ ዮሐንስ ለአባ አንያኖስ ተገለጠለትና ራሱ የ
+1
🟢🟡🔴 ሰኔ 2 | #ቅዱስ_ዮሐንስ_መጥምቅ እና #ቅዱስ_ኤልሳዕ_ነቢይ ፍልሠተ ዐፅማቸው ኾነ፨ የቅዱስ ዮሐንስ ራስ በአንድ አርዮሳዊ እጅ ሳለች፥ መጥምቁ ዮሐንስ ለአባ አንያኖስ ተገለጠለትና ራሱ የምትገኝበትን ቦታ ነገረው። እንደዛሬው ባለ ዕለት ግንቦት 30 ቀን ከዚያ አወጣት፡፡ ይህም የካቲት 30 ቀን ከአገኟት በኋላ ዳግመኛ ከነቢዩ ኤልሳዕ መቃብር ውስጥ ያገኙበት ነው፡፡ በ350 ዓ.ም አካባቢ ክፉ የነበረው ንጉሥ ዑልያኖስ ክርስቲያኖችን ለማጥፋት ሞክሮ ነበር። ለዚህ እንዲረዳው በ70 ዓ.ም የፈረሰውን የአይሁድ ቤተ መቅደስ አንጻለሁ ቢልም 3 ጊዜ ፈረሰበት። ምክንያቱን ቢጠይቅ "የክርስትያኖች አጽም በሥሩ ስላለ አውጥተህ አቃጥል" አሉት። ሲቆፈር የሁለቱ ቅዱሳን አጽም በምልክት በመታወቁ በኢየሩሳሌም የነበሩ ክርስቲያኖች በብዙ ብር ገዝተው ሰኔ 2 ቀን ወደ ግብፅ አውርደው ለቅዱስ አትናቴዎስ ሰጥተውታል። እርሱም በስደት ላይ ነበርና በክብር ደብቋቸዋል። በኋላም በቅዱስ ቴዎፍሎስ ዘመን ቤ/ክናቸው ታንጾ በዚህ ቀን ተቀድሷል። በቅዳሴው ሰዓትም ቅዱስ ቴዎፍሎስ ዮሐንስ መጥምቁና ቅዱስ ኤልሳዕ ወርደው ሕዝቡን ሲባርኩ በይፋ ተመልክቷል። ◦🍀◦ በዚችም ቀን የአቡነ ተክለ ሃይማኖት የአክስት ልጅ፣ እንደ ነቢዩ ኤልያስ እሳት ከሰማይ አውርደው በፈንታሌ ተራራ ላይ ሰሪቲ ለምትባል ጠንቋይ እየተላላኩ ሕዝቡን የሚያስቱና የሚያሰቃዩ 473,000 አጋንንት በአንድ ጊዜ ያጠፉ ታላቁ #አቡነ_ቀውስጦስ_ዘመሐግል መታሰቢያቸው ነው። የታናሽ ወንድማቸው የዐፄ ይኩኖ አምላክ ልጅ ዐፄ አምደ ጽዮን የአባቱን እቁባት በማግባቱ እንደ መጥምቁ ዮሐንስ ሄደው ንጉሡን ቢገሥጹት በግዞት ወስዶ ጎናቸው በጦር ወግቶ ገድሏቸዋል፡፡ ልደታቸውም ሆነ ዕረፍታቸው ከእመቤታችን ልደትና ዕረፍት ጋር አንድ ቀን ነው። ▰ T.me/Ewnet1Nat

🟢🟡🔴 ዋኖቻችንን እንወቅ - ክፍል አራት (4) (📌 ክፍል 1ን ለማንበብ 👈) (📌 ክፍል 2ን ለማንበብ 👈) (📌 ክፍል 3ን ለማንበብ 👈) ✨መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ ማነው? 🌻 ሰ
🟢🟡🔴 ዋኖቻችንን እንወቅ - ክፍል አራት (4) (📌 ክፍል 1ን ለማንበብ 👈) (📌 ክፍል 2ን ለማንበብ 👈) (📌 ክፍል 3ን ለማንበብ 👈)መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ ማነው? 🌻 ሰኔ 30 - የተወለደበት  🌻 መስከረም 2 - ያረፈበት  🌻 መስከረም 1 - ቃልኪዳን የተቀበለበት  🌻 መስከረም 26 - ፅንሰቱ  🌻 የካቲት 30 - ቅድስት እራሱ የተገኘችበት 🌻 ሚያዝያ 15 - ቅድስት እራሱ 15 ዓመታት ከሰበከች በኋላ ዐረፈች።  🌻 ጥቅምት 30 - በአርብያ ምድር እራሱ የታየችበት  🌻 ጳጉሜን 1 - የታሰረበት  🌻 ኅዳር 12 የመታሰቢያ በዓሉ 🌿 ሕይወቱና ተጋድሎው 🌻 ቃልኪዳኑና 🌹 ሰማዕትነቱ... 📌 ቁጥር 1) ከዚህ ሥር አጭር ዜና ሕይወቱን ያንብቡ👇 🫴 https://telegra.ph/መጥምቀ-መለኮት-ቅዱስ-ዮሐንስ-ማን-ነው-11-08 📌 ቁጥር 2) ከመድኃኔዓለም የተቀበለውን ልዩ ቃልኪዳን ያንብቡ👇 🫴 https://telegra.ph/ለመጥምቁ-ዮሐንስ-የተሰጡት-ልዩ-ቃልኪዳኖች-11-08 3) በትረካ (በድምፅ) ለማዳመጥ 👇 https://t.me/Ewnet1Nat/16080 📌 ሙሉውን ታሪክ ያስተውሉ!
ተወዳጆች ሆይ! ስለ ቅዱሳን ሰማዕታት ብቻ የምትሰሙ አትሁኑ፡፡ እነርሱን ለመምሰልም ተጣጣሩ እንጂ፡፡ ለጊዜው ብቻ የምታደንቋቸው አትሁኑ፡፡ ወደ ቤታችሁ ብቻ ሳይሆን ወደ ልቡናችሁ ውሳጤም ዘልቀው እንዲገቡ አድርጉ፡፡ ዘወትር አስቧቸው፡፡ በልቡናችሁ ጓዳ እንዲገቡ አድርጓቸው፡፡ እናንተን ትተው ይሔዱ ዘንድ አትፍቀዱላቸው፡፡ ይህን ያደረጋችሁ እንደሆነ ዘወትር እያያችኋቸው ትበረታላችሁ፡፡ በእምነት ትጸናላችሁ፡፡ የለበሱትን የጽድቅ ጥሩር፣ የያዙትን ምግባረ ወንጌል፣ የእምነት ጋሻ፣ የመዳን ራስ ቁር፣ የመንፈስ ቅዱስንም ሰይፍ እየተመለከታችሁ ትበረታላችሁ፡፡” #ቅዱስ_ዮሐንስ_አፈወርቅ

🟢🟡🔴 ሰኔ 2 | #ቅዱስ_ዮሐንስ_መጥምቅ እና #ቅዱስ_ኤልሳዕ_ነቢይ ፍልሠተ ዐፅማቸው ኾነ፨ የቅዱስ ዮሐንስ ራስ በአንድ አርዮሳዊ እጅ ሳለች፥ መጥምቁ ዮሐንስ ለአባ አንያኖስ ተገለጠለትና ራሱ የ
+1
🟢🟡🔴 ሰኔ 2 | #ቅዱስ_ዮሐንስ_መጥምቅ እና #ቅዱስ_ኤልሳዕ_ነቢይ ፍልሠተ ዐፅማቸው ኾነ፨ የቅዱስ ዮሐንስ ራስ በአንድ አርዮሳዊ እጅ ሳለች፥ መጥምቁ ዮሐንስ ለአባ አንያኖስ ተገለጠለትና ራሱ የምትገኝበትን ቦታ ነገረው። እንደዛሬው ባለ ዕለት ግንቦት 30 ቀን ከዚያ አወጣት፡፡ ይህም የካቲት 30 ቀን ከአገኟት በኋላ ዳግመኛ ከነቢዩ ኤልሳዕ መቃብር ውስጥ ያገኙበት ነው፡፡ በ350 ዓ.ም አካባቢ ክፉ የነበረው ንጉሥ ዑልያኖስ ክርስቲያኖችን ለማጥፋት ሞክሮ ነበር። ለዚህ እንዲረዳው በ70 ዓ.ም የፈረሰውን የአይሁድ ቤተ መቅደስ አንጻለሁ ቢልም 3 ጊዜ ፈረሰበት። ምክንያቱን ቢጠይቅ "የክርስትያኖች አጽም በሥሩ ስላለ አውጥተህ አቃጥል" አሉት። ሲቆፈር የሁለቱ ቅዱሳን አጽም በምልክት በመታወቁ በኢየሩሳሌም የነበሩ ክርስቲያኖች በብዙ ብር ገዝተው ሰኔ 2 ቀን ወደ ግብፅ አውርደው ለቅዱስ አትናቴዎስ ሰጥተውታል። እርሱም በስደት ላይ ነበርና በክብር ደብቋቸዋል። በኋላም በቅዱስ ቴዎፍሎስ ዘመን ቤ/ክናቸው ታንጾ በዚህ ቀን ተቀድሷል። በቅዳሴው ሰዓትም ቅዱስ ቴዎፍሎስ ዮሐንስ መጥምቁና ቅዱስ ኤልሳዕ ወርደው ሕዝቡን ሲባርኩ በይፋ ተመልክቷል። ◦🍀◦ በዚችም ቀን የአቡነ ተክለ ሃይማኖት የአክስት ልጅ፣ እንደ ነቢዩ ኤልያስ እሳት ከሰማይ አውርደው በፈንታሌ ተራራ ላይ ሰሪቲ ለምትባል ጠንቋይ እየተላላኩ ሕዝቡን የሚያስቱና የሚያሰቃዩ 473,000 አጋንንት በአንድ ጊዜ ያጠፉ ታላቁ #አቡነ_ቀውስጦስ_ዘመሐግል መታሰቢያቸው ነው። የታናሽ ወንድማቸው የዐፄ ይኩኖ አምላክ ልጅ ዐፄ አምደ ጽዮን የአባቱን እቁባት በማግባቱ እንደ መጥምቁ ዮሐንስ ሄደው ንጉሡን ቢገሥጹት በግዞት ወስዶ ጎናቸው በጦር ወግቶ ገድሏቸዋል፡፡ ልደታቸውም ሆነ ዕረፍታቸው ከእመቤታችን ልደትና ዕረፍት ጋር አንድ ቀን ነው። ▰ T.me/Ewnet1Nat