GRACE_TUBE .♥.
🗣የማይረዱህ ሰዎች ስላላዩህ ላንተ ምንም የማይፈይዱልህ ስዎች አልፈውክ ስለሄዱ ግራ ልትጋባ አይገባም ከወደክበት ልትነሳ እግዚአብሔር አንተን ለማንሳት በማን አይን መታየት እንዳለብክ የሚያውቅ ጌታ ነው!! ቢመችህም ባይመችህም ቦታው ቦታህ ካልሆነ መነሳትህ አይቀርም!! በመጥፎ ሰዎች ትብታብ በተናጠች ሀገር ውስጥ በጎ ሰዎች እንዳሉ አትዘንጉ share @JESUSlovingly142
Більше7 489
Підписники
-124 години
-57 днів
-5230 днів
- Підписники
- Перегляди допису
- ER - коефіцієнт залучення
Триває завантаження даних...
Приріст підписників
Триває завантаження даних...
ሰው በልቡ የሞላውን ያንኑ ይመስላል።
መልካም ሰው በልቡ ካከማቸው መልካም ነገር በጎ ነገር ያወጣል፤ ክፉ ሰውም በልቡ ካከማቸው ክፉ ነገር መጥፎ ነገር ያወጣል።
መልካሙን ነገር በልባችን እናከማች ዘንድ እግዚአብሔር ይርዳን
Share @JESUSlovingly142
🙏 13👍 4🥰 2💯 2
ማነው ታላቅ?
ሰው በባህሪው የበላይ መሆንን ፤ መብለጥን ይመኛል! እኛ ኢትዩጵያዊያን ደግሞ አብልጠን።
ደቀ መዛሙርቱ ይህንን ጥያቴ ደጋግመው ሲጠይቀ እንመለከታለን ።
ኢየሱስ ስለመንግስቱ ሲናገር እንደ ህፃን ልጅ ካልሆናችሁ በስተቀር መንግስተ ሰማይ አትወርሱም ብሎ ይናገራል።
የልጆች ባህሪ
◦አንድ ልጅ አንድን ሰው ካወቀና ካመነ ሁልጊዜም ከልቡ ያምነዋል። ትንሽ ልጅ የሚያምነው ሰው እንደሚይዘው ካወቀ ከዛፍ ላይ እንኳ ያለፍርሃት ሊዘልል ይችላል። የእግዚአብሔር ልጆችም በክርስቶስና በሰማያዊ አባታችን ላይ ፍጹማዊ እምነት ሊኖራቸው ይገባል።
◦ ሁለተኛው ፍቅር ነው። ልጆች ሰውን በሀብት፣ በክብር ፣ በዘር አይመዝኑም እንዲሁ መውደድ ብቻ።
እግዚአብሔር በዚህ ማንነት ይባርከን!
Share @JESUSlovingly142
🙏 8
ማነው ታላቅ?
ሰው በባህሪው የበላይ መሆንን ፤ መብለጥን ይመኛል! እኛ ኢትዩጵያዊያን ደግሞ አብልጠን።
ደቀ መዛሙርቱ ይህንን ጥያቴ ደጋግመው ሲጠይቀ እንመለከታለን ።
ኢየሱስ ስለመንግስቱ ሲናገር እንደ ህፃን ልጅ ካልሆናችሁ በስተቀር መንግስተ ሰማይ አትወርሱም ብሎ ይናገራል።
የልጆች ባህሪ
◦አንድ ልጅ አንድን ሰው ካወቀና ካመነ ሁልጊዜም ከልቡ ያምነዋል። ትንሽ ልጅ የሚያምነው ሰው እንደሚይዘው ካወቀ ከዛፍ ላይ እንኳ ያለፍርሃት ሊዘልል ይችላል። የእግዚአብሔር ልጆችም በክርስቶስና በሰማያዊ አባታችን ላይ ፍጹማዊ እምነት ሊኖራቸው ይገባል።
◦ ሁለተኛው ፍቅር ነው። ልጆች ሰውን በሀብት፣ በክብር ፣ በዘር አይመዝኑም እንዲሁ መውደድ ብቻ።
እግዚአብሔር በዚህ ማንነት ይባርከን!
Share @JESUSlovingly142
Harmonic Production
ዘወትር ወደ እግዚአብሔር በቃሉ ደግሞም በዝማሬ እንቀርብ ዘንድ የተዘጋጀ Channel ... join us Contact 👉 @Harmonic_contact ▪️ ▫️ Harmonic production ▫️
ያለ አሸናፊ ፡ ተሸናፊ ፤ ያለ ተሸናፊ ፡ አሸናፊ የለም! መኖር ሲፈትን ከሕይወት ጋር ሰውን ያጋጥማል!!!
@JESUSlovingly142
🤗 6
#ራሳችንን_እንፍራ!
ያን ቀን ማታ ወደ መኝታቸው ከመሔዳቸው በፊት እንዲህ ሲሉ ተናገሩ፤
‹‹ቀማኞችንና ነፍሰ ገዳዮችን አንፍራቸው፡፡ እስከዚህም አደገኛ አይደሉምና፡፡ ይልቁንስ ራሳችንን እንፍራ፡፡
እውነተኛ ቀማኛ በሰዎች ላይ ያለን የተዛባ ስሜት ነውና፡፡ እውነተኛም ነፍሰ ገዳይ ክፉ ስራ ነውና፡፡ የሚያስፈራው አደገኛነት ያለው ከኛው ልብ ውስጥ ነው፡፡
አእምሮአችንንና ገንዘባችንን ከአደጋ የሚያደርስ ማንኛውም ነገር ሊያስጨንቀን አይገባም፡፡ ሊያስጨንቀን የሚችል ነፍሳችንን ከአደጋ የሚያደርስ ነገር ብቻ ነው፡፡››
ቀጥሎም ፊታቸውን ወደ እህታቸው አዙረው እንዲህ አሉ፤ ‹‹ካህን የሆነ ሰው እገሌ እንዲህ ያደርገኛል ብሎ መስጋት አይገባውም፡፡ እግዚአብሔር ያልፈቀደውን ሰው አያደርገውምና፡፡ አደጋ ሊደርስብን መቻሉን ስናውቅ መጸለይ ይገባናል፡፡ የምንጸልየውም አደጋ እንዳይደርስብን ሳይሆን አደጋ የሚያደርሰው ሰው አደጋውን በመጣል ኃጢአት እንዳይሰራ ነው፡፡››
Share @JESUSlovingly142
💯 6👍 2
ያውቃል የልቦናን መልስ አለው በጊዜው
አያደርግ ይመስል ለምን ነው ትካዜው?
በእኛ ጊዜ ላይሆን የፈጣሪ መልሱ
ባለበት እስኪሰጥ አምናቹ ታገሱ
@JESUSlovingly142
❤ 10👍 1
ካሁን ቡሀላ መልሳቸው እንደሚያሳምምክ......... ካወክ ጥያቄህን እርሳው ለልብህ ክብር ይኑርህ።
🔥 11
አንዳንዴ ችላ......ማለት ጥበብ እንዳለው ይሰማኛል ሁሉም ነገር መልስ የሚያሻው ነገር ስላልሆነ!!
@JESUSlovingly142
💯 11👍 1