cookie

Utilizamos cookies para mejorar tu experiencia de navegación. Al hacer clic en "Aceptar todo", aceptas el uso de cookies.

avatar

GRACE_TUBE .♥.

🗣የማይረዱህ ሰዎች ስላላዩህ ላንተ ምንም የማይፈይዱልህ ስዎች አልፈውክ ስለሄዱ ግራ ልትጋባ አይገባም ከወደክበት ልትነሳ እግዚአብሔር አንተን ለማንሳት በማን አይን መታየት እንዳለብክ የሚያውቅ ጌታ ነው!! ቢመችህም ባይመችህም ቦታው ቦታህ ካልሆነ መነሳትህ አይቀርም!! በመጥፎ ሰዎች ትብታብ በተናጠች ሀገር ውስጥ በጎ ሰዎች እንዳሉ አትዘንጉ share @JESUSlovingly142

Mostrar más
Publicaciones publicitarias
7 491
Suscriptores
-324 horas
-147 días
-5530 días

Carga de datos en curso...

Tasa de crecimiento de suscriptores

Carga de datos en curso...

ሰው በልቡ የሞላውን ያንኑ ይመስላል። መልካም ሰው በልቡ ካከማቸው መልካም ነገር በጎ ነገር ያወጣል፤ ክፉ ሰውም በልቡ ካከማቸው ክፉ ነገር መጥፎ ነገር ያወጣል። መልካሙን ነገር በልባችን እናከማች ዘንድ እግዚአብሔር ይርዳን Share @JESUSlovingly142
Mostrar todo...
🙏 8💯 3👍 1
ማነው ታላቅ? ሰው በባህሪው የበላይ መሆንን ፤ መብለጥን ይመኛል! እኛ ኢትዩጵያዊያን ደግሞ አብልጠን። ደቀ መዛሙርቱ ይህንን ጥያቴ ደጋግመው ሲጠይቀ እንመለከታለን ። ኢየሱስ ስለመንግስቱ ሲናገር እንደ ህፃን ልጅ ካልሆናችሁ በስተቀር መንግስተ ሰማይ አትወርሱም ብሎ ይናገራል። የልጆች ባህሪ ◦አንድ ልጅ አንድን ሰው ካወቀና ካመነ ሁልጊዜም ከልቡ ያምነዋል። ትንሽ ልጅ የሚያምነው ሰው እንደሚይዘው ካወቀ ከዛፍ ላይ እንኳ ያለፍርሃት ሊዘልል ይችላል። የእግዚአብሔር ልጆችም በክርስቶስና በሰማያዊ አባታችን ላይ ፍጹማዊ እምነት ሊኖራቸው ይገባል። ◦ ሁለተኛው ፍቅር ነው። ልጆች ሰውን በሀብት፣ በክብር ፣ በዘር አይመዝኑም እንዲሁ መውደድ ብቻ። እግዚአብሔር በዚህ ማንነት ይባርከን! Share @JESUSlovingly142
Mostrar todo...
🙏 5
ማነው ታላቅ? ሰው በባህሪው የበላይ መሆንን ፤ መብለጥን ይመኛል! እኛ ኢትዩጵያዊያን ደግሞ አብልጠን። ደቀ መዛሙርቱ ይህንን ጥያቴ ደጋግመው ሲጠይቀ እንመለከታለን ። ኢየሱስ ስለመንግስቱ ሲናገር እንደ ህፃን ልጅ ካልሆናችሁ በስተቀር መንግስተ ሰማይ አትወርሱም ብሎ ይናገራል። የልጆች ባህሪ ◦አንድ ልጅ አንድን ሰው ካወቀና ካመነ ሁልጊዜም ከልቡ ያምነዋል። ትንሽ ልጅ የሚያምነው ሰው እንደሚይዘው ካወቀ ከዛፍ ላይ እንኳ ያለፍርሃት ሊዘልል ይችላል። የእግዚአብሔር ልጆችም በክርስቶስና በሰማያዊ አባታችን ላይ ፍጹማዊ እምነት ሊኖራቸው ይገባል። ◦ ሁለተኛው ፍቅር ነው። ልጆች ሰውን በሀብት፣ በክብር ፣ በዘር አይመዝኑም እንዲሁ መውደድ ብቻ። እግዚአብሔር በዚህ ማንነት ይባርከን! Share @JESUSlovingly142
Mostrar todo...
Harmonic Production

ዘወትር ወደ እግዚአብሔር በቃሉ ደግሞም በዝማሬ እንቀርብ ዘንድ የተዘጋጀ Channel ... join us Contact 👉 @Harmonic_contact ▪️ ▫️ Harmonic production ▫️

ያለ አሸናፊ ፡ ተሸናፊ ፤ ያለ ተሸናፊ ፡ አሸናፊ የለም! መኖር ሲፈትን ከሕይወት ጋር ሰውን ያጋጥማል!!! @JESUSlovingly142
Mostrar todo...
🤗 4
ጥሩ ሰው መሆኔን በጭራሽ አላቆምኩም ግን ለማን ጥሩ መሆን እንዳለብኝ መለየት ጀምሬአለሁ!! @JESUSlovingly142
Mostrar todo...
🫡 6👍 2😎 1
#ራሳችንን_እንፍራ! ያን ቀን ማታ ወደ መኝታቸው ከመሔዳቸው በፊት እንዲህ ሲሉ ተናገሩ፤ ‹‹ቀማኞችንና ነፍሰ ገዳዮችን አንፍራቸው፡፡ እስከዚህም አደገኛ አይደሉምና፡፡ ይልቁንስ ራሳችንን እንፍራ፡፡ እውነተኛ ቀማኛ በሰዎች ላይ ያለን የተዛባ ስሜት ነውና፡፡ እውነተኛም ነፍሰ ገዳይ ክፉ ስራ ነውና፡፡ የሚያስፈራው አደገኛነት ያለው ከኛው ልብ ውስጥ ነው፡፡ አእምሮአችንንና ገንዘባችንን ከአደጋ የሚያደርስ ማንኛውም ነገር ሊያስጨንቀን አይገባም፡፡ ሊያስጨንቀን የሚችል ነፍሳችንን ከአደጋ የሚያደርስ ነገር ብቻ ነው፡፡›› ቀጥሎም ፊታቸውን ወደ እህታቸው አዙረው እንዲህ አሉ፤ ‹‹ካህን የሆነ ሰው እገሌ እንዲህ ያደርገኛል ብሎ መስጋት አይገባውም፡፡ እግዚአብሔር ያልፈቀደውን ሰው አያደርገውምና፡፡ አደጋ ሊደርስብን መቻሉን ስናውቅ መጸለይ ይገባናል፡፡ የምንጸልየውም አደጋ እንዳይደርስብን ሳይሆን አደጋ የሚያደርሰው ሰው አደጋውን በመጣል ኃጢአት እንዳይሰራ ነው፡፡›› Share @JESUSlovingly142
Mostrar todo...
💯 6
ያውቃል የልቦናን መልስ አለው በጊዜው አያደርግ ይመስል ለምን ነው ትካዜው? በእኛ ጊዜ ላይሆን የፈጣሪ መልሱ ባለበት እስኪሰጥ አምናቹ ታገሱ @JESUSlovingly142
Mostrar todo...
10👍 1
ደስተኛ ነኝ ምክንያቱም ከእግዚአብሔር ጋር ነኝ
Mostrar todo...
ካሁን ቡሀላ መልሳቸው እንደሚያሳምምክ......... ካወክ ጥያቄህን እርሳው ለልብህ ክብር ይኑርህ።
Mostrar todo...
🔥 11
አንዳንዴ ችላ......ማለት ጥበብ እንዳለው ይሰማኛል ሁሉም ነገር መልስ የሚያሻው ነገር ስላልሆነ!! @JESUSlovingly142
Mostrar todo...
💯 11👍 1