en
Feedback
Save Oromia 💪

Save Oromia 💪

Open in Telegram

🚩 Channel was restricted by Telegram

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel Save Oromia 💪

Channel Save Oromia 💪 (@hawiier) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 12 836 subscribers, ranking 4 159 in the Politics category and 2 625 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 12 836 subscribers.

According to the latest data from 11 July, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -465 over the last 30 days and by -13 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 16.69%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 6.25% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 2 143 views. Within the first day, a publication typically gains 803 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 20.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
🚩 Channel was restricted by Telegram

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 12 July, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Politics category.

12 836
Subscribers
-1324 hours
-857 days
-46530 days
Posts Archive
"እኔ በዚህ ዘመን ክስተት የሆንኩ የኦሮሞ ልጅ ነኝ" የሚል የትኛውም የኦሮሞ ታጋይ የሆነ ሰው ዛሬ አጀንዳ መፍጠር እና ያለፉ ታሪኮችን ዘብዝቦ ግለሰቦችን አጀንዳ ከማድረግ ተቆጥቦ የኦሮሞን ነፃነት ጦር WBOን ወደ ማጠናከር እና ሕዝቡን ከWBO ጎን ወደማቆሙ እና ማሰለፉ አተኩሮ ይሥራ።።።!!!! ይህቺህ ምክሬ የዓመቱ በጎ ምክር ተደርጋም ትመዝገብልኝ።።።!?!? ❤️💚❤️💚❤️ 💪💪💪💪💪 👌👌👌👌👌

ኦሮሞ አሁን ዱላውን ጥሎ እሳት ጨብጧል፡ ጀግንነቱ እንደሆነ ማሲንቆ ገዝጋዦችም ቢሆኑ ከጥንትም የሚያውቁት ጉዳይ ነው። አሁን የቸገረን የውስጥ ባንዳና አርበኛ ነው። #ኦነሠ አንድ አይናችን ነው በሱ
ኦሮሞ አሁን ዱላውን ጥሎ እሳት ጨብጧል፡ ጀግንነቱ እንደሆነ ማሲንቆ ገዝጋዦችም ቢሆኑ ከጥንትም የሚያውቁት ጉዳይ ነው። አሁን የቸገረን የውስጥ ባንዳና አርበኛ ነው። #ኦነሠ አንድ አይናችን ነው በሱ አትምጡብን።

📢 DHANGAA TORBANII – TAP-IN 📅 Friday, July 10, 2026 🕐 1:00 PM EST 🕗 8:00 PM Oromiyaa Time 💯 Pro ABO-WBO/QBO — Always and
📢 DHANGAA TORBANII – TAP-IN 📅 Friday, July 10, 2026 🕐 1:00 PM EST 🕗 8:00 PM Oromiyaa Time 💯 Pro ABO-WBO/QBO — Always and at All Times 🎥 Join the Webinar: https://us02web.zoom.us/j/86787671137?pwd=z2YoeQgpHnEEmcRTQUAakoswDCI5kQ.1 🔹 Webinar ID: 867 8767 1137 🔹 Passcode: 193892 📢 Don’t miss this important weekly discussion. Stay informed. Stay engaged. Stay committed. #DHANGAATORBANII #ABO_WBO #QBO #Oromia #Oromo #FreeOromia #OromoVoices #WeeklyTapIn #JusticeForOromia #Everyone

የኢትዮጵያ አትሌቲክስ አያት ፤ ሻለቃ ባሻ ዋሚ ቢራቱ የዓለም አትሌቲክስ ጸኃፊየን ስለኢትዮጵያ አትሌቲክስ ለመጻፍ አንድ ነገር ይመክራሉ፤ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ አባት ከሚባልላቸው እንደ አበበ ቢቂላ ካሉ ስመጥር አትሌቶች አስቀድሞ “የኢትዮጵያ አትሌቲክስ አያት” የሚሏቸውን ዋሚ ቢራቱን ማግኘት የግድ ነው፡፡ https://www.dw.com/am/%E1%8B%A8%E1%8A%A2%E1%89%B5%E1%8B%AE%E1%8C%B5%E1%8B%AB-%E1%8A%A0%E1%89%B5%E1%88%8C%E1%89%B2%E1%8A%AD%E1%88%B5-%E1%8A%A0%E1%8B%AB%E1%89%B5-%E1%88%BB%E1%88%88%E1%89%83-%E1%89%A3%E1%88%BB-%E1%8B%8B%E1%88%9A-%E1%89%A2%E1%88%AB%E1%89%B1/a-77890192?maca=amh-Facebook-dw&fbclid=IwZXh0bgNhZW0CMTEAc3J0YwZhcHBfaWQPMjc1MjU0NjkyNTk4Mjc5AAEevXxv8Xroo6pLerKN5y5lkTNQQRCmlWSOz_cgGJBendKO4nDEjyptz7mh1nw_aem_zyVmhF6v4khCaVB5kwbh4w

“PPn mootummaadha jedhee hin fudhadhu . “Mo’iiboon Baqqalaa "ብልፅግናን መንግስት ነው ብዬ አልወስደውም።" በግፍ የተገደለው ሞዒቦን በቀለ

#አንገት_ቆራጭ_ፋኖ ሙስሊሞችን እየረሸነ ይገኛል! ራሱን የፋኖ ብሎ እየጠራ የሚገኘው ፀረ ሙስሊሙ #ሞዐ_ተዋህዶ_ፋኖ የሃይማኖት ግጭትን ለመቀስቀስ እቅድ በመያዝ በአሁኑ ሰዓት በአርሲ ፣ በወለጋ ፣
#አንገት_ቆራጭ_ፋኖ ሙስሊሞችን እየረሸነ ይገኛል! ራሱን የፋኖ ብሎ እየጠራ የሚገኘው ፀረ ሙስሊሙ #ሞዐ_ተዋህዶ_ፋኖ የሃይማኖት ግጭትን ለመቀስቀስ እቅድ በመያዝ በአሁኑ ሰዓት በአርሲ ፣ በወለጋ ፣ በጎጃም ቻግኒ፣ በጎንደር ጯሂት ፣ በወሎ መካነ ሰላም፣ በመላ ወሎ ኦሮሚያ ልዩ ዞን እና ቆቦ የእስልምና ሐይማኖት መሪዎችን (መሻይኾችን ) ፣ ኢማሞችን እና ታዋቂ ሙስሊሞችን መስጅድ ድረስ በመግባት እና ሰግደው ሲመለሱ በመጠበቅ እየረሸነ ይገኛል። በመሆኑም ጸረ-ሙስሊሙ #አንገት_ቆራጭ_ፋኖ እየፈጸመ ያለው ጥቃት መላው የሙስሊም ማህበረሰቡ በአንድነትና  በጋር በመሆን ሊወገዝና ሊታገል ይገባል፡፡

Akkata Oromoon Tuulamaa lafa isaarra itti buqqa'e keessaa muraasni akkana! የጎጃም ነብሰ ገዳይ የኦሮሞ ነብስ አባት ሆኖ የቱለማን መሬት የወረረበት መንገድ።

Repost from Save Oromia 💪
~• ጃዋር መሀመድ በአልፀፀትም መፅሀፉ ከምናውቃቸው ጉዳዮች ውጪ ሊነግረን ከቻለ ብቻ ውጤታማ ነው እንላለን ከዛ ውጪ ከኛ አልፎ አለም ስለሚያውቀው ጉዳይ ብቻ ከተናገረ ግን መፃፍ ስላለበት ብቻ ነው የፃፈው የሚል እሳቤ እንድንይዝ ያስገድደናል። ~• ጃዋር ያራዳ ልጅ ስለነዚህ ወሳኝ ጉዳዮች የሚያነሳ ከሆነ ግን መፅሀፉ it worths የሚያስብለው ይሆናል። 👇👇 1. ስለ OMN አመሰራረትና የባለቤትነት ጉዳይ፡በምስረታውስ ወቅት እነማን ነበሩበት? እሱ ከያዘው በኋላ ለምንስ ተገፉ? 2.የጀግናው ሰማዕት የሀጫሉ ሁንዴሳ ገዳይ ማንነትና በዚህ ዙርያ የሱ ተሳትፎ ምን ይመስል እንደነበረ? ምናልባትም ስለ ምትክ አልባው የዘመኑ ጀግናችን ጃል በቴ ኡርጌሳ የሚለን ነገር ካለ? ከሱ ውጪ እሱን የሚገዳደረው ሰው እንደሌለ በተለያየ ግዜ ሲናገር ስለተደመጠ... 3.ከበቀለ ገርባ ጋር በጋራ በመሆን በእርቅ ሰበብ ካምፕ ያስገቧቸው ከ1000 የሚልቁ የOLA ሰራዊቶች ተመርዘው የተለያየ ችግር ሲደርስባቸው እንደነበረ ይታወቃል፡ የነሱ እጣ ፈንታ ምን እንደሆነና የት እንደደረሱ የሚጠቅስበት ክፍል ካለው፤ 4."ትግሉን ዲዛይን ስናደርግ" እያለ ሲያወራ ይደመጣል ይህንን ሲል ከነማን ጋር እንደነበረ? አብረውት ሲታገሉ የነበሩትን እንደነ ዶክተር ፀጋዬ አራርሳ፣ ዶክተር ኢታና ሀብቴ፣ ፕሮፌሰር ህዝቅኤል ገቢሳ፣ ዶክተር ሄኖክ ገቢሳ የመሳሰሉትን የትግል አጋሯቹን ጥሎ  ሀገር ቤት ሊገባ እንዴት እንደቻለ ከነገረን፤ 5. ከጋዜጠኛ ደረጄ ሀይል ጋር በነበረው ኢንተርቪ "ጦርነት እየቀነሰ እንጂ እየባሰ አይደለም" ስላለው ጉዳይ  6. ከጋዜጠኛ ደረጄ ሀይሌ ጋር በተያያዘ በነበረው ኢንተርቪ ላይ "ኢትዮጵያ የረዥም ግዜ ታሪክ ካላቸው ሀገራት መሀከል በመሆኗ ችግርን መቋቋም ከሚችሉ ሀገራት መሀከል Resilient በመሆኗ የመፍረስ አደጋ አይኖርባትም" ስላለው ጉዳይ። ነግሮን ከሆነ ከሰሞኑ ሁኔታው ጋር ምን ሀሳቡን እንዳስቀየረው ማየት እንችላለን። 7. ጃዌ ያራዳ ልጅ Multi-Millionaire መሆኑ የሚታወቅ ሲሆን የሀብት ምንጩ ምን እንደሆነ የሚናገርበት ክፍል ካለው? 8. እውን ጃዋር የቄሮ መስራች ነውን? ትልልቆች ዝም ስላሉ ሲያወራቸው ለነበሩ ንግግሮቹ ይቅርታ ጠይቆ ባለቤቱን የሚጠቅስበት ክፍል ከኖረው፤ 9. "ለኦነግ እርዳታ እንዳታሰባስቡ" ብለሀል "OLA የዱርዬ ስብስብ ነው" ተብሎ ሲቀርብበት የነበረውን ክፍል በአግባቡ ካስተባበለ፤አልያም ይቅርታ የጠየቀበት ክፍል ካለ? 10. በአፍና በተከታዮቹ በኩል ሰላማዊ ታጋይ ለመምሰል ቢሞክርም በተለያየ ግዜ ሞክሮ ፉርሽ ስለሆኑበት የትጥቅ ትግል እንቅስቃሴዎች የሚናገርበት ክፍል ካለው? በእርግጥም it Worths የሆነ ሆኖ ማንበባችን ግን አይቀርም ጃዌ እንወድሀለን 😊 Permisable,but not Beneficial “ሁሉ ተፈቅዶልኛል፥ ሁሉ ግን የሚጠቅም አይደለም፤ ሁሉ ተፈቅዶልኛል፥ ነገር ግን ሁሉ የሚያንጽ አይደለም።” 1ኛ ቆሮንቶስ 10፥23

የጉለሌው ጽ/ቤት ለኦሮሞ ህዝብ ከቤተ መንግስትም በላይ ነው! ➖➖➖➖➖➖ ⭕ግለሰቦችን አልያም የሰዎች ስብስብን በስህተታቸው ነቅሶ መተቸት ያለና ወደ ፊትም የሚኖር ነው።ሰሞኑን በኦሮሞ ፖለቲከኞች መሃል የሚመላለሰው የቃላት ውርወራ ግን ብዞዎችን ያሳዘነና ትላንትን የዘነጋ ሆኖ ተገኝቷል ። ⭕የትላንት ስህተቱን አመኖ ወደ ትክክለኛው የትግል መስመር የሚመለስ እንዳለ ሁሉ ከትላንት ጥፋቱ የማይማር ዛሬም የኦሮሞን ትግል ከፋፍሎ ለማዳከም ሳይታክት የሚንቀሳቀስ መሰሪ አለና ለምናስተላልፈው መልዕክት ጥንቃቄ አይለየን። ⭕ጉለሌ የሚገኘው የኦሮሞ ነፃነት ግንባር ጽ/ቤት ባለፉት 36 ዓመታት ሲዘጋ ሲከፈት በስሙና በትግሉ አላማ ስንት ጀግኖች እስርና ስቃይ የተቀበሉበት ውድ ህይወታቸውን ጭምር ሰውተው በትውልድ ቅብብሎሽ እዚህ ያደረሱት መሆኑን ማስረዳት የሚያስፈልግ አይመስለኝም። ⭕ ወንድማችን #ጃዋር_መሃመድ ከወጣቶቹ የኦነግ አመራሮች ጋር በሃሳብ ሊለያይ ይችላል። ማንም ፖለቲከኛ እንደሚያደርገው በስህተታቸው ሊተችና ሊነቅፍ ይችላል ። እሱም በተደጋጋሚ ለሚፈፅመው ስህተት ይቅርታ ባይጠይቅም የህዝብ ትችትና ነቀፋ በፀጋ እንደሚቀበል ይናገራል። እሄ አንዱ የዘመነ ፖለቲካ ባህሪ ነው። ⭕ነገር ግን ግለሰቦችን ለመንቀፍ "የጉለሌው ብልፅግና ቢሮ" እያለ የሚጠቀመው ቃላት ከሱ የማይጠበቅ ብቻ ሳይሆን በብዙ ትዝታ ሚሊዮኖች ልብ ውስጥ ለቆየው የጉለሌ ኦነግ ጽ/ቤት ክብር መንሳት ይሆናል። ⭕ትላንት ከታጋይ አባቶቻችን መሃል አፈንግጠው የወጡ ነበሩ ከዛሬው ወጣት ትውልድ መሃልም የሚንሸራተት ሊፈጠር ይችላል ። የድርጅቱን ቢሮ በማሳነስ ሰድቦ ለሰዳቢ ሳይሰጡ ግለሰቦቹን ነቅሶ መውቀስና መተቸት ይቻል ነበር። ⭕ጠ/ሚሩ ትላንት በፓርላማ ንግግራቸው ቀደምትና አንጋፋ የኦሮሞ ነፃነት ግንባር ፖለቲከኞችን ስም እየጠቀሱ "ጀግኖች ናቸው" ሲሉ ድርጅቱንም "ለኦሮሞ ህዝብ ታግሎ ብዙ ውጤት ያስገኘ " በማለት የውዳሴና ምስጋና ቃላቶችን ያቀረቡት... ⭕ትላንት የዚህኑ ድርጅት ቢሮ ዘግተው አመራሩና አባሉን ጥቂቱን የቁም እስረኛ ከፊሉን እስር ቤት ወርወረው የቀረውን ገድለውና ስደተኛ ያደረጉበትን መሰሪ ተግባራቸውን ዘንግተው ይሆን? ⭕ ወይስ ሰሞኑን ጃዋርና ወጣቶቹ የኦነግ አመራሮች ጎራ ለይተው የሚወራወሩት ቃላት መሃል ሽብልቅ ቀርቅረው ስንጥቁን የማስፋት ሴራ ? 👌ሾርት ሚሞሪያም የተባለ ህዝብ እቅዳችሁን ቀድሞ ያውቃልና ሴረኞች ጉዳዩን አረጋጉት። ፖለቲከኞቻችንም ኳሷን በመሬት ተጫወቱ! 🤔 Zoom Horra

photo content

ብልፅግና ኢዜማ እንዲሁም አብን መሆኑ በግላጭ የታየበት ምርጫ ማንን ታሞኛላችሁ? _____ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ “ታይቶ የማይታወቅ” በሚል አሞካሽተውታል። በዘንድሮው ምርጫ ፓርቲያ
ብልፅግና ኢዜማ እንዲሁም አብን መሆኑ በግላጭ የታየበት ምርጫ ማንን ታሞኛላችሁ? _____ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ “ታይቶ የማይታወቅ” በሚል አሞካሽተውታል። በዘንድሮው ምርጫ ፓርቲያቸው ከ90 በመቶ በላይ ድምፅ አግኝቶ ያሸነፈ ሲሆን፤ ተፎካካሪ ፓርቲዎች “ተጭበረበረ ወይም መንግሥት በኃይል ወሰደ በማይሉበት ሁኔታ ብቻቸውን ይወዳደሩ” ብለው 15 በመቶ በሚሆኑ ወንበሮች እንደለቀቁ አስታውቀዋል። 👉🏾 https://bbc.in/4gXMuej

Repost from Faana Sinbiraa
Wan Raajii Ijoolle qabsoon mana baase kana sossobdee galchiite hunda gara bosona Cillimoo geessun rashantee jirti PP'n. Ejjen
Wan Raajii Ijoolle qabsoon mana baase kana sossobdee galchiite hunda gara bosona Cillimoo geessun rashantee jirti PP'n. Ejjennoo qabaadhu gurbaa Albadheessa taate qe'ee warra gumaati dheessite du'a lama hin du'iin.

በኦነግ እና በጀዋር መካከል ያለው ችግር ዛሬ የጀመረ አይደለም። ጀዋር 2009 G.C ላይ <ኦነግ ላይጠገን ተፈረካክሷል> የሚል ምኞቱን የገለፀበት መጣጥፍ ቢጤ ሲያዘጋጅ ነበር በግልፅ ከኦነግ ጋር ግጭት ውስጥ የገባው። አሁን ላይ የጀዋር ታርጌት ኦነግ በብልፅግና penetrate መደረጉን ማጋለጥ ብቻ ሳይሆን በሰበብ አስባቡ ኦነግን እያጠለሹ ኦነግ የኦሮሞ ህዝብ ዘንድ ያለውን ተቀባይነት መንጠቅ እና የኦነግን ሚና መውረስ ነው። ጀዋር - ያላወቀው እንኳ ባይባል - ማወቅ የማይፈልገው ነገር ኦነግ ከግለሰቦች የፖለቲካ ስብዕናም አልፎ የኦሮሞ ብሔራዊ የነጻነት ርዕዮት እና አርማ መሆኑን ነው። ኦነግ ገላሳ ዲልቦ ወይም ሌንጮ ለታ አልነበረም፥ ኦነግ ዳውድ ኢብሳም አይደለም። ኦነግ ከግለሰቦች ህልውና አሊያም ተለዋዋጭ የፖለቲካ ስብዕና በላይ ነው። ኦነግን በሒልተን፣ በጉለሌ ወይም ደግሞ በብልፅግና መካከል ከፋፍለህ ስለመደብከው ይዞት የተነሳውን እና ለዘመናት ሲያቀነቅነው የኖረውን የኦሮሞ national political ideal ማምከን አይቻልህም። ብልፅግናን ታግሎ የመጣል ዓላማ ያለው ግለሰብ ኦነግ ላይ ፊጥ እንዲል የሚያስገድደው ምክንያት የለም። Ibsa

ኤምፓየሪቷ ተበታትና መጥፋቷ አይቀሬ ነው። የሁሉም ህዝቦች መብት መከበር አለበት።
ኤምፓየሪቷ ተበታትና መጥፋቷ አይቀሬ ነው። የሁሉም ህዝቦች መብት መከበር አለበት።

ፋኖን በልቡ እንኳን የሚደግፍ ሰዉ በኦሮሚያ ሊኖር አይገባም! ይሄ ሀሳብ ገዢ እየሆነ መምጣቱ እየታየ ነው 👏

በኦሮሚያ ክልል ሆሮ ጉድሩ ወለጋ ዞን አሙሩ ወረዳ አገምሳ ከተማ እና በዙሪያው ባሉ መንደሮች ውስጥ አንገት ቆራጭ ፋኖ አማራ በንፁሀን ላይ ጭፍጨፋ ፈፅሟል። ______   ፋኖዎቹ በመቶዎች የሚቆጠሩ ከብቶች እና ሌሎች ንብረቶች መዘረፋቸውን ነዋሪዎች ለቢቢሲ ገልጸዋል። ቢቢሲ ያነጋገራቸው ነዋሪዎች እንደገለጹት ጥቃቱ የተፈጸመው ማክሰኞ ሰኔ 23/2018 ዓ.ም. ከንጋት 11 ሰዓት አንስቶ ነው። ለደኅንነታቸው በመስጋት ስማቸውን እንዳይጠቀስ የጠየቁ አንድ የአገምሳ ከተማ ነዋሪ፤ ታጣቂዎቹ የመጡት "ከምሥራቅ ወለጋ ዞን ኪረሙ ወረዳ ነው" ብለዋል። ሌላ ነዋሪ ደግሞ "አስከፊ ሁኔታ ነው የነበረው። ከማክሰኞ ሌሊት 11 ሰዓት ሰው ከእንቅልፉ ሳይነሳ የፋኖ አማራ ታጣቂዎች ነዋሪዎችን መግደል ጀመሩ።  ንብረትም ዘርፈዋል። የሞቱ ብዙ ናቸው፤ የቆሰሉም እንደዚሁ" በማለት የደረሰውን አስታውሰዋል። ሁለት ነዋሪዎች እንደተናገሩት፤ ተጣቂዎቹ ወደ አካባቢው በገቡበት ሰዓት በስፍራው የክልልም ሆነ የፌደራል መንግሥት የፀጥታ ኃይሎች አልነበሩም። ጥቃቱ የተፈጸመው በአካባቢው የነበረው መከላከያ ሠራዊት አባላት ከአካባቢው ከወጡ ከቀናት በኋላ ነው። ነዋሪዋ፤ "የአገር መከላከያ ነበሩ፤ እነሱ ከዚያ ወጡ። ምክንያቱን አናውቅም። ከወጡ ከሁለት ቀናት በኋላ ታጣቂዎቹ ገቡብን። ከጥቃቱ በኋላ ግን መከላከያው ወደ ካምፑ ተመልሷል። https://www.bbc.com/amharic/articles/cd95v4jeykyo?at_link_origin=BBC_News_Amharic&at_campaign=Social_Flow&at_bbc_team=editorial&at_link_id=39C5FDD6-76F9-11F1-86B7-A7056FE14F43&at_ptr_name=facebook_page&at_link_type=web_link&at_format=image&at_medium=social&at_campaign_type=owned&fbclid=IwZXh0bgNhZW0CMTEAc3J0YwZhcHBfaWQPMjc1MjU0NjkyNTk4Mjc5AAEeDdMPegszAqEY1o7R3OcEifKm2cDiCnWdPsV7tIJWL0o11H1yArqPuzEsFR0_aem_rNpHdu8ShSUKGIHeHjoAuQ

ሰላማዊ የሚባል ፋኖ የለም፤ ጠቅላላ ወደመጣበት መመለስ የሁላችንም ተግባር መሆን አለበት። 💥💥 ፋኖ ኦሮሚያ ላይ ምን ይሰራል?

ፅምዶ ቀረ እንዴ?

በብልፅግና፣ በኢዜማ እና በአንገት ቆራጭ አማራ ፋኖ መሀል ምንም ልዩነት እንደሌለ ደጋግመን ተነጋግረናል። ኢዜማ(ጉራጌ ሰባት ቤት) በግላጭ ታርጋዋ ጨፌ ኦሮሚያ ከመግባቷ የህገመንግስቱን መሰረታዊ Pillars መነቅነቅ እና መናድ ሊጀምሩ ነው። እንደዚህ በፊት ለፊት አግጦ እና ፈጦ ሲመጣ ጥሩ ነው። የነቁ የኦሮሞ ምሁራንና ተጋሩዎች ገና ከጠዋቱ የዚህን የድሮ ስርዓት ናፋቂ ስርዓት አካሄድ ሲያስገነዝቡ የቆዩ ቢሆንም ግሪሳ የሌላቸው በመሆኑ ድምፃቸው በተገቢ መልኩ ጆሮ ሊያገኝ አልቻለም ሆኖም ዘግይቶም ቢሆን ሁሉም አሁን የገባቸው ከእንቅልፋቸው በመንቃት ማጓራት ላይ ናቸው። ኦሮሞ መቼም በማይሰለጥነው ኋላ ቀር ነፍጠኛ የአፄያውያን ርዝራዥ Neo-Neftegna ሊገዛ አይችልም።  ኦሮሞ መቼም ለማይጠረቃ የአንገት ቆራጭ አማራዎች ፍላጎት ሲባል ለዘመናት የእልፍ ልጆቹን ህይወት የገበረበትን፣ ተፈጥሯዊ መብቱን፣ የዘመናት ጥያቄዎቹን እንዲሁ በብላሽ የሚተው አይሆንም።  #Dismantle_Amhara_Centered_Ethiopia. #Self_Determination_For_Oromiya.

ይህ አማራጭ ኹለት መሰረታዊ ችግሮች አሉበት። ቀዳሚው ብዙ ብሔሮች ባሉባት አገር ከብሔርተኝነት ነፃ የሆነ መንግሥት ሊኖር አይችልም። ኢትዮጵያ ተወደደም ተጠላም የበርካታ ቋንቋ ተናጋሪዎች፣ የበርካታ ባህሎች እና የራሳቸው ታሪክ ያላቸው ብሐየሮች የተጠቃለሉባት አገረ መንግሥት ናት። በርካታ ብሔሮች ባሉበት አገረ መንግሥት ውስጥ ደግሞ መንግሥት ብሔር አልቦ ሊሆን አይችልም። አንድ የጋራ አገራዊ ማንነት የመገንቢያ መንገዶች የሚባሉት ዋና ዋና መሣሪያዎች (የትምህርት ፖሊሲ፣ የቋንቋ ፖሊሲ፣ መሰረተ ልማት) በመንግሥት እጅ ነው የሚገኙት። መንግሥት ከሁሉም ብሔሮች የተውጣጣ አገራዊ ማንነት የሚገነባበትን መንገድ ይዘረጋል ወይም ደግሞ አንዱን ማንነት አጉልቶ የሚያወጣ ፖሊሲ ይከተላል። በዚህም ምክንያት ብሔር አልቦ መንግሥት ሊኖር አይችልም። በኢትዮጵያ ውስጥ ባለፈው አንድ መቶ ዓመታት ውስጥ እንዳየነው መንግሥት የአንድ አካባቢ ማንነትን (የአቢሲኒያ ማንነት) በፖሊሲ ድጋፍ ከሌሎች ማንነቶች ገንኖ እንዲወጣ ለማድረግ ሞክሯል። ብሔርን ከፖለቲካ እንነጥለው የሚለውን ሀሳብ የሚያራምዱ ወገኖች ዋነኛው ችግር ሀቀኛ ኢትዮጵያዊ ማንነት / የጋራ አገራዊ ማንነት ባልተገነባባት እና ዳግም ባልተበየነችው ኢትዮጵያ ውስጥ ብሔርን ከፖለቲካው መነጠል ማለት በሌላ አማርኛ አሁን ያለው የኢትዮጵያዊነት ብያኔ ይቀጥል እንደማለት መሆኑ ነው። ኹለተኛው ችግር ክልልን እና ብሔርን የመነጠል አካሄድ አላማ ነው። በአንዳንድ አካባቢዎች ላይ ብሔሮች ኩታ ገጠም በሆነ መሬት ላይ ተጠጋግተው ሰፍረው ሲገኙ እና በክልሉ ብዙኀን ሆነው እንዳይወጡ ሲፈለግ ፖለቲከኞች የሚከተሉት አካሔድ አለ። ይህም ተመሳሳይ ማንነት ያላቸው ሰዎች ተጠጋግተው ሰፍረው የሚገኙትን ቦታ በመከፋፈል እና ከሌሎች ጋር በመከለል በአገረ መንግሥቱ ግዛት ውስጥ ያሉ ክልሎች ውስጥ ብዙኀን የሚባል ማንነት እንዳይኖር የማድረግ ስትራቴጂ ነው። ማንነት እና ክልል ይነጠል የሚሉ የአገራችን ፖለቲከኞችም በዚሁ መነፅር የሚታዩ ናቸው። ይህ አይነቱ ፍላጎትን በሌሎች ላይ በግድ የመጫን አካሄድ የበለጠ አገሪቷን ወዳለመረጋጋት የሚወስድ ነው። 3- ኢትዮጵያን ዳግም በመበየን የጋራ አገራዊ ማንነትን መገንባት ብቸኛው አማራጭ ኢትዮጵያን ዳግም መበየን ስንል ምን ማለታችን ነው? አሁን ያለው የኢትዮጵያዊነት ብያኔ ምን ይመስላል? ሰፊ ማብራሪያ የሚሹ ጉዳዮች ናቸው። በአጭሩ አሁን ያለችው ኢትዮጵያ በፍሬ ነገር ሰሜኑን ኢትዮጵያ ብቻ የምትወክል ናት። እንደ መውጫ አንባቢዬን አንድ ጥያቄ መጠየቅ እፈልጋለሁ። ከስር ያለውን ጽሑፍ ከማንበብዎ በፊት ይህን ጥያቄ ይመልሱ፤ በ 17ኛው መቶ ክፈለ ዘመን የኢትዮጵያ ንጉስ ማን ነበር? መልስዎ አፄ ልብነ ድንግል የሚል ከሆነ በእርስዎ አእምሮ ውስጥ ያለው የኢትዮጵያ ብያኔ ምን እንደሚመስል ላሳይ። ኢብን ኢብራሂም (ግራኝ አህመድ) አሁን ኢትዮጵያ ብለን በምንጠራት አገረመንግሥት ግዛት ውስጥ ከኢትዮጵያውያን የተወለደ ሰው ነበር። ግራኝ አሕመድ አፄ ቴዎድሮስ በዘመናቸው አንድ አድርገው ከገዙት ቦታ በላይ የሚሆንን ግዛት (እስከ ጅቡቲ ድረስ) አንድ አድርጎ ገዝቷል። በአንፃሩ ግን አፄ ልብነ ድንግል በሰሜኑ ኢትዮጵያ ያውም ከሰሜኑ ኢትዮጵያም እጅግ በጣም የተወሰነ ቦታ ይዘው የገዙ ንጉሥ ናቸው። ነገር ግን ሰፊውን የኢትዮጵያን ክፍል ይገዛ የነበረውን ግራኝ አህመድን እንደወራሪ የአንድ መንደርን መስፍን እንደ ኢትዮጵያ ንጉሥ ለምን ተቆጠረ? የኢትዮጵያ ብያኔ ደቡቡን የኢትዮጵያ ክፍል ያላካተተ የሰሜኑ ኢትዮጵያ የማንነት መገለጫ በመሆኑ ነው። ይህ ብቻ አይደለም፤ አረቡን ዓለም እንደ ኢትዮጵያ ታሪካዊ ጠላት መግለፅ የተለመደ ነው። አረቦች ግራኝ አህመድንና የሀረር ኢምሮችን ማስታጠቃቸው እንደ ኢትዮጵያ ታሪካዊ ጠላት ካስቆጠራቸው ፖርቹጋሎች ጎንደር እና ነገሥታቱን መደገፋቸው ለምን እንደ ኢትዮጵያ ታሪካዊ ጠላት አላስቆጠራቸውም? ምክንያቱም አሁን ያለው የኢትዮጵያዊነት ብያኔ እስልምናን ያገለለ እና ክርስትናን እና ኢትዮጵያዊነት ቀላቅሎ የሰፋ በመሆኑ ነው። እንዲህ ያሉ አንድ ሺህ አንድ ምሳሌዎችን ማቅረብ ይቻላል። በአጭሩ አሁን ያለው ኢትዮጵያዊ ብሔርተኝነት እና የኢትዮጵያዊነት ብያኔ ሁሉንም ወገን የሚገልፅ እና የሚወክል ባለመሆኑ በድጋሚ መከለስ ይኖርበታል። ከብያኔው መከለስ በኋላም አንድ የጋራ አገራዊ ማንነት ለመገንባት የልሂቃኖች ድርድር አንዲሁም የመንግሥት የቋንቋ፣ የትምህርትና የመሠረተ ልማት ፖሊሲዎች ቁልፍ ሚና ይጫወታሉ። አንድ የጋራ አገራዊ ማንነት መገንባት ካልቻልን ግን ከአዙሪቱ ውስጥ መውጣት ፈፅሞ አይቻለንም። - መታሰቢያነቱ በነገው ዕለት (ኅዳር 7/2015) ከታተመ 53 ዓመት የሚሞላውን እና አነጋጋሪውን ‹‹የብሔሮች ጥያቄ በኢትዮጵያ›› የተሰኘ ርዕስ ያለውን ጽሑፍ በድፍረት ለመጀመሪያ ጊዜ በይፋ ለጻፈልን ዋለልኝ መኮንን ይሁንልኝ ብለው የሚጀምሩት ኢያስፔድ ተስፋዬ፤ የኢትዮጰያ ታሪክ እና የአገር ግንባታ ሒደት ላይ አተኩረው ከቃላት ትርጓሜ ጀምሮ የትኛው መንገድ ይሻለናል ሲሉ ሐሳባቸውን አቅርበዋል።