አቤኔዘር ዘተዋሕዶ ገፅ
前往频道在 Telegram
📈 Telegram 频道 አቤኔዘር ዘተዋሕዶ ገፅ 的分析概览
频道 አቤኔዘር ዘተዋሕዶ ገፅ (@abizeeotc) 阿姆哈拉语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 10 590 名订阅者,在 宗教与灵性 类别中位列第 8 831,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 3 161 位。
📊 受众指标与增长动态
自 невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 10 590 名订阅者。
根据 10 六月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 -353,过去 24 小时变化为 -20,整体触达仍然可观。
- 认证状态: 未认证
- 互动率 (ER): 平均受众互动率为 18.60%。内容发布后 24 小时内通常能获得 5.51% 的反应,占订阅者总量。
- 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 1 970 次浏览,首日通常累积 583 次浏览。
- 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 18。
📝 描述与内容策略
作者将该频道定位为表达主观观点的平台:
“ለአስተያየት ለጥያቄ በግል ለማውራት @abigezenige ይህን ይጠቀሙ።
ሐምሌ 27/11 ዓ᎐ም”
凭借高频更新(最新数据采集于 11 六月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 宗教与灵性 类别中的关键影响点。
10 590
订阅者
-2024 小时
-967 天
-35330 天
帖子存档
10 590
እጣ በ200 ብር
በቴሌብር 0933143133
በንግድ ባንክ 1000145090176
አቢሲኒያ ባንክ 47056497
አዋሽ ባንክ 013200909837300
አቤኔዘር ገዛኸኝ ስሜ
የእጣ ቴሌግራም ለመቀላቀል t.me/abizeeotcwin ይጫኑ።
10 590
🎼 33ኛው ዙር የበገና ዕጣ 🎼
* የተሳታፊ ብዛት፦ 60 ሰው ብቻ (ዕድሉ ሳያመልጥዎ ፈጥነው ይመዝገቡ)
ያልተያዙ ቁጥሮች
ለ33ኛ ዙር ያልተያዙ ቁጥሮች
28
31
38-42
45
46
52
53
55-58
* የአንድ ዕጣ ዋጋ፦ 200 ብር ብቻ
* ዕጣው የሚወጣበት ቀን፦ ሰኔ 8
የዕጣ መቁረጫ የባንክ አካውንቶች፦
* የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)፦ 1000145090176 (አቤኔዘር ገዛኸኝ)
* አቢሲኒያ ባንክ (BoA)፦ 47056497 (አቤኔዘር ገዛኸኝ)
* ቴሌብር (telebirr)፦ 0933143133
> ቀጥታ ሥርጭት (Live)፦ ዕጣው በዕለቱ በ"አቤኔዘር ዘተዋሕዶ" ይፋዊ የፌስቡክ ገጽ ላይ በቀጥታ ሥርጭት በግልጽነት የሚወጣ ይሆናል።>
ለመመዝገብ፦ ክፍያውን እንደፈጸሙ የክፍያ ማረጋገጫውን (Receipt) በውስጥ መስመር በመላክ የዕጣ ቁጥርዎን ይረከቡ።
ያለዎትን መንፈሳዊ ጉጉት ወደ ተግባር የሚቀይሩበት መልካም አጋጣሚ!
ሁላችሁም ተሳተፉ፣ ለሌሎችም አጋሩ።
አቤኔዘር ዘተዋሕዶ ገፅ @abigezenige
10 590
የ3ኛ ዓመታችን ለሰኔ ሚካኤል ዝክር እንደ ቀድሞ ቤት ውስጥ እናዘጋጃለን፥ ለዚህም የሚያስፈልጉ።
ዘይት በርበሬ ምስር ጤፍ እና የተለያዩ የጥራጥሬ እህሎች ናቸው።
ካለው ሀገራዊ እና የቤተክርስቲያናችን ጉዳይ አንጻር በፌስቡክ ማሰባሰብ አልችልም። ያስለመድነው እንዳይቀር ደግሞ ትንሽም ቢሆን ያገኘነውን ሰብስበን እንዘክራለን።
ስለሆነም በዚህ ቴሌግራም ገፅ ያላችሁ ቤተሰቦቼ ተሳተፉ።
አቢሲኒያ 47056497
ንግድ ባንክ 1000145090176
ቴሌብር +251933143133
አቤኔዘር ገዛኸኝ
@abigezenige ላይ ከላይ የተዘረዘሩትን የምትችሉትን ለማገዝ ጻፉልኝ።
ቅዱስ ሚካኤል ይስጥልኝ።
10 590
የ3ኛ ዓመታችን ለሰኔ ሚካኤል ዝክር እንደ ቀድሞ ቤት ውስጥ እናዘጋጃለን፥ ለዚህም የሚያስፈልጉ።
ዘይት በርበሬ ምስር ጤፍ እና የተለያዩ የጥራጥሬ እህሎች ናቸው።
@abigezenige ላይ ከላይ የተዘረዘሩትን የምትችሉትን ለማገዝ ጻፉልኝ።
ካለው ሀገራዊ እና የቤተክርስቲያናችን ጉዳይ አንጻር በፌስቡክ ማሰባሰብ አልችልም። ያስለመድነው እንዳይቀር ደግሞ ትንሽም ቢሆን ያገኘነውን ሰብስበን እንዘክራለን።
ስለሆነም በዚህ ቴሌግራም ገፅ ያላችሁ ቤተሰቦቼ ተሳተፉ።
አቢሲኒያ 47056497
ንግድ ባንክ 1000145090176
ቴሌብር +251933143133
አቤኔዘር ገዛኸኝ
ቅዱስ ሚካኤል ይስጥልኝ።
10 590
እግዚአብሔር ቢፈቅድ ነገ ደብረ ገሊላ ቅዱስ አማኑኤል ካቴድራል የንግሥ በዓል አለ።
አድራሻ አዲስአበባ መሣለሚያ (ሰባተኛ) አካባቢ
እዚያው እንገናኝ።
10 590
ይህ በምሥራቅ አርሲ ዞን አሰኮ ወረዳ በሚገኙ አካባቢዎች በኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች ላይ ያነጣጠረው መጠነ-ሰፊ ጥቃት በወረዳው ሥር በሚገኘው ጠላታ ጨፋ ቀበሌ በተፈጸመው ጥቃት የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች መኖሪያ ቤቶች በተለየ ሁኔታ እየተለዩ መቃጠላቸውና ከብቶቻቸውን ጨምሮ በርካታ ንብረቶቻቸው በታጣቂዎች የተዘረፉ
በዚህም የተነሳ ነዋሪዎቹ አካባቢያቸውን ሙሉ በሙሉ ለቀው ሱንቴ ወደሚባል ስፍራ ለመሰደድ ተገድደዋል። ካራ ኩፍቴና ቀበሌ የነዋሪዎች ቤቶች በተጠናከረ ሁኔታ እየተቃጠሉ በመሆኑ ሕዝቡ #የመድኃኔዓለምን_ታቦት በክብር ይዞ ሕይወቱን ለማዳንና ቅዱሳን ንዋያተ ቅድሳቱን ከቃጠሎ ለመታደግ ወደ ሱንቴ አካባቢ መሸሹ ተገልጿል።
አቤኔዘር ዘተዋሕዶ ገፅ
10 590
አባት እኮ ፥ የየቤቱ እግዜር ነበር°
ልዑል ዘወልደ
እመኑኝ ፥ እኛ አደለንም አርሲን የረሳነው ፥ አለምም እኛን እንደረሳን ነው ። በርግጥ አለም ብቻ አይደለም ፥ ፈጣሪም አፍሪካን የረሳት ይመስላል ። Tears of the sun የሚል በናይጄሪያ ጭፍጨፋ ላይ በተሰራ ፊልም ላይ ፥ ብሩስ ዊልስ ለአንድ ቄስ የሚላት አባባል አለች ። እንግዲህ እግዜር ይከተላቹ ! ሲሉት ...God already left Africa !
ብሪታንያ የባያፍራን ጉድ አይታ እንደተወችው ፤ አለም'ም የአገራችን ጥፋት ያሳሰበው አይመስልም ፤ ላንቃችን እስኪደድር ብንጮህ የሚሰማን የለም ። አውታራቸው መቼ ነገር እንደሚገደውና እንደሚያራግብ ያውቃል ። ለዜና የረሱትን ሰቆቃ ነገ ለታሪካቸው አበጅተው ሲመዙ ግን ፥ የሚሳቀቁ አይደሉም ። ሶስት ከተማና መቼት እንቃኝ ፤ መቐለ ፣ ወሎና ፣ አርሲ ።
፩ | መቀለ - የዛሬ አምስት አመት
በስልኬ መርዕይ ላይ ፥ አንድ ኑሮ የጨለመባቸው የመቀለ አባት ታንቀው ይታያል ። ወቅቱ ፥ ትግራይ ለሁለት አመታት በመከላከያ ተከባ የተጨነቀችበት ነበር ፤ መብራት የለም ፣ ውኃ የለም ፣ ንግድ የለም ፣ መንቀሳቀስ የለም ። በግዜው ከእኚህ ስማቸውን የማላውቀው አባት ጋር ፥ ነብሴ ተሰቅላ ቀረች ፤ አልወረደችም ።
የእኚህ አባት ልጆች ነገ አባታችን ራሱን አብረሃ ካስትል አጥር ላይ ገደለ አይሉም ። የአባታቸው ገዳይ በታነቁበት የገመድ ክርክር አንገታቸው ላይ ተፅፏል ። ለአመታት ማን ለይቶ እንዳጠራቸው ፥ ማን ኮረንቲ ከባልቦላ እንዳጠፋባቸው ? የሣንቲሙን ሳጥን ማን እንደቆለፈባቸው ? መሶባቸውን ማን እንደገለበጠባቸው ፥ ሌላም ሌላም !
አባታቸው ግን አንዴ ደክሞ ሄዷል ። ለደከመ አባት የልጆቹን ችግር ከማየት የሚያድነው እንቅልፍ ነበር ። እንቅልፍ ያለበትን ስቃይ እንደነገሩ ፀጥ ያረግለታል ። እኚህ አባት ግን ክፉ ህልም ያስተኛቸው አይመስልም ። አይታገሉትን እንዳይታገሉ ደክመዋል ። አንዱን ጠዋት መርጠው ያለሸኚ ሄዱ ፤ ሲነቁ ፥ የልጆቻቸውን ችግር ፥ የልጆቻቸውን ስቃይ ከማያዩበት ።
፪ | ወሎ ፥ የዛሬ ስድስት ዓመት
ሰዒድ ፈጅር ሊሰግድ ሲነሳ ነበር ሲፈራው የከረመውን ድምፅ የሰማው ። አሸን ገባር ያስለቀሱ ስደተኛ በረኸኞች በፈንታው ለርሱም እንደመጡ ገባው ። አ...ን...በ...ጣ !
ስድስት ቤተሰብ በተስፋ ሲያስተዳድር እንዳልከረመ ላቡ በአውሬ ሲላስ ከማየት ቤት በጮጋ መርጋት መረጠ ። ሚስቱ እየጮኸች ወደጓሮ ሮጠች ፥ ልጆቿኗ ሌሎች ሰዎች ለማባረር ተከተሏት።
የዞብል ሰማይ ጥዝታቸው በሚሰቅ አውሬዎች ተሞልቷል ። ግመሎች በፍርሃት ከታሰሩበትን ለመበጠስ ይታገላሉ ። በብራ ንጋት ብርሃን የሚባል አልነበረም ። ከሐራ የጀመሩ በቃሉ አድርገው ጨርጨር ደርሰዋል ።
ጋሽ ሰዒድ ከማያሸንፈው መዋጋትን አልወደደም ። አንበጣ የአላህ ፍጡር ነውና የአፋር አሸዋን በዕጭ አልረገመም ። ያሳሰበው አመት ከዓመት የተንከባለለ ልቄቱ ነው ። የዘንድሮን እህል ካላከበ ለመጪው ክረምት ጥማድ መከራያ አይኖረውም።
አንበጦቹን ለማባረር የተሰበሰበው ሰው በየመስኩ ላንቃው እስኪኸር ጮኸ ። ህፃናት ጨርቅ ቀደው ቅጥቡ ያልደርሰ እሸት ሳይቀር እየቀጠፉ አስገቡ ። ከየግራሩ ከሚያኮበኩቡ አውሬዎች ግን የመንደሩን ቀላድ አላስቀሩም ። በጎበኙት በደቂቃዎች ማሳው እምሽክ አለ ። ቀበሌ ሙሉ ማሽላ አገዳው ሲቀር አንድ ጎረምሳ ግማሽ እንጀራ በቅጡ አይጨርስም ።
በድንብር የወጡት የሰዒድ ቤተሰቦች በክንፍና እግር ገላቸው ተቦጫጭሮ በከንቱ መክነው ተመለሱ ። የታገሉት አንበጣ ግን ማሽላ ብቻ በልቶ አልተዋቸውም ። የቤቱ አውራጅ ምሰሶ ላይ የቤታቸው አባውራ ፥ ጋሽ ሰዒድ ፥ በመጫኛ ገመድ ተንጠልጥለዋል።
፫ | አርሲ ፥ ዘንድሮ
በዑደት ከሚረሸኑት የአርሲ ኦርቶዶሶች ፥ የሚበዙት አባቶች መሆናቸውን ሰማሁ ። ለምን? አባት ፥ የቤተሰብ የመንደር የቀዬ ካስማ ነው ። አባትን መነቅነቅ ፥ ከግንዱ ከስር መሰረቱ ለመናድ ይጠቅማል ።
አውቃለሁ ፤ የአርሲ ጉዳይ ውስብስብ ነው ፥ በኔ አቅም አይተነተንም ።ሥለተረፉት አባቶች ግን አስባችኋል ? አሁን በመጠለያ ከመሆናቸው በፊት ልጆቻቸው ፥ እንደ አምላክ ይመለከቷቸው ነበር ። ቤተሰቡ ፥ አባት የማይችለው የለም ! ይል ነበር ።
አሁን መከታቸው አብሯቸው እየሮጠ ነው ። አሁን መከታቸው ፣ አብሯቸው እያለቀሰ ነው ። አሁን መከታቸው ፣ ምንም ማድረግ አይችልም ። እኔንጃ ፤ የሆነ ስም የሌለው ነገር ተበላሽቷል ። አባት እኮ ፥ የየቤቱ እግዜር ነበር!
ልዑል ዘወልደ
10 590
የደም ግብር ማቅረብ ከአጋንንት ጋር የሚደረግን ጥቁር ስምምነት (Demonic Pact) ያጸናል ተብሎ ይታመናል። ግለሰቡ በምድር ላይ #ስልጣን፣ ሀብት፣ ወይም #ጉልበት ለማግኘት ሲል ነፍሱን ወይም የቅርብ ሰዎቹን አልያ በዙርያው ያሉትን መሰናክል ይሆኑብኛል ብሎ ያሰባቸውን አሳልፎ የሚሰጥበት ሂደት ተደርጎ ይገለጻል።
ይህ የደም ግብር በተለያዩ የሀገሪቱ ክልሎች በተለይ የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስቲያኖች ላይ በግልጽ የሚታይ እርምጃ ነው።
መድኃኔዓለም ይሁነን።
አቤኔዘር ዘተዋሕዶ ገፅ
10 590
ወደ በርሚል ጊዮርጊስ ጸበል ግንቦት 29 ለመጓዝ ለተመዘገባችሑ በሙሉ
ለሙቀት የሚሖን ልብስ
ለወንዶች ቁምጣ
ለሴቶች ቢጃማ ነጠላ ጫማ ምንጣፍ ቀለል ያለ ስልክ እንድትይዙ
ያልተመዘገባችሑ ፈጥናችሑ 0933143133 ላይ በመደወል ይመዝገቡ
10 590
🎼 33ኛው ዙር የበገና ዕጣ 🎼
* የተሳታፊ ብዛት፦ 60 ሰው ብቻ (ዕድሉ ሳያመልጥዎ ፈጥነው ይመዝገቡ)
ያልተያዙ ቁጥሮች
20
25
28
30-32
37-42
44-47
51
52
53
55-58
60
* የአንድ ዕጣ ዋጋ፦ 200 ብር ብቻ
* ዕጣው የሚወጣበት ቀን፦ ሰኔ 1
የዕጣ መቁረጫ የባንክ አካውንቶች፦
* የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)፦ 1000145090176 (አቤኔዘር ገዛኸኝ)
* አቢሲኒያ ባንክ (BoA)፦ 47056497 (አቤኔዘር ገዛኸኝ)
* ቴሌብር (telebirr)፦ 0933143133
> ቀጥታ ሥርጭት (Live)፦ ዕጣው በዕለቱ በ"አቤኔዘር ዘተዋሕዶ" ይፋዊ የፌስቡክ ገጽ ላይ በቀጥታ ሥርጭት በግልጽነት የሚወጣ ይሆናል።>
ለመመዝገብ፦ ክፍያውን እንደፈጸሙ የክፍያ ማረጋገጫውን (Receipt) በውስጥ መስመር በመላክ የዕጣ ቁጥርዎን ይረከቡ።
ያለዎትን መንፈሳዊ ጉጉት ወደ ተግባር የሚቀይሩበት መልካም አጋጣሚ!
ሁላችሁም ተሳተፉ፣ ለሌሎችም አጋሩ።
አቤኔዘር ዘተዋሕዶ ገፅ @abigezenige
10 590
የ2018 ዓ.ም የመጨረሻው የበርሚል ጊዮርጊስ ጉዞ ግንቦት 29 እናደርጋለን
መነሻ አዲስአበባ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ
0933143133 ይደውሉ
10 590
🎼 33ኛው ዙር የበገና ዕጣ 🎼
በጉጉት የሚጠበቀውና ብዙዎችን የበገና ባለቤት ያደረገው ታማኙ የበገና ዕጣችን 33ኛ ዙር ላይ ደርሷል። እርስዎም የዚህ መንፈሳዊ መሣሪያ ባለቤት ለመሆን አሁኑኑ ተሳታፊ ይሁኑ!
* የተሳታፊ ብዛት፦ 60 ሰው ብቻ (ዕድሉ ሳያመልጥዎ ፈጥነው ይመዝገቡ)
ያልተያዙ ቁጥሮች
11
15
20
22
24
25
28
30-33
37-47
51
52
53
55-58
60
* የአንድ ዕጣ ዋጋ፦ 200 ብር ብቻ
* ዕጣው የሚወጣበት ቀን፦ ሰኔ 1
የዕጣ መቁረጫ የባንክ አካውንቶች፦
* የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)፦ 1000145090176 (አቤኔዘር ገዛኸኝ)
* አቢሲኒያ ባንክ (BoA)፦ 47056497 (አቤኔዘር ገዛኸኝ)
* ቴሌብር (telebirr)፦ 0933143133
> ቀጥታ ሥርጭት (Live)፦ ዕጣው በዕለቱ በ"አቤኔዘር ዘተዋሕዶ" ይፋዊ የፌስቡክ ገጽ ላይ በቀጥታ ሥርጭት በግልጽነት የሚወጣ ይሆናል።>
ለመመዝገብ፦ ክፍያውን እንደፈጸሙ የክፍያ ማረጋገጫውን (Receipt) በውስጥ መስመር በመላክ የዕጣ ቁጥርዎን ይረከቡ።
ያለዎትን መንፈሳዊ ጉጉት ወደ ተግባር የሚቀይሩበት መልካም አጋጣሚ!
ሁላችሁም ተሳተፉ፣ ለሌሎችም አጋሩ።
አቤኔዘር ዘተዋሕዶ ገፅ @abigezenige
10 590
ነገ ወደ ጻድቃኔ ማርያም ደርሶ መልስ ጉዞ አለን።
መነሻ ቦታዎች መስቀል አደባባይ መገናኛ ጣፎ 11:30
2100 ብር 0933143133 ይደውሉ
አቤኔዘር ዘተዋሕዶ ገፅ
10 590
🎼 33ኛው ዙር የበገና ዕጣ ማስታወቂያ! 🎼
በጉጉት የሚጠበቀውና ብዙዎችን የበገና ባለቤት ያደረገው ታማኙ የበገና ዕጣችን 33ኛ ዙር ላይ ደርሷል። እርስዎም የዚህ መንፈሳዊ መሣሪያ ባለቤት ለመሆን አሁኑኑ ተሳታፊ ይሁኑ!
* የተሳታፊ ብዛት፦ 60 ሰው ብቻ (ዕድሉ ሳያመልጥዎ ፈጥነው ይመዝገቡ)
* የአንድ ዕጣ ዋጋ፦ 200 ብር ብቻ
* ዕጣው የሚወጣበት ቀን፦ ሰኔ 1
የዕጣ መቁረጫ የባንክ አካውንቶች፦
* የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)፦ 1000145090176 (አቤኔዘር ገዛኸኝ)
* አቢሲኒያ ባንክ (BoA)፦ 47056497 (አቤኔዘር ገዛኸኝ)
* ቴሌብር (telebirr)፦ 0933143133
> ቀጥታ ሥርጭት (Live)፦ ዕጣው በዕለቱ በ"አቤኔዘር ዘተዋሕዶ" ይፋዊ የፌስቡክ ገጽ ላይ በቀጥታ ሥርጭት በግልጽነት የሚወጣ ይሆናል።
>
ለመመዝገብ፦ ክፍያውን እንደፈጸሙ የክፍያ ማረጋገጫውን (Receipt) በውስጥ መስመር በመላክ የዕጣ ቁጥርዎን ይረከቡ።
ያለዎትን መንፈሳዊ ጉጉት ወደ ተግባር የሚቀይሩበት መልካም አጋጣሚ!
ሁላችሁም ተሳተፉ፣ ለሌሎችም አጋሩ።
现已上线!2025 年 Telegram 研究 — 年度关键洞察 
