አቤኔዘር ዘተዋሕዶ ገፅ
前往频道在 Telegram
📈 Telegram 频道 አቤኔዘር ዘተዋሕዶ ገፅ 的分析概览
频道 አቤኔዘር ዘተዋሕዶ ገፅ (@abizeeotc) 阿姆哈拉语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 10 394 名订阅者,在 宗教与灵性 类别中位列第 8 933,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 3 219 位。
📊 受众指标与增长动态
自 невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 10 394 名订阅者。
根据 01 七月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 -294,过去 24 小时变化为 -9,整体触达仍然可观。
- 认证状态: 未认证
- 互动率 (ER): 平均受众互动率为 14.55%。内容发布后 24 小时内通常能获得 4.18% 的反应,占订阅者总量。
- 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 1 514 次浏览,首日通常累积 435 次浏览。
- 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 11。
📝 描述与内容策略
作者将该频道定位为表达主观观点的平台:
“ለአስተያየት ለጥያቄ በግል ለማውራት @abigezenige ይህን ይጠቀሙ።
ሐምሌ 27/11 ዓ᎐ም”
凭借高频更新(最新数据采集于 02 七月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 宗教与灵性 类别中的关键影响点。
10 394
订阅者
-924 小时
-617 天
-29430 天
帖子存档
10 392
📚 " #ቴፌላ" — አዲስ መንፈሳዊ መጽሐፍ የምርቃት ጥሪ! 📚
**"እግዚአብሔርን አብረን እንድናመሰግን ጥሪዬን በአክብሮት አቀርባለሁ።"
— መልአከ ኢዮር ዐቢይ ሐረጉ
ለመላው የክርስቲያን ወገኖች እና የመንፈሳዊ መጻሕፍት ወዳጆች በሙሉ!
በክቡር መልአከ ኢዮር ዐቢይ ሐረጉ የተዘጋጀውና በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው "ቴፌላ" የተሰኘው አዲስ መንፈሳዊ መጽሐፍ ሰኔ 28/2018 ዓ.ም. ይመረቃል።
ይህ በይዘቱ ጥልቅ እና ለነፍስ ማነጻጸሪያ የሚሆን መጽሐፍ በሚመረቅበት በዚሁ ታላቅ መንፈሳዊ ዕለት፦
* ✨ ብፁዓን ጳጳሳት በመገኘት በዕለቱ ተገኝተው የሚባርኩን፣
* 🎶 የሰንበት ትምህርት ቤት ዘማርያን ያሬዳዊ ዝማሬዎችን የሚያቀርቡበት፣
* 👥 በርካታ ምዕመናንም በአንድነት የሚታደሙበት ልዩ ፕሮግራም ተዘጋጅቷል።
እርስዎም በዚህ ታላቅ በረከት ተሳታፊ እንዲሆኑና እግዚአብሔርን በአንድነት እንድናመሰግን በአክብሮት ተጋብዘዋል።
📌 የፕሮግራሙ አድራሻ እና ሰዓት፦
* 📅 ቀን፦ ሰኔ 2018 ዓ.ም.
* 📍 ቦታ፦ በደብረ ምጥማቅ ሰአለተ ምሕረት ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን አዳራሽ (በምስል 1000100664.jpg ላይ የሚታየው)
* 🕐 ሰዓት፦ ከቀኑ 7:00 ጀምሮ
የነፍስ ምግብ የሆነውን ይህንን ድንቅ መጽሐፍ በማስመረቅ በረከቱን በጋራ እንድናገኝ ሁላችሁም ተጋብዛችኋል።
"ኑ! እግዚአብሔርን አብረን እንድናመሰግን"
10 392
🕊️ የበረከት ጉዞ ጥሪ ወደ ሚጣቅ ቅዱስ አማኑኤል ቤተክርስቲያን!
በዕለተ ቀኑ የእግዚአብሔርን ረድኤት ለመለመን፣ ታሪካዊውን ስፍራ ለመሳለምና ከመንፈሳዊ ወንድሞችና እህቶች ጋር ጥቂት ጊዜን በጸሎት ለማሳለፍ የታለመ ታላቅ የጉዞ መርሐ-ግብር ተዘጋጅቷል።
📅 የጉዞ ዕለት
ቀን፦ ሰኔ 28 ቀን 2018 ዓ.ም (እሁድ)
ሰዓት፦ ጠዋት 12:00 ሰዓት (ልክ በሰዓቱ ይነሳል)
📍 መነሻ ቦታዎች
ለእርስዎ ቅርብ በሆነው መነሻ በኩል መሳተፍ ይችላሉ፦
🛑 መስቀል አደባባይ
🛑 መገናኛ
🛑 ጣፎ
🌟 ልዩ የጉዞ መርሐ-ግብር
በጉዞው ወቅት ልዩ መንፈሳዊ መዝሙራት እና ትምህርቶች
የስፍራው ታሪካዊ ገለጻ እና የጸበል አጠቃቀም
📞 ለቅድመ ምዝገባ እና ቦታ ለመያዝ፦
አሁኑኑ በ 0933143133 ይደውሉና ቦታዎን ያረጋግጡ።
መመዝገቢያ
ቴሌብር +251933143133
ንግድ ባንክ 1000145090176
አቤኔዘር ገዛኸኝ
(ማሳሰቢያ፦ የመቀመጫ ቦታዎች ውስን ስለሆኑ ፈጥነው ይመዝገቡ!)
"ኑ! የበረከቱ ተካፋይ እንሁን።"
10 392
#ክርስቲያን_ውሻ_አይገድልም! ምሣ.12:10
እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም በቤተ መቅደስ ስትኖር፥ ቅዱሳት መጻሕፍትን እየተመለከተች፥ ቤተ መቅደስንም እያገለገለች ፤ በአጭር ታጥቃ፥ ማድጋ ነጥቃ፥ ተራዋን ጠብቃ የጉድጓድ ውኃ ትቀዳ ነበር። ብዙ ሴቶችም ውኃ ለመቅዳት ወደዚያ ይመጡ ነበር።
እነዚያ ሴቶች በየተራቸው ውኃ በሚቀዱበት ጊዜ ውኃ ጥም የጠናበት አንድ ውሻ እየተቅበዘበዘ ወደ እነርሱ መጣ። እነርሱም ለተጠማው ውሻ ከሰው የሚጠበቅ ርኅራኄ ሳያደርጉለት ያባርሩታል።
#እመቤታችን_ቅድስት_ድንግል_ማርያም_ግን_ውሻው፡-
በጽኑ ውኃ ጥም ተይዞ ከወዲያ ወዲህ፥ ከወዲህ ወዲያ ሲመላለስ ባየች ጊዜ፡- ስለ መጠማቱ አዘነችለት። እጅግ ማዘኗን ያዩ እነዚያ ሴቶች፡- “#አንቺ_ለውሻው_ትራሪለታለሽን? #ምናልባት_ክርስቶስ_የሚባለው_መሲሕ_የሚወለደው_ካንቺ_ይሆንን?” ብለው ተሣለቁባት።
🍂 እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያምም፡-
ይኸንን ነገራቸውን በሰማች ጊዜ በልብዋ ታደንቅ ነበር። የእግዚአብሔር ታማኝ የምሥጢር መዝገብ እንደሆነች መጽሐፍ ቅዱስም ይመሰክራል። ቅዱስ ሉቃስ ወንጌላዊ፡- “እናቱም (በመንፈስ ቅዱስ ግብር በድንግልና ፀንሳ በድንግልና የወለደችው እናቱ ድንግል ማርያም) ይህን ነገር ሁሉ በልብዋ ትጠብቀው ነበር፤”ያለው ለዚህ ነው ። ሉቃ፡፪፥፶፩ ።
እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም፡-
ማድጋዋን አንሥታ ከሚሣለቁባት ሴቶች ራቅ ካለች በኋላ፥ በወርቅ ጫማዋ የተጠማውን ውሻ በፍጹም ርኅራኄ ውኃ አጠጣችው። ከሴቶቹም መካከል አንዷ፡-
#ሳይቸግርሽ_ማድጋሽን_አጕድለሽ_በምን_ልትሞዪው_ነው? #የጉድጓድ_ውኃ_መቅጃው_ተቋርጧል፤”አለቻት።
#እመቤታችን ግን፡-“ውኃ የሚገኘው ከላይ ከእግዚአብሔር እንጂ ከታች ከጕድጓድ አይደለም፥ ይህንን የተጠማ ውሻ ያጠጣ አምላክ ለእኔም ይሰጠኛል፤” ስትል በትህትና መለሰችላት። ይኽንን የእምነት ቃል ተናግራ ስትጨርስ ማድጋዋ በውኃ ተሞላ፤ ከቤተ መቅደስ ስትደርስ ደግሞ፡-
ብሥራተ ቅዱስ ገብርኤልን ሰምታ፡- “#እንደ_ቃልህ_ይደረግልኝ፤” ባለች ጊዜ፥ የሕይወት ውኃ አካላዊ ቃል ኢየሱስ ክርስቶስ በማኅፀኗ አደረ። መንፈስ ቅዱስ የሴቶቹን ሳቅና ስላቅ ለውጦ እውነተኛ ትንቢት አደረገው፤ አንድም አፋቸውን ከፍቶ፥ ፊታቸውን ጸፍቶ እውነት አናገራቸው። እመቤታችን እንደተናገረችው በረከት ሁሉ ከላይ ከሰማይ ነው።“ረዳቴ፥ ሰማይና ምድርን ከሠራ ከእግዚአብሔር ነው፤” እንዲል ። መዝ፡፻፳፥፪።
#ርኅራኄ፡- ምሕረትን እና ቸርነትን ማድረግ ነው፥ በተቻለ መጠንም ለተቸገረ ማዘንና መርዳት ነው።
ርኅራኄ ለእግዚአብሔር የባሕርይ ገንዘቡ ነው።
“አባት ለልጆቹ እንደሚራራ፥ እንዲሁ እግዚአብሔር ለሚፈሩት ይራራል፤” እንዲል ። መዝ፡፻፪፥፲፫
ነቢዩ ኢሳይያስም፡- “መድኃኒትም ሆነላቸው። በጭንቃቸው ሁሉ እርሱ ተጨነቀ፥ የፊቱም መልአክ አዳናቸው፤ በፍቅሩና በርኅራኄውም ተቤዣቸው፥ በቀደመውም ዘመን ሁሉ አንሥቶ ተሸከማቸው።” ብሎአል። ኢሳ፡፷፫፥፱።
ሐዋርያው ቅዱስ ያዕቆብ ደግሞ፡- የኢዮብን ትዕግሥትና የእግዚአብሔርን ቸርነት ከተናገረ በኋላ “ጌታ እጅግ የሚምር የሚራራም ነውና፤” ብሎአል። ያዕ፡፭፥፲፩።
በትንቢተ ዮናስ ላይ፥ እግዚአብሔርን፡-
“እኔስ ቀኛቸውንና ግራቸውን የማይለዩ ከመቶ ሃያ ሺህ የሚበልጡ ሰዎችና ብዙ እንስሶች ላሉበት ለታላቂቱ ከተማ ለነነዌ አላዝንምን?” ሲል እናገኘዋለን። ዮና፡፬፥፲፩።
እመቤታችንም ማዘንዋና መራራቷ ለሰዎች ብቻ ሳይሆን ለእንስሳትም ጭምር ነው። ይኽንን በተመለከተ ኢትዮጵያዊው ደራሲ፡-
“ሴስይኒ ማርያም ለጸማድኪ ዐሳብ፥
ኅብስተ አእምሮ ሰናይ ወወ ይነ ጥበብ፥
እመኒ ፈድፈደ ኃጢአትየ እምሕዝብ፥
ተዘከሪ እግዝእትየ በርኅራኄኪ ዕፁብ፥
ከመ አስተይኪዮ ማየ ለጽሙዕ ከልብ "
+ + + + + +
" ማርያም ሆይ! ምንደኛ አገልጋይሽን፥
መልካም እውቀት ኅብስትንና ጥበብ ወይንም መግቢኝ፤ ኃጢአቴ ከሕዝብ ኃጢአት ቢበዛም፥
እመቤቴ ሆይ! በአስደናቂ ርኅራኄሽ፥
ለተጠማው ውሻ ውኃ ማጠጣትሽን አስቢ፤” እንዲል
ደራሲው በጸሎቱ የገለጠው፥
የራሱን የኃጢአት ብዛትና የእመቤታችንን አስደናቂ ርኅራኄ ነው። ምንም ኃጢአቱ የበዛ ቢሆን፥ ለውሻው እንኳ ርኅራኄ ያደረገች ድንግል ለርሱም የምሕረት ጥላዋን እንድትጥልበት ነው፤ ከፈጣሪውም ጋር የሚታረቅበትን መንገድ እንድታሳየው ነው። ጠቢቡ ሰሎሞን፡-እንዲህ አይነቱን ርኅራኄ፡-
“ጻድቅ ሰው ለእንስሳው ነፍስ ይራራል፤” በማለት ገልጦታል። ምሳ ፲፪፥፲ )።
#አዛኝቷ_እናታችን
እመ አምላክ ወላዲተ አምላክ ፍቅርን ሰላምን
የተጠማች ሀገራችን ኢትዮጵያን በቃል ኪዳኗ በርህራሄዋ ታስብልን ።
10 392
ለ34ኛ ዙር ያልተያዙ የበገና እጣዎች
10
20
32
39-41
47
49
51-59
60 ሰው በ200 ብር
1000145090176 Commercial bank
47056497 Abyssinia bank
013200909837300 awash bank
0933143133 ቴሌብር
አቤኔዘር ገዛኸኝ
10 392
ነገ የእመቤታችንን ዓመታዊ ክብረ በዓል በጻድቃኔ ማርያም ወይም በኩክየለሽ ማርያም ገዳም ሄዳችሁ ማክበር የምትፈልጉ ጉዞ ተዘጋጅቷል። ከእኛ ጋር መጓዝ የምትፈልጉ 0933143133 ይደውሉ
10 392
የሰኔ 21 ቀን የእመቤታችን ዝክር በጋራ ከእኔ ጋር መዘከር የምትፈልጉ በውስጥ አናግሩኝ፤ +251933143133
1000145090176 አቤኔዘር ገዛኸኝ
10 392
+8
በዚህ ዓመት ጥቅምት 5 የጀመረው የዝክር መርሐግብራችን ነሐሴ 24 ያበቃል። ቀሪ የዝክር መርሐግብር ቀናት....
🔥🔥🔥 ++++++++++ 🔥🔥🔥
ሰኔ 21 የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም
ሰኔ 30 የመጥምቁ ቅዱስ ዮሐንስ
ሐምሌ 5 የጻድቁ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ
ሐምሌ 7 የአጋዕዝተ ዓለም የቅድስት ሥላሴ
ሐምሌ 19 የሊቀ መልአክት የቅዱስ ገብርኤል
ሐምሌ 22 የሊቀ መልአክት የቅዱስ ዑራኤል
ሐምሌ 29 የጻድቁ አቡነ እጨጌ ዮሐንስ
ነሐሴ 16 የእመቤታችን ቅድስት ኪዳነምህረት እና
ነሐሴ 24 የጻድቁ አቡነ ተክለሃይማኖትን ዝክር
ከእኔ ጋር መዘከር የምትፈልጉ እንደተለመደው በጋራ መዘከር እንችላለን።
ስልክ ዋትሳፕ ቴሌብር +251933143133
ንግድ ባንክ 1000145090176
አዋሽ 013200909837300
አቢሲኒያ 47056497
አቤኔዘር ገዛኸኝ ስሜ
ማስታወሻ ፦ ማንኛውም ሰው ተለምኖ ሳይሆን ወዶና ፈቅዶ በዚህ የዝክር መርሐግብር መሳተፍ ይችላል። ይህ ገፅ ዘክሩ እያለ ያበረታታል ያነሳሳል እንጂ እባካችሁ ዘክሩ እያለ በቅዱሳን ስም አይለምንም፥ ለምኖም አያውቅም!
የዝክሩ ውጤት በፎቶና በቪዲዮ በዚህ ገፅ ይለጠፋል።
አቤኔዘር ዘተዋሕዶ ገፅ
10 392
የፊታችን ቅዳሜ ሰኔ 20 ወደ በርሚል ጊዮርጊስ ጉዞ አለን፥ በዚያም የአስር ቀናት ቆይታ እናደርጋለን። መነሻችን አዲስአበባ እና ባህርዳር።
እሁድ ሰኔ 21 ደርሶ መልስ ጉዞ ወደ ጻድቃኔ ማርያም 2ሺ ብር እና ኩክየለሽ ማርያም 1500 ብር ከእኛ ጋር መሄድ የምትፈልጉ መስቀል አደባባይ፥ መገናኛ እና ጣፎ አደባባይ
0933143133 ይደውሉ።
አቤኔዘር ዘተዋሕዶ ገፅ 2 አቤኔዘር ዘተዋሕዶ ገፅ
10 392
ለ34 ዙር ያልተያዙ የበገና እጣዎች
10
20
31
32
35
36
37
39-41
47
48
49
51-60
60 ሰው በ200 ብር
1000145090176 Commercial bank
47056497 Abyssinia bank
013200909837300 awash bank
0933143133 ቴሌብር
አቤኔዘር ገዛኸኝ
10 392
የፊታችን እሁድ ሰኔ 21 ደርሶ መልስ ጉዞ ወደ ጻድቃኔ ማርያም 2ሺ እና ኩክየለሽ ማርያም 1500 ብር ከእኛ ጋር መሄድ የምትፈልጉ መስቀል አደባባይ፥ መገናኛ እና ጣፎ አደባባይ 0933143133 ይደውሉ።
10 392
ሰኔ 20 ለምናደርገው ወደ በርሚል ጊዮርጊስ ጉዞ ምዝገባ በዚህ ሳምንት ያልቃል።
0933143133 ዋትሳፕ ወይም በቀጥታ በመደወል መመዝገብ መረጃ መውሰድ ትችላላችሁ።
10 392
🌟 33ኛ ዙር የበገና እጣ🌟
ለገጻችን ተከታዮችና መላው ቤተሰቦቻችን በሙሉ!
የሁላችሁም ተወዳጅና በጉጉት የሚጠበቀው የበገና ዕጣ 33ኛ ዙር ምዝገባና ዝግጅት በታላቅ ድምቀት ቀጥሏል!
እስካሁን በነበሩት ዙሮች አብራችሁን ለነበራችሁ፣ ለተሳተፋችሁና ለአሸናፊዎቻችን በሙሉ እንኳን ደስ አላችሁ እያልን፣
### 📌 ለመሳተፍና ዕድለኛ ለመሆን ምን ማድረግ ይጠበቅብዎታል?
1. ገጻችንን ይከተሉ (Follow & Like)፦ ይህንን ገጽ ሰብስክራይብ/ፎሎው ማድረጋቸውን ያረጋግጡ።
2. ይጋብዙ (Invite/Share)፦ ለወዳጅ ዘመድዎ ይህንን ፖስት በማጋራትና አስተያየት (Comment) ላይ ጓደኞችዎን ታግ (Tag) በማድረግ ተሳትፎዎን ያሳድጉ።
3. ያልተያዙ ዕጣ ቁጥርዎን በ200 ብር ይውሰዱ፦
2
10
15
17
20
25
26
31
32
33
35
36
37
39-42
44
47-49
51-60
የተሳታፊ ብዛት 60 ሰው ብቻ። 💣
በውስጥ መስመር (Inbox) ወይም በተዘጋጀው ሊንክ በኩል መመዝገብ ይችላሉ t.me/abigezenige
### 📅 የዕጣ ማውጫ ቀን
* 🗓️ **ዕጣው ተቆርጦ ባለቀበት ምሽት
* ⏰ ** ሰዓት 2:30
* 📺 የሚተላለፍበት ቦታ፦ በገጻችን በቀጥታ ስርጭት (Live) ግልጽና ታማኝ በሆነ መንገድ ይወጣል።
> "ዕድልዎን ይሞክሩ፤ ምናልባት የዚህ ዙር አሸናፊ እርስዎ ሊሆኑ ይችላሉ!"
>
💬 ለበለጠ መረጃ እና ለምዝገባ፦
በውስጥ መስመር (Inbox) መልዕክት ይላኩልን።
መልካም ዕድል ለሁላችሁም!
10 392
ለ34ኛ ዙር የተያዙ ቁጥሮች
1
3
5
6
7
9
12
13
14
16
18
19
21
22
23
24
27
28
29
30
34
38
43
45
ለመሳተፍ በ 200 ብር ከ1-60 የፈለጋችሁትን ቁጥር በመምረጥ በቴሌግራም @abigezenige ላይ
ስም
ስልክ
ሪሲት
መላክ ነው።
የዕጣ መቁረጫ የባንክ አካውንቶች፦
👉 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)፦ 1000145090176 (አቤኔዘር ገዛኸኝ)
👉 አቢሲኒያ ባንክ (BoA)፦ 47056497 (አቤኔዘር ገዛኸኝ)
👉 ቴሌብር (telebirr)፦ 0933143133
አቤኔዘር ዘተዋሕዶ ገፅ 2 @topfans አቤኔዘር ዘተዋሕዶ ገፅ
10 392
የሰኔ ሚካኤል የሚከበርበት 6 ምክንያት
ለ12 ሰው share በማድረግ አዛምቱት።
1. ቅዱስ ሚካኤል የተሾመበት
2.ግብፅ ውስጥ ቅዳሴ ቤቱ የተከበረበት
3. አፎሚያን የረዳበት
4.ባህራንን የሞት ደብዳቤ የቀየረበት
5.ቅዱስ ላሊበላን ወደሰማይ ያሳረገበት
6.ለፍጥረታት ምህረትን የሚጠይቅበት
አቤኔዘር ዘተዋሕዶ ገፅ
10 392
ለ34ኛ ዙር የተያዙ ቁጥሮች
1
3
5
6
7
9
12
13
16
18
19
21
22
23
24
27
29
30
34
38
43
45
እጣው የሚወጣው ሰኔ 13 ነው።
ለመሳተፍ በ 200 ብር ከ1-60 የፈለጋችሁትን ቁጥር በመምረጥ በቴሌግራም @abigezenige ላይ
ስም
ስልክ
ሪሲት
መላክ ነው።
የዕጣ መቁረጫ የባንክ አካውንቶች፦
👉 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)፦ 1000145090176 (አቤኔዘር ገዛኸኝ)
👉 አቢሲኒያ ባንክ (BoA)፦ 47056497 (አቤኔዘር ገዛኸኝ)
👉 ቴሌብር (telebirr)፦ 0933143133
10 392
"አቤቱ ለኃጢአቴ ማስተሠሪያ እንዲሆነኝ ቅዱስ ሥጋህንና ክቡር ደምህን እቀበል ዘንድ የተዘጋጀሁ አድርገኝ፡፡...
አቤቱ የአባቴንና የእናቴን በደላቸውን አስተስርይላቸው፥ ክፋታቸውን አታስብባቸው።"
ሰይፈ ሥላሴ
现已上线!2025 年 Telegram 研究 — 年度关键洞察 
