Save Oromia 💪
📈 Аналитический обзор Telegram-канала Save Oromia 💪
Канал Save Oromia 💪 (@hawiier) языкового сегмента Амхарский является активным участником. Сейчас сообщество объединяет 12 836 подписчиков, занимая 4 159 место в категории Политика и 2 625 место в регионе Эфиопия.
📊 Показатели аудитории и динамика
С момента создания невідомо проект демонстрирует стремительный рост, собрав аудиторию из 12 836 подписчиков.
Согласно последним данным от 11 июля, 2026, канал показывает стабильную активность. За последние 30 дней изменение числа участников составило -465, а за последние 24 часа — -13, при этом общий охват остаётся высоким.
- Статус верификации: Не верифицирован
- Уровень вовлечённости (ER): Средний показатель вовлечённости аудитории составляет 16.69%. В первые 24 часа после публикации контент обычно набирает 6.25% реакций от общего числа подписчиков.
- Охват публикаций: В среднем каждый пост получает 2 143 просмотров. В течение первых суток публикация набирает 803 просмотров.
- Реакции и взаимодействия: Аудитория активно поддерживает контент: среднее количество реакций на один пост — 20.
📝 Описание и контентная политика
Автор описывает ресурс как площадку для выражения субъективного мнения:
“🚩 Channel was restricted by Telegram”
Благодаря высокой частоте обновлений (последние данные получены 12 июля, 2026) канал поддерживает актуальность и высокий уровень охвата публикаций. Аналитика показывает, что аудитория активно взаимодействует с контентом, что делает его важной точкой влияния в категории Политика.
• ጃዋር መሀመድ በአልፀፀትም መፅሀፉ ከምናውቃቸው ጉዳዮች ውጪ ሊነግረን ከቻለ ብቻ ውጤታማ ነው እንላለን ከዛ ውጪ ከኛ አልፎ አለም ስለሚያውቀው ጉዳይ ብቻ ከተናገረ ግን መፃፍ ስላለበት ብቻ ነው የፃፈው የሚል እሳቤ እንድንይዝ ያስገድደናል።
~• ጃዋር ያራዳ ልጅ ስለነዚህ ወሳኝ ጉዳዮች የሚያነሳ ከሆነ ግን መፅሀፉ it worths የሚያስብለው ይሆናል።
👇👇
1. ስለ OMN አመሰራረትና የባለቤትነት ጉዳይ፡በምስረታውስ ወቅት እነማን ነበሩበት? እሱ ከያዘው በኋላ ለምንስ ተገፉ?
2.የጀግናው ሰማዕት የሀጫሉ ሁንዴሳ ገዳይ ማንነትና በዚህ ዙርያ የሱ ተሳትፎ ምን ይመስል እንደነበረ? ምናልባትም ስለ ምትክ አልባው የዘመኑ ጀግናችን ጃል በቴ ኡርጌሳ የሚለን ነገር ካለ? ከሱ ውጪ እሱን የሚገዳደረው ሰው እንደሌለ በተለያየ ግዜ ሲናገር ስለተደመጠ...
3.ከበቀለ ገርባ ጋር በጋራ በመሆን በእርቅ ሰበብ ካምፕ ያስገቧቸው ከ1000 የሚልቁ የOLA ሰራዊቶች ተመርዘው የተለያየ ችግር ሲደርስባቸው እንደነበረ ይታወቃል፡ የነሱ እጣ ፈንታ ምን እንደሆነና የት እንደደረሱ የሚጠቅስበት ክፍል ካለው፤
4."ትግሉን ዲዛይን ስናደርግ" እያለ ሲያወራ ይደመጣል ይህንን ሲል ከነማን ጋር እንደነበረ? አብረውት ሲታገሉ የነበሩትን እንደነ ዶክተር ፀጋዬ አራርሳ፣ ዶክተር ኢታና ሀብቴ፣ ፕሮፌሰር ህዝቅኤል ገቢሳ፣ ዶክተር ሄኖክ ገቢሳ የመሳሰሉትን የትግል አጋሯቹን ጥሎ ሀገር ቤት ሊገባ እንዴት እንደቻለ ከነገረን፤
5. ከጋዜጠኛ ደረጄ ሀይል ጋር በነበረው ኢንተርቪ "ጦርነት እየቀነሰ እንጂ እየባሰ አይደለም" ስላለው ጉዳይ
6. ከጋዜጠኛ ደረጄ ሀይሌ ጋር በተያያዘ በነበረው ኢንተርቪ ላይ "ኢትዮጵያ የረዥም ግዜ ታሪክ ካላቸው ሀገራት መሀከል በመሆኗ ችግርን መቋቋም ከሚችሉ ሀገራት መሀከል Resilient በመሆኗ የመፍረስ አደጋ አይኖርባትም" ስላለው ጉዳይ። ነግሮን ከሆነ ከሰሞኑ ሁኔታው ጋር ምን ሀሳቡን እንዳስቀየረው ማየት እንችላለን።
7. ጃዌ ያራዳ ልጅ Multi-Millionaire መሆኑ የሚታወቅ ሲሆን የሀብት ምንጩ ምን እንደሆነ የሚናገርበት ክፍል ካለው?
8. እውን ጃዋር የቄሮ መስራች ነውን? ትልልቆች ዝም ስላሉ ሲያወራቸው ለነበሩ ንግግሮቹ ይቅርታ ጠይቆ ባለቤቱን የሚጠቅስበት ክፍል ከኖረው፤
9. "ለኦነግ እርዳታ እንዳታሰባስቡ" ብለሀል "OLA የዱርዬ ስብስብ ነው" ተብሎ ሲቀርብበት የነበረውን ክፍል በአግባቡ ካስተባበለ፤አልያም ይቅርታ የጠየቀበት ክፍል ካለ?
10. በአፍና በተከታዮቹ በኩል ሰላማዊ ታጋይ ለመምሰል ቢሞክርም በተለያየ ግዜ ሞክሮ ፉርሽ ስለሆኑበት የትጥቅ ትግል እንቅስቃሴዎች የሚናገርበት ክፍል ካለው? በእርግጥም it Worths የሆነ ሆኖ ማንበባችን ግን አይቀርም ጃዌ እንወድሀለን 😊
Permisable,but not Beneficial “ሁሉ ተፈቅዶልኛል፥ ሁሉ ግን የሚጠቅም አይደለም፤ ሁሉ ተፈቅዶልኛል፥ ነገር ግን ሁሉ የሚያንጽ አይደለም።” 1ኛ ቆሮንቶስ 10፥23