Save Oromia 💪
📈 Аналітичний огляд Telegram-каналу Save Oromia 💪
Канал Save Oromia 💪 (@hawiier) у мовному сегменті Амхарська є активним учасником. На даний момент спільнота об'єднує 12 836 підписників, посідаючи 4 159 місце в категорії Політика та 2 625 місце у регіоні Ефіопія.
📊 Показники аудиторії та динаміка
З моменту свого створення невідомо, проект продемонстрував стрімке зростання, зібравши аудиторію у 12 836 підписників.
За останніми даними від 11 липня, 2026, канал демонструє стабільну активність. Хоча за останні 30 днів спостерігається зміна кількості учасників на -465, а за останні 24 години на -13, загальне охоплення залишається високим.
- Статус верифікації: Не верифікований
- Рівень залученості (ER): Середній показник залученості аудиторії становить 16.69%. Протягом перших 24 годин після публікації контент зазвичай збирає 6.25% реакцій від загальної кількості підписників.
- Охоплення публікацій: В середньому кожен допис отримує 2 143 переглядів. Протягом першої доби публікація в середньому набирає 803 переглядів.
- Реакції та взаємодія: Аудиторія активно підтримує контент: середня кількість реакцій на один пост – 20.
📝 Опис та контентна політика
Автор описує ресурс як майданчик для висловлення суб'єктивної думки:
“🚩 Channel was restricted by Telegram”
Завдяки високій частоті оновлень (останні дані отримано 12 липня, 2026), канал підтримує актуальність та високий рівень охоплення публікацій. Аналітика показує, що аудиторія активно взаємодіє з контентом, що робить його важливою точкою впливу в категорії Політика.
• ጃዋር መሀመድ በአልፀፀትም መፅሀፉ ከምናውቃቸው ጉዳዮች ውጪ ሊነግረን ከቻለ ብቻ ውጤታማ ነው እንላለን ከዛ ውጪ ከኛ አልፎ አለም ስለሚያውቀው ጉዳይ ብቻ ከተናገረ ግን መፃፍ ስላለበት ብቻ ነው የፃፈው የሚል እሳቤ እንድንይዝ ያስገድደናል።
~• ጃዋር ያራዳ ልጅ ስለነዚህ ወሳኝ ጉዳዮች የሚያነሳ ከሆነ ግን መፅሀፉ it worths የሚያስብለው ይሆናል።
👇👇
1. ስለ OMN አመሰራረትና የባለቤትነት ጉዳይ፡በምስረታውስ ወቅት እነማን ነበሩበት? እሱ ከያዘው በኋላ ለምንስ ተገፉ?
2.የጀግናው ሰማዕት የሀጫሉ ሁንዴሳ ገዳይ ማንነትና በዚህ ዙርያ የሱ ተሳትፎ ምን ይመስል እንደነበረ? ምናልባትም ስለ ምትክ አልባው የዘመኑ ጀግናችን ጃል በቴ ኡርጌሳ የሚለን ነገር ካለ? ከሱ ውጪ እሱን የሚገዳደረው ሰው እንደሌለ በተለያየ ግዜ ሲናገር ስለተደመጠ...
3.ከበቀለ ገርባ ጋር በጋራ በመሆን በእርቅ ሰበብ ካምፕ ያስገቧቸው ከ1000 የሚልቁ የOLA ሰራዊቶች ተመርዘው የተለያየ ችግር ሲደርስባቸው እንደነበረ ይታወቃል፡ የነሱ እጣ ፈንታ ምን እንደሆነና የት እንደደረሱ የሚጠቅስበት ክፍል ካለው፤
4."ትግሉን ዲዛይን ስናደርግ" እያለ ሲያወራ ይደመጣል ይህንን ሲል ከነማን ጋር እንደነበረ? አብረውት ሲታገሉ የነበሩትን እንደነ ዶክተር ፀጋዬ አራርሳ፣ ዶክተር ኢታና ሀብቴ፣ ፕሮፌሰር ህዝቅኤል ገቢሳ፣ ዶክተር ሄኖክ ገቢሳ የመሳሰሉትን የትግል አጋሯቹን ጥሎ ሀገር ቤት ሊገባ እንዴት እንደቻለ ከነገረን፤
5. ከጋዜጠኛ ደረጄ ሀይል ጋር በነበረው ኢንተርቪ "ጦርነት እየቀነሰ እንጂ እየባሰ አይደለም" ስላለው ጉዳይ
6. ከጋዜጠኛ ደረጄ ሀይሌ ጋር በተያያዘ በነበረው ኢንተርቪ ላይ "ኢትዮጵያ የረዥም ግዜ ታሪክ ካላቸው ሀገራት መሀከል በመሆኗ ችግርን መቋቋም ከሚችሉ ሀገራት መሀከል Resilient በመሆኗ የመፍረስ አደጋ አይኖርባትም" ስላለው ጉዳይ። ነግሮን ከሆነ ከሰሞኑ ሁኔታው ጋር ምን ሀሳቡን እንዳስቀየረው ማየት እንችላለን።
7. ጃዌ ያራዳ ልጅ Multi-Millionaire መሆኑ የሚታወቅ ሲሆን የሀብት ምንጩ ምን እንደሆነ የሚናገርበት ክፍል ካለው?
8. እውን ጃዋር የቄሮ መስራች ነውን? ትልልቆች ዝም ስላሉ ሲያወራቸው ለነበሩ ንግግሮቹ ይቅርታ ጠይቆ ባለቤቱን የሚጠቅስበት ክፍል ከኖረው፤
9. "ለኦነግ እርዳታ እንዳታሰባስቡ" ብለሀል "OLA የዱርዬ ስብስብ ነው" ተብሎ ሲቀርብበት የነበረውን ክፍል በአግባቡ ካስተባበለ፤አልያም ይቅርታ የጠየቀበት ክፍል ካለ?
10. በአፍና በተከታዮቹ በኩል ሰላማዊ ታጋይ ለመምሰል ቢሞክርም በተለያየ ግዜ ሞክሮ ፉርሽ ስለሆኑበት የትጥቅ ትግል እንቅስቃሴዎች የሚናገርበት ክፍል ካለው? በእርግጥም it Worths የሆነ ሆኖ ማንበባችን ግን አይቀርም ጃዌ እንወድሀለን 😊
Permisable,but not Beneficial “ሁሉ ተፈቅዶልኛል፥ ሁሉ ግን የሚጠቅም አይደለም፤ ሁሉ ተፈቅዶልኛል፥ ነገር ግን ሁሉ የሚያንጽ አይደለም።” 1ኛ ቆሮንቶስ 10፥23