የሰለፍያ ዳዕዋ በወልቂጤ
Відкрити в Telegram
🕌 የወልቂጤው ሱና መስጂድ አድራሻ!! 🛣 ከመሃል ወልቂጤ => በ"ቆሎ" ተራው አደባባይ => ወደ ኮሌጅ በሚወስደው የአስፓልት መንገድ => ከእስቴድየም ትይዩ በሚገኘው የታችኛው ቅያስ => 300 ሜትር ገባ ብሎ ይገኛል! ሀሳብ አስታያየት መስጠት ይቻላል። 👉 t.me/selefy_bot 👈
Показати більше4 965
Підписники
-424 години
-37 днів
-8730 день
Архів дописів
4 964
ማይቀር ዘወትር ሳምንታዊ የእሁድ ሙሓደራ
👇👇👇👇👇👇👇👇
✅ እለተ ዕሁድ እንደተለመደው ሳምንታዊ የሙሓደራ ፕሮግራም
🤝 የዙሁር ሰላት እንደተሰገደ ሁላችንም በወልቂጤው ሱናህ መስጂድ እንገናኝ።
ሙሀደራው ወንዶችንም ሴቶችንም ያካተተ ሲሆን ልክ ዙሁር እንደተሰገደ ይጀመራል
وفق الله الجميع
ሁላችንም " الله " ይወፍቀን
4 964
🏮 ከዓረቦች ጥበባዊ ታሪኮች
አንድ ሰው ወደ ቃዲው አቡ ሐዚም መጥቶ፦
"ሸይጧን ይመጣብኛል፤ 'ሚስትህን ፈትተሃል' እያለ ያጥጠራጥረኛል" አለው።
ቃዲውም፦
"ትናንት ወደ እኔ መጥተህ በፊቴ አልፈታሃትም እንዴ?" አለው።
ሰውየውም፦
"አይ! በካዕባ ጌታ እምላለሁ፤ ሰማያትንና ምድርን በፈጠረው አላህ እምላለሁ፤ ዛሬ እንጂ አንተ ጋር አልመጣሁም፣ እሷንም በምንም መንገድ አልፈታኋትም።"ሲለው
ቃዲውም ፦
"እንግዲያውስ ለእኔ እንደማልክልኝ ለሸይጧንም እንዲሁ መልስ ስጠው፤ አንተም በአላህ ፈቃድ ደህና ነህ።" ብሎ ሸኘው።
📚المستطرف: (1/ 363)
ፍቺ: በጥርጣሬና በወስዋስ (የሸይጧን ማሳሳት) አይታመንም፤ እርግጠኛ የሆነ ነገር በጥርጣሬ አይወገድም። ሰውየው በእርግጠኝነት እንዳልፈታ ስለሚያውቅ፣ ለወስዋሱ ትኩረት መስጠት የለበትም❗️
✍ አቡ አብድልመናን
https://t.me/Abuabdlmenan/1893
4 964
Repost from የኡስታዝ አቡ ዐብዱልመናን ኻሊድ ቢን ጠይብ ቻናል
💢 እውቀት በኩባያ ቢጠጣ ኖሮ... 💢
■ ሸይኽ ሙቅቢል رحمه الله እንዲህ አሉ፦
□ እውቀት በኩባያ ቢጠጣ ኖሮ ለእያንዳንዱ ተማሪ አንድ ኩባያ እየሰጠን ከዚያም ወደ ሀገሩና መንደሩ እንዲመለስ እመኝ ነበር
□ ግን ነብያችን ﷺ እንደነገሩን ፦
((حُفَّت الجنة بالمكاره، وحُفَّت النار بالشهوات)) [متفق عليه]. "ጀነት በከባድ ነገሮች ተከበበች፣ እሳትም በፍላጎቶች ተከበበች።"○ ደግሞም እውቀት በኩባያ ቢጠጣ ኖሮ ምናልባትም ዋጋ አይኖረውም ነበር። ● አላህ እንዲህ አለ፦
وَجَعَلْنَا مِنْهُمْ أَئِمَّةً يَهْدُونَ بِأَمْرِنَا لَمَّا صَبَرُوا۟ وَكَانُوا۟ بِـَٔايَٰتِنَا يُوقِنُونَ "በታገሱና በተዓምራቶቻችን የሚያረጋግጡ በሆኑም ጊዜ ከእነርሱ በትዕዛዛችን የሚመሩ መሪዎች አደረግን፡፡"1- ስለዚህ በረሃብ መታገስ ያስፈልጋል፣ 2- ልብስ በማጣት ላይ መታገስ፣ 3- በጭቆና መታገስ፣ 4- በእውቀት ፍለጋ ላይ መታገስ፣ 5- የተማርነውን እውቀት በማስጠበቅ ላይና እንዳይጠፋ በመታገል ላይ መታገስ 6- ሙስሊም ወንድሞቻችንን በማስተማር ላይ መታገስ ያስፈልጋል አላህ ይርዳን ¤ ምንጭ (የመዲና ወጣቶች ጥያቄዎች) ከሚለው ካሴት የተወሰደ ✍ አቡ አብድልመናን https://t.me/Abuabdlmenan/1882
4 964
ልብን ረጠብ ሚያደርግ
ቶሎ ብለህ ቁርአን እንድትከፍት
እንድትቀራ ሚያደርግህ አቀራር
﷽══
🎙 *تلاوة لسورة المنافقون من صلاة المغرب ليومنا هذا الأربعاء *🎙
لشيــــــخنا الفاضــــــل:أبـــي عبـــــد الرحمـــــــن رشـــــــــاد بن أحمـــــــــد الضـــــــالعــــــي حفظـه اللــه ورعـــــــــــــاه
الأربعاء ١٠\ ربيع الآخر / ١٤٤٥هـ
═════ ❁✿❁ ══ ❁✿❁ ═
موقع الشيخ حفظه الله :
https://t.me/rshad11
https://t.me/Abu_Harun_Sufiyan/3134
4 964
ማይቀር ዘወትር ሳምንታዊ የእሁድ ሙሓደራ
👇👇👇👇👇👇👇👇
✅ እለተ ዕሁድ እንደተለመደው ሳምንታዊ የሙሓደራ ፕሮግራም
🤝 የዙሁር ሰላት እንደተሰገደ ሁላችንም በወልቂጤው ሱናህ መስጂድ እንገናኝ።
ሙሀደራው ወንዶችንም ሴቶችንም ያካተተ ሲሆን ልክ ዙሁር እንደተሰገደ ይጀመራል
وفق الله الجميع
ሁላችንም " الله " ይወፍቀን
4 964
💢 ከዛሬው ኹጥባ የተቀነጨበ
❌ التحذير من كسب الحرام
🎙️ للأخ الفاضل الداعي إلى الله أبي عبدالحليم شمس الحبشي حفظه الله تعالى
🔗 t.me/Al_Furqan_Islamic_Studio
4 964
ቁርኣን
{وَجَآءَ إِخْوَةُ يُوسُفَ فَدَخَلُواْ عَلَيْهِ فَعَرَفَهُمْ وَهُمْ لَهُۥ مُنكِرُونَ}
https://t.me/Abu_Harun_Sufiyan/3129
4 964
🚨 إنا لله وإنا إليه راجعون
➥ በዛሬው ዕለት የወንድማችን አብድሰመድ ወልቂጤ አጎት ወደ ማይቀረው ሀገር ተጉዘዋል!!
🤝 "إن لله ما أخذ وله ما أعطى، وكل شيء عنده بأجل مسمى، فاصبروا وحتسبوا!!" እያልን...
🏡 ሰላተል ጀናዛ ዙህር ላይ በወልቂጤው ሱናህ መስጂድ፤ የመቅበራውም ቦታ ታች ሰፈር መቅበራ ስለሆነ...
መሳተፍ የቻለ እንዲሳተፍ ስንል ጥሪያችንን እናስተላልፋለን!!
🔗 https://t.me/selefy/6282
4 964
🕌 የኢልም የቁርኣን የሂዲስ ሚቀራበት ቦታዎች ማዕዶች ( መድረኮች) ላይ መካፈል ትሩፋቱ!
ከአነስ ቢን ማሊክ ተይዞ፡ ረሱል እንዲህ ብለዋል፦
﴿إذا مَرَرْتُم برِياضِ الجنةِ فارْتَعُوا قالوا وما رياضُ الجنةِ قال حِلَقُ الذِّكْرِ﴾
“በጀነት ጨፌ በኩል ባለፋችሁ ግዜ ረክታችሁ ጠጡ (እዛው ረግታችሁ እውቀትን ውሰዱ) የጀነት ጨፌ ምንድነው ሲባሉ፦ ‘የእውቀት መማማሪያ መድረኮች’ ናቸው አሉ።”
( ቲርሚዚ ሶሂህ ብለውታል፡ 3510)
ወንድምና እህቶች ሆይ የሸሪኣዊ እውቀት መማርያ መድረኮች ከመቀማመጥ እንዳንሳነፍ ሁላችንም አደራ
አቡ ሃሩን ሱፍያን
https://t.me/Abu_Harun_Sufiyan/3126
4 964
📜| أهمية الصبر واليقين
📂| قال عبدالله بن مسعود - رضي الله عنه:
|[ الصَّبْرُ نِصْفُ الْإِيمَانِ وَالْيَقِينُ الْإِيمَانُ كُلُّهُ. |]
📓| (كتاب السنة لعبدالله بن أحمد ٧٩٢)
📜 የትዕግሥትና የየቂን አሳሳቢነት እና አስፈላጊነት
ታላቁ ሰሀቢይ አብደላህ ኢብኑ መስኡድ رضي الله عنه
እንዲህ ብለዋል፦
"ትዕግሥት ሰብር ማድረግ የኢማን ግማሽ ነው፤
የቂን እርግጠኝነት ደግሞ ኢማን ሙሉ በሙሉ ነው።"
📚 ኪታቡ አስ-ሱና ሊአብደላህ ኢብኑ አህመድ (ቁጥር 792)
ስለዚህ ሙስሊም በትዕግሥትና በጽኑ እምነት ሲጸና ኢማኑ ይጠናከራል።
https://t.me/Abu_Harun_Sufiyan/3125
4 964
📜| سبب الهموم والغموم
📂| قال الإمام بن القيم رحمه الله :
|[ وإنما تحصل الهموم والغموم والأحزان من
جهتين
إحداهما : الرغبة في الدنيا والحرص عليها..
والثاني : التقصير في أعمال البر والطاعة . |]
📓| (عدة الصابرين ٢٥٦)
ትርጉሙ
📜 ኢማም ኢብኑል ቀይም رحمه الله እንዲህ ብለዋል፦
"ሐዘን፣ ጭንቀትና ልብ ስቃይ በዋናነት ከሁለት ነገሮች ይመጣሉ፦
ለዱንያ ከመጠን በላይ መመኘትና በእርሷ ላይ መጓጓት።
በመልካም ሥራዎችና አላህን
በመታዘዝም ማጓደልና መስነፍ።"
📚 ዑደቱ አስ-ሳቢሪን (ገጽ 256)
ማስታወሻ: ኢብኑል ቀይይም እዚህ ላይ የሚገልጹት ሰው ልቡን ከዱንያ በላይ ሲያስጨንቅ እና በኢባዳ ሲያጎድል ጭንቀትና ሐዘን እንደሚበዛበት ነው። አላህን በመታዘዝና በመልካም ሥራ በመበርታት የልብ ረፍት ይገኛል።
https://t.me/Abu_Harun_Sufiyan/3124
4 964
🚨ይደመጥ ይደመጥ
🟣አዲስ ሙሀደራ ከኑር መስጂድ
🌿🌿🌿🌿🌿🌿
👉ሰኞ ከመግሪብ እስከ ኢሻ
🚨በመጨረሻው ቀን ማመን እንዳለብን ና ለዛቀን መዘጋጀት እንዳለብን
📌በሚል ርዕስ እጅግ ወሳኝና አንገብጋቢ ሁሉም ሊሰማው የሚገባ ሙሀደራ
.
🎙በታላቁና በተወዳጁ ወንድማችን አቡ ሰልማን ፋሪስ አል ሀበሺ በአላህ ይጠብቀው
🕌በመስጂደል ኑር ፉሪ الله ይጠብቃት
⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️
https://t.me/nurders/10617
4 964
🤲ከድንገተኛ ሞት በአላህ እንጠበቃለን!
ረሱል (صلى الله عليه وسلم) እንዲህ ብለዋል፦
﴿إنَّ مِنْ أماراتِ الساعَةِ أنْ يَظْهَرَ موتُ الْفَجْأَةِ﴾
“ከትንሳዔ መድረስ ምልክቶች ውስጥ ድንገተኛ ሞት መብዛት ነው።”
ሲልሲለቱ አሶሂሃ: 2296
https://t.me/Abu_Harun_Sufiyan/3121
4 964
መቼ ነው በራስህ ላይ ማልቀስ የሚገባህ❓
✅ የፍላጎትና የስሜት ፈተናዎች ሲጋረጡብህ ደካማ ሆነህ፣ ወንጀልና ኃጢአት በመስራት ላይ ጠንካራ ስትሆን በራስህ ላይ አልቅስ❗️
✅ መጥፎን ነገር አይተህ ሳትከለክል፣ መልካምን ነገር ግን ቀለል ያደረክ ጊዜ በራስህ ላይ አልቅስ❗️
✅ በፊልም ውስጥ በሚታይ አሳዛኝ ትዕይንት ዓይንህ እንባ እያፈሰስክ፣ ቁርኣንን ስትሰማ ግን ልብህ ካልተነካ በራስህ ላይ አልቅስ❗️
✅ ጠፊ የሆነችዋን ዱንያን ለማግኘት በፍጥነት እየሮጥክ፣ አላህን በመታዘዝ ላይ ግን ተሽቀዳዳሚ አለመሆንህን ስታስተውል በራስህ ላይ አልቅስ❗️
✅ ሶላትህ ከኢባዳ ወደ ልማድ ሲቀየርና የእረፍት ምንጭ ከመሆን ወደ ሸክም ሲለወጥብህ በራስህ ላይ አልቅስ❗️
✅ በራስህ ውስጥ ኃጢአትን መቀበልና ለጌታህ ደግሞ መታዘዝን መተው ስታይ በራስህ ላይ አልቅስ❗️
✅ በዒባዳ ጣዕምን አላህ በመታዘዝ ደግሞ ደስታን ሳታገኝ ስትቀር በራስህ ላይ አልቅስ❗️
✅ጭንቀትና ሀዘን እያጥለቀልቁህ ነገር ግን የሌሊቱ የመጨረሻ ሶስተኛ ክፍል ለዱዓና ለሶላት ዕድል እንዳለህ ማወቅ ሲሳንህና ስትረሳ በራስህ ላይ አልቅስ❗️
✅ ጊዜህን በማይጠቅም ነገር ስታጠፋና በሁሉም ነገር እንደምትጠየቅ እያወቅህ ስትዘናጋ በራስህ ላይ አልቅስ❗️
✅ ከዕድሜህ ቡዙ ዓመታት አልፎ ሳለ ወደ አላህ የሚያደርስህን መንገድ እንደሳትክ ስታውቅ በራስህ ላይ አልቅስ❗️
👉 አዎን አልቅስ❗️
ጌታውን የፈራ ሰው ለቅሶ❗️
የተጸጸተ ሰው ለቅሶ ❗️
ወደ ጌታው የተመለሰ ሰው ለቅሶ ❗️
የጌታውን እዝነት የሚመኝ ሰው ለቅሶ❗️
ነፍስ ወደ ጉሮሮ ከመድረሷ በፊት የተውባ በር ክፍት መሆኑን የሚያውቅ ሰው ለቅሶ❗️
⚡️ አሁንም አልቅስ! ዛሬ ለቅሶህን የሚሰማህና ይቅር የሚልህ አዛኝ ጌታ አለህና አልቅሰህ ወደርሱ ተመለስ። ነገ ከሞት በኋላ ግን እድለቢስ ሆነህ ጀሀነም ብትገባ ለዋይታህ ሰሚ የለህም አላህ እንዲህ ይላል:-
﴿وَإِذَا أُلْقُوا مِنْهَا مَكَانًا ضَيِّقًا مُقَرَّنِينَ دَعَوْا هُنَالِكَ ثُبُورًا لَا تَدْعُوا الْيَوْمَ ثُبُورًا وَاحِدًا وَادْعُوا ثُبُورًا كَثِيرًا﴾ [الفرقان: 13-14]. "እጅ ከፍንጅ የታሠሩ ኾነውም ከእርሷ (በጀሀነም ውስጥ) በጠባብ ስፍራ በተጣሉ ጊዜ በዚያ ስፍራ ጥፋትን ይጠራሉ፤ (ዋ ጥፋታችን ይላሉ) ዛሬ አንድን ጥፋት ብቻ አትጥሩ ብዙንም ጥፋት ጥሩ (ይባላሉ)፡፡"👌 ይህ ማለት :- ደጋግማቹ ብትጮሁ ዋይታችሁን ብታቀልጡ ሰሚ የላችሁም ነው ! 🫵 ስለዚህ ወንድም እህቶቼ ሆይ ዛሬ እናልቅስ! ✍ አቡ አብድልመናን https://t.me/Abuabdlmenan/1844
4 964
✅ ሳምንታዊ የእሁድ ሙሓደራ ከአንዋር⤵️
📮 የቀን ውሎና አዳራችን በ24 ሰዓት ውስጥ ምን መምሰል አለበት??
👌ሙሐደራው ላይ ከተወሱ ነጥቦች👇
✅ለፈጅርና ከፈጅር በፊት ከእንቅልፋችን ስንነቃ እንዴት መሆን አለበት?
✅መስጂድ ለሰላት ስንሄድ እንዴት መሆን አለበት?
✅ከፈጅር ሰላት በኋላ እንዴት መሆን አለብን?
✅ከዝሁር በፊትና እስከ ዝሁር ባለው ሰዐት እንዴት ማሳለፍ አለብን??
✅እንዲሁም ከዝሁር በኋላና እስከ ዒሻዕ ያለው ሰዓት እንዴት መሆን አለበት??
🔄በአጠቃላይ ውሎ አዳራችን ከሱና አንፃር እንዴት ሊሆን ይገባል❔
👌ሌሎችም ወሳኝ ነጥቦች ተዳሰውበታል።
↪️ መደመጥ ያለበትና ሁላችንም ነፍሲያችን ልንፈትሽበት የሚገባ ገሳጭ እና መካሪ የሆነ ሙሓደራ።
🎤 በኡስታዝ አቡ ሙሐመድ ኢስማኢል ቢን ሙሐመድ አላህ ይጠብቀው።
📅እሁድ 23/09/2018E.C 🗓️
🕌 አንዋር መስጂድ(መርካቶ)
📎https://t.me/Al_Furqan_Islamic_Studio/20683
4 964
Repost from አቡ ሃሩን ሱፍያን «አል-ወልቂጤ»
ማይቀር ዘወትር ሳምንታዊ የእሁድ ሙሓደራ
👇👇👇👇👇👇👇👇
✅ እለተ ዕሁድ እንደተለመደው ሳምንታዊ የሙሓደራ ፕሮግራም
🤝 የዙሁር ሰላት እንደተሰገደ ሁላችንም በወልቂጤው ሱናህ መስጂድ እንገናኝ።
ሙሀደራው ወንዶችንም ሴቶችንም ያካተተ ሲሆን ልክ ዙሁር እንደተሰገደ ይጀመራል
وفق الله الجميع
ሁላችንም " الله " ይወፍቀን
4 964
🛬🕌አዲስ ደርስ በወልቂጤ ከተማ በሰለፍዬች መስጂድ በመስጂደ ሱናህ ዛሬ ቅዳሜ ከአስር ሰላት በኃላ ለሴቶች የሚጀመር ኪታብ
በወንድም፦ አቡ ሃሩን ሱፍያን አላህ ይጠብቀው።
የኪታቡ ስም
ነዋቂዱል ኢስላም
📚 نواقض الإسلام
📚እስልምና ሚያፈርሱ ነገሮች የሚዳስስ ኪታብ
🖌የኪታቡ ፀሐፊ
شيخ الإسلام محمد ابن عبدالوهاب⤵️
ሼኽ ሙሀመድ ቢን አብድልወሃብ
በመሆኑም የወልቂጤ ሙስሊም እህቶች ባጠቃላይ ኪታቡን ይዛችሁ እንድትገኙ እንድትማሩ እንድትጠቀሙ እናስተላልፋለን።
አላህ ይወፍቀን🤲
https://t.me/Abu_Harun_Sufiyan/3114
4 964
➣ በቀጥታ ስርጭት ይከታተሉ ↴↴↴
🔗
https://t.me/Selefy?livestream
https://t.me/Selefy?livestream
https://t.me/Selefy?livestream
➣ ሀሳብና አስተያየት ለመስጠት↴↴↴
🔗 @Abu_Harun_Sufiyanbot
4 964
🚨 ለህዝቡ መዳን ሰበብ !
📮 በሚል ርዕስ የተደረገ ሙሓደራ(ዳዕዋ)።
🎙 በወንድም አቡ ሃሩን ሱፍያን አብራር አላህ ይጠብቀው።
📅 ሀሙስ 27/9/2018E.C 📅
🕌 በሱና መስጂድ {ወልቂጤ}
https://t.me/Abu_Harun_Sufiyan/3104
Вже доступно! Дослідження Telegram за 2025 — головні інсайти року 
