uk
Feedback
የሰለፍያ ዳዕዋ በወልቂጤ

የሰለፍያ ዳዕዋ በወልቂጤ

Відкрити в Telegram

🕌 የወልቂጤው ሱና መስጂድ አድራሻ!! 🛣 ከመሃል ወልቂጤ => በ"ቆሎ" ተራው አደባባይ => ወደ ኮሌጅ በሚወስደው የአስፓልት መንገድ => ከእስቴድየም ትይዩ በሚገኘው የታችኛው ቅያስ => 300 ሜትር ገባ ብሎ ይገኛል! ሀሳብ አስታያየት መስጠት ይቻላል። 👉 t.me/selefy_bot 👈

Показати більше
4 908
Підписники
+524 години
-167 днів
-3730 день
Архів дописів
የሼኽ የህያ መተናነስን ጠቅሷል ሼኹ ወኩለ ቢደኣቲን ደላላ ወኩለ ደላለቲን ፊናር የሚለው ቃል ሼኽ የህያ ደኢፍ ያደርገው ነበር አለ. ሼኽ አቡ አማር ያሲር አልአደኒም ከዛም ጥናት አድርጌ ሰሂህ መሆኑን ስልክለት ተመለሰ አለ سائل يسأل... قال قول الخطيب *"وكل بدعة ضلالة وكل ضلالة في النار"* هل هذه اللفظة صحيحة❓ 🌪يُجيبك شيخنا المبارك🌪 🔊أبوعمَّار ياسر العدني🔊        🌂حفظه الله🌂     💈ننصح بسماعها💈   #تابعونا_على_التليجرام https://telegram.me/aboammaar https://t.me/Abu_Harun_Sufiyan/3231

አዲስ ግጥም‼️ስለ ሀድያ ዞን ዳዕዋ የተዳሰሰበት። የግጥሙ ርዕስ‼️ ታድለሻል ፉሪ። ኡስታዝ አቡ የህያ ኤልያስ ወደ ሀድያ የሄደበትን ጉዞም በግጥሙ ተዳሶበታል። በወንድም ሰዒድ ሙህዬ ይመር ጀዛሁላሁ ኸይረን ድምፅ፦ በጁሀር ኡመር https://t.me/Abu_Yehya_ilyas_Awel/7934

ወንድምና እህቶች ሆይ ሱና ኢባዳዎች ከመስራት አንዘናጋ ‏🗃النوافل سياج الفرائض، ودرعها الواقي، وجبرها الوافي🥀: 🗃 ሱና ሶላቶች (ነዋፊል) የፈርድ ሶላቶች መጠበቂያ፣ መከላከያ ጋሻ እና ጉድለታቸውን የሚሞሉ ናቸው። قال الإمام يونس بن عبيد رحمه الله المتوفى سنة (193 هـ) "ما استخف رجل بالتطوع إلا استخف بالفريضة". مختصر قيام الليل للمروزي ص(224) وقال العلامة المعلمي رحمه الله: "إياكُم وتركْ السنن فإنّها شهود اليقين، ومن ترّخص في السنن سَهّل لهُ الشيطان ترك الفرائِضْ العِظَام". [ مجموع آثار المعلمي ١٠٩/٢٢] وقال الحافظ العلامة ابن حجر رحمه الله: من داوم على ترك السنن كان نقصا في دينه … وقد كان صدر الصحابة ومَن تبعهم يواظبون على السنن مواظبتهم على الفرائض، ولا يفرقون بينهما في اغتنام ثوابهما" فتح الباري (265/3) 🥀 ኢማም ዩኑስ ኢብን ዑበይድ رحمه الله (በ193 ሂጅሪ የሞቱ) እንዲህ ብለዋል፦ "ሱና (ተጨማሪ) ዒባዳዎችን ያቃለለ ሰው፣ ፈርድ ዒባዳዎችንም ያቃልላል።" 📚 مختصر قيام الليل للمروزي ገጽ 224። አል-ዓላማ አል-ሙዓሊሚ رحمه الله እንዲህ ብለዋል፦ "ሱናዎችን ከመተው ተጠንቀቁ፤ እነሱ የእምነት እውነተኛነት ምስክሮች ናቸው። በሱናዎች መተው የሚለማመድ ሰውን ሸይጣን በታላላቅ ፈርዶችም እንዲተው ቀላል ያደርግበታል።" 📚 مجموع آثار المعلمي 22/109። አል-ሐፊዝ ኢብን ሐጀር رحمه الله እንዲህ ብለዋል፦ "ሱናዎችን ሁልጊዜ የሚተው ሰው፣ በዲኑ ውስጥ ጉድለት አለበት። የሰሓቦች የመጀመሪያው ትውልድና ከእነርሱ በኋላ የመጡት ሰለፎች፣ ሱናዎችን እንደ ፈርዶች በትጋት ይጠብቁ ነበር፤ በሁለቱም ያለውን ምንዳ በማግኘት መካከል ልዩነት አያደርጉም ነበር።" 📚 فتح الباري 3/265። ✒️አቡ ሃሩን ሱፍያን https://t.me/Abu_Harun_Sufiyan/3228

አረብኛ ምትችሉ ሰለፍዬች አዳምጡት ትጠቀሙበታላቹህ በተለይ ከኢልም ገበታ( መድረክ የራቃቹህ) ☑️አቡ ሃሩን ሱፍያን ከወልቂጤ

ለሰለፍዬች ባጠቃላይ የተደረገ ምክር ለሀበሻ ሰለፍዬች ውዳሴ አለበት نصيحة للسلفين بطلب العلم وعدم الزهد فيه ➡️ "ምክር ለሰለፍዮች እውቀትን እንዲፈልጉ እንዲማሩ እና ከእርሱ እንዳይርቁ ችላ እንዳይሉ የቀረበ ምክር።" 🗓 الأحد 12 صفر / 1448 هــ 🔸🔹🔸 🟢 للشيخ أبي محمد عبدالحميد بن يحيى  الزُّعكري حفظه الله. 🌎 مسجد الصحابة - بالغيضة - المهرة، اليمن حرسها الله. https://t.me/Abu_Harun_Sufiyan/3226

📮 ሳምንታዊ የእሁድ ሙሓደራ ⤵️ 🎧 « የኡሙ ሱለይም ታሪክ በሚል ርዕስ የተደረገ ሙሓደራ 🎤 በወንድማችን አቡ ሃሩን ሱፍያን አብራር 📅 በዕለተ ዕሁድ ከዙህር በኃላ። 🕌 በሱናህ መስጂድ (ወልቂጤ) የተደረገ ሙሓደራ ✅ ድምፁን ለማግኘት https://t.me/Abu_Harun_Sufiyan/3225

ማይቀር ዘወትር ሳምንታዊ የእሁድ ሙሓደራ 👇👇👇👇👇👇👇👇 ✅  እለተ ዕሁድ እንደተለመደው ሳምንታዊ የሙሓደራ ፕሮግራም 🤝 የዙሁር ሰላት እንደተሰገደ ሁላችንም በወልቂጤው ሱናህ መስጂድ እንገናኝ። ሙሀደራው ወንዶችንም ሴቶችንም ያካተተ ሲሆን ልክ ዙሁር እንደተሰገደ ይጀመራል وفق الله الجميع ሁላችንም " الله  " ይወፍቀን

አዳምጡት የታላቁ የኢማሙል ቡኻሪ የሂወት ታሪኩ *💥 ترجمة الإمام البخاري 💥* 🌪لشيخنا المبارك🌪 🔊أبوعمَّار ياسر العدني🔊 🌂حفظه الله🌂 💈ننصح بسماعها💈 ⌚29:15⌚   https://t.me/Abu_Harun_Sufiyan/3221

الحمد لله الذي أنقظها من النار አላህ ስፍር ቁጥር የሌለው ምስጋና ይገባው እህታችን ከእሳት ያዳናት በዛሬው እለት ጁማኣ በሰፈር ወር /10/1448 ከሒጅራ አንዲት አህታችን እስልምና ይዛለች በመስጂደ ሱናህ ወልቂጤ አላህ ፅናቱን ይስጣት

قال ابن الجوزي رحمه الله: الدنيا وُضِعَت للبلاء، فينبغي للعاقل أن يُوطِّن نفسه على الصبر. (صيد الخاطر 1/393). ኢብን አል-ጀውዚ (ረሒመ
قال ابن الجوزي رحمه الله: الدنيا وُضِعَت للبلاء، فينبغي للعاقل أن يُوطِّن نفسه على الصبر. (صيد الخاطر 1/393). ኢብን አል-ጀውዚ (ረሒመሁላህ) እንዲህ ብለዋል፦ ይህች ዓለም ለፈተናና ለመከራ የተፈጠረች ናት፤ ስለዚህ ብልህ ሰው ራሱን በትዕግሥት እንዲቆም ማዘጋጀት ይገባዋል። ይህ ማለት፣ በዚህ ዓለም ችግር፣ ፈተና፣ መከራና ሐዘን መኖራቸው የተለመደ ነው፤ ስለዚህ ሙስሊሙ በእነዚህ ሁሉ ላይ በትዕግሥትና በአላህ በመታገዝ መጽናት አለበት። 🤲اللــهــم إنا نــسـألك الــصـبـر 🤲አላህ ሆይ ሰብርን ትእግስትን ለግሰን https://t.me/Abu_Harun_Sufiyan/3216

🗣القارئ.علي الحذيفي 📖من سورة النحل https://t.me/Abu_Harun_Sufiyan/3215

القارئ_علي_الحذيفي_والله_خلقكم_ثم_يتوفاكم.mp33.15 MB

ትክክለኛ ባርነት ለአላህ ማረጋገጥ.mp37.49 MB

አራቱ የነብዩ ዱዓዎች.mp36.78 MB

            ✅ ፈጣን ፈጣን መልእክትና አስደሳች ዜና ጥቂት ጥቂት ግዜ ነው ተጠቀሙበት 🔊ልዩ የምክርና እና የዝያራ ፕሮግራም‼ 🛣️ወልቂጤና_ አካባቢው ለምትገኙ ሙስሊሞች በአጠቃላይ‼ 🕌 በአለህ ፍቃድ ዛሬ {እለተ ዕሁድ} ከአዲስ አበባ በመጡ ታላላቅ ዱኣቶች 🎙ኡስታዝ አቡ አብዱል ሀሊም ሸምስ 🎙ኡስታዝ አቡ አብደላህ አብዱል ቃድር 🎙 አቡ አብደላህ ኢስማኢል ወርቁ 🎙ኡስታዝ አቡ አስማእ ሰዒድ እንዲሁም ከነሱ ጋር  በሚመጡ ወንድሞቻችን አለህ ይጠብቃቸው። ♻️ ለየት ያለ የምክር ና የደዕዋ ፕሮግራም በወልቂጤ ሱናህ መስጂዳችን ላይ ይደረጋል። 📍በአለህ ፍቃድ ዛሬ ከአስር ሰላት  በኋላ ለየት ያለ  የደዕዋ እና የምክር ፕሮግራም ይደረጋል.. 🗳 መገኘት ያቻላችሁ ባጠቃላይ ተገኝታችሁ የዚህ ኸይር ተካፋይ እንድትሆኑ የአክብሮት ጥሪያችንን እናስተላልፋለን ። 🕰️ فاحرصوا على الحضور ودلوا غيركم فالدال على الخير كفاعله.   📮ይህንን የብስራት ዜና የሰማችሁ ወልቂጤ_ እና አካባቢዋ የምትገኙ ኸይር ፈላጊዎች በአጠቃላይ ለዚህ ልዩ ለሆነው  ፕሮግራም  የአክብሮት ጥሪያችን እናስተላልፋለን!!      https://t.me/Abu_Harun_Sufiyan/3211

📮 ሳምንታዊ የእሁድ ሙሓደራ ⤵️ 🎧 « የሶስቱ ሰዎች ታሪክ በሚል ርዕስ የተደረገ ሙሓደራ 🎤 በወንድማችን አቡ ሃሩን ሱፍያን አብራር 📅 በዕለተ ዕሁድ ከዙህር በኃላ። 🕌 በሱናህ መስጂድ (ወልቂጤ) የተደረገ ሙሓደራ ✅ ድምፁን ለማግኘት https://t.me/Abu_Harun_Sufiyan/3210

ማይቀር ዘወትር ሳምንታዊ የእሁድ ሙሓደራ 👇👇👇👇👇👇👇👇 ✅  እለተ ዕሁድ እንደተለመደው ሳምንታዊ የሙሓደራ ፕሮግራም 🤝 የዙሁር ሰላት እንደተሰገደ ሁላችንም በወልቂጤው ሱናህ መስጂድ እንገናኝ። ሙሀደራው ወንዶችንም ሴቶችንም ያካተተ ሲሆን ልክ ዙሁር እንደተሰገደ ይጀመራል وفق الله الجميع ሁላችንም " الله  " ይወፍቀን

የዛሬ ሀምሌ 10 የወልቂጤ ሱና መስጂድ የጁሙዓ ኹጥባ ከነ ትርጉሙ መልካም ስነ ምግባር በሚል ርእስ አቡ መርየም አብዱሰላም https://t.me/abduselamabumeryem/5831

📮ኢማናዊ ወንድማማችነት ማጠናከሪያ መንገዶች⤵️ ↪️በሚል ርዕስ መደመጥ ያለበት ገሳጭ እና ወቅታዊ ሁላችንም ራሳችንን ልንፈትሽበት የሚገባ መካሪ የሆነ ሙሐደራ። 🎙️ በኡስታዝ አቡ ሰልማን ዐብዱልመጂድ ቢን ወርቁ አላህ ይጠብቀው። 📅09/11/2018E.C 🕌 ፉርቃን መስጂድ {አዲስ አበባ} ـــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــ👇👇👇 📎 https://t.me/Al_Furqan_Islamic_Studio/20800

photo content