Save Oromia 💪
📈 Analytical overview of Telegram channel Save Oromia 💪
Channel Save Oromia 💪 (@hawiier) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 12 836 subscribers, ranking 4 159 in the Politics category and 2 625 in the Ethiopia region.
📊 Audience metrics and dynamics
Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 12 836 subscribers.
According to the latest data from 11 July, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -465 over the last 30 days and by -13 over the last 24 hours, overall reach remains high.
- Verification status: Not verified
- Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 16.69%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 6.25% reactions from the total number of subscribers.
- Post reach: On average, each post receives 2 143 views. Within the first day, a publication typically gains 803 views.
- Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 20.
📝 Description and content policy
The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
“🚩 Channel was restricted by Telegram”
Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 12 July, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Politics category.
• ጃዋር መሀመድ በአልፀፀትም መፅሀፉ ከምናውቃቸው ጉዳዮች ውጪ ሊነግረን ከቻለ ብቻ ውጤታማ ነው እንላለን ከዛ ውጪ ከኛ አልፎ አለም ስለሚያውቀው ጉዳይ ብቻ ከተናገረ ግን መፃፍ ስላለበት ብቻ ነው የፃፈው የሚል እሳቤ እንድንይዝ ያስገድደናል።
~• ጃዋር ያራዳ ልጅ ስለነዚህ ወሳኝ ጉዳዮች የሚያነሳ ከሆነ ግን መፅሀፉ it worths የሚያስብለው ይሆናል።
👇👇
1. ስለ OMN አመሰራረትና የባለቤትነት ጉዳይ፡በምስረታውስ ወቅት እነማን ነበሩበት? እሱ ከያዘው በኋላ ለምንስ ተገፉ?
2.የጀግናው ሰማዕት የሀጫሉ ሁንዴሳ ገዳይ ማንነትና በዚህ ዙርያ የሱ ተሳትፎ ምን ይመስል እንደነበረ? ምናልባትም ስለ ምትክ አልባው የዘመኑ ጀግናችን ጃል በቴ ኡርጌሳ የሚለን ነገር ካለ? ከሱ ውጪ እሱን የሚገዳደረው ሰው እንደሌለ በተለያየ ግዜ ሲናገር ስለተደመጠ...
3.ከበቀለ ገርባ ጋር በጋራ በመሆን በእርቅ ሰበብ ካምፕ ያስገቧቸው ከ1000 የሚልቁ የOLA ሰራዊቶች ተመርዘው የተለያየ ችግር ሲደርስባቸው እንደነበረ ይታወቃል፡ የነሱ እጣ ፈንታ ምን እንደሆነና የት እንደደረሱ የሚጠቅስበት ክፍል ካለው፤
4."ትግሉን ዲዛይን ስናደርግ" እያለ ሲያወራ ይደመጣል ይህንን ሲል ከነማን ጋር እንደነበረ? አብረውት ሲታገሉ የነበሩትን እንደነ ዶክተር ፀጋዬ አራርሳ፣ ዶክተር ኢታና ሀብቴ፣ ፕሮፌሰር ህዝቅኤል ገቢሳ፣ ዶክተር ሄኖክ ገቢሳ የመሳሰሉትን የትግል አጋሯቹን ጥሎ ሀገር ቤት ሊገባ እንዴት እንደቻለ ከነገረን፤
5. ከጋዜጠኛ ደረጄ ሀይል ጋር በነበረው ኢንተርቪ "ጦርነት እየቀነሰ እንጂ እየባሰ አይደለም" ስላለው ጉዳይ
6. ከጋዜጠኛ ደረጄ ሀይሌ ጋር በተያያዘ በነበረው ኢንተርቪ ላይ "ኢትዮጵያ የረዥም ግዜ ታሪክ ካላቸው ሀገራት መሀከል በመሆኗ ችግርን መቋቋም ከሚችሉ ሀገራት መሀከል Resilient በመሆኗ የመፍረስ አደጋ አይኖርባትም" ስላለው ጉዳይ። ነግሮን ከሆነ ከሰሞኑ ሁኔታው ጋር ምን ሀሳቡን እንዳስቀየረው ማየት እንችላለን።
7. ጃዌ ያራዳ ልጅ Multi-Millionaire መሆኑ የሚታወቅ ሲሆን የሀብት ምንጩ ምን እንደሆነ የሚናገርበት ክፍል ካለው?
8. እውን ጃዋር የቄሮ መስራች ነውን? ትልልቆች ዝም ስላሉ ሲያወራቸው ለነበሩ ንግግሮቹ ይቅርታ ጠይቆ ባለቤቱን የሚጠቅስበት ክፍል ከኖረው፤
9. "ለኦነግ እርዳታ እንዳታሰባስቡ" ብለሀል "OLA የዱርዬ ስብስብ ነው" ተብሎ ሲቀርብበት የነበረውን ክፍል በአግባቡ ካስተባበለ፤አልያም ይቅርታ የጠየቀበት ክፍል ካለ?
10. በአፍና በተከታዮቹ በኩል ሰላማዊ ታጋይ ለመምሰል ቢሞክርም በተለያየ ግዜ ሞክሮ ፉርሽ ስለሆኑበት የትጥቅ ትግል እንቅስቃሴዎች የሚናገርበት ክፍል ካለው? በእርግጥም it Worths የሆነ ሆኖ ማንበባችን ግን አይቀርም ጃዌ እንወድሀለን 😊
Permisable,but not Beneficial “ሁሉ ተፈቅዶልኛል፥ ሁሉ ግን የሚጠቅም አይደለም፤ ሁሉ ተፈቅዶልኛል፥ ነገር ግን ሁሉ የሚያንጽ አይደለም።” 1ኛ ቆሮንቶስ 10፥23