ጦር ሜዳ
Открыть в Telegram
ምክንያቱም ተጋድሎአችን ከሥጋና ከደም ጋር ሳይሆን -ከዚህ ከጨለማ ዓለም ገዦች፣ -ከሥልጣናትና ከኀይላት -እንዲሁም በሰማያዊ ስፍራ ካሉ ከርኩሳን መናፍስት ሰራዊት ጋር ነው። ኤፌ 6:12 *ጦር ሜዳ ውስጥ መሆኑን ያላወቀ ሰው ለውግያ የተዘጋጀ አይደለም፡፡ ሁሌ የተማረከ እና የተሸነፈ ነው፡፡ ሰለዚህ "የእግዚአብሔርን ሙሉ የጦር ዕቃ ልበሱ ኤፈ 6:13.... ... አስተያየት ካላችሁ @endyab
Больше1 196
Подписчики
Нет данных24 часа
+307 дней
+5430 день
Загрузка данных...
Похожие каналы
Облако тегов
Нет данных
Возникли проблемы? Пожалуйста, обновите страницу или обратитесь к нашему support-менеджеру .
Входящие и исходящие упоминания
---
---
---
---
---
---
Привлечение подписчиков
июль '26
июль '26
+81
в 0 каналах
июнь '26
+30
в 0 каналах
Get PRO
май '26
+40
в 2 каналах
Get PRO
апрель '26
+50
в 2 каналах
Get PRO
март '26
+31
в 1 каналах
Get PRO
февраль '26
+45
в 0 каналах
Get PRO
январь '26
+28
в 0 каналах
Get PRO
декабрь '25
+48
в 0 каналах
Get PRO
ноябрь '25
+15
в 0 каналах
Get PRO
октябрь '25
+95
в 1 каналах
Get PRO
сентябрь '25
+41
в 0 каналах
Get PRO
август '25
+30
в 0 каналах
Get PRO
июль '25
+31
в 0 каналах
Get PRO
июнь '25
+29
в 0 каналах
Get PRO
май '25
+54
в 1 каналах
Get PRO
апрель '25
+30
в 0 каналах
Get PRO
март '25
+42
в 0 каналах
Get PRO
февраль '25
+13
в 0 каналах
Get PRO
январь '25
+17
в 0 каналах
Get PRO
декабрь '24
+39
в 0 каналах
Get PRO
ноябрь '24
+81
в 0 каналах
Get PRO
октябрь '24
+105
в 0 каналах
Get PRO
сентябрь '24
+42
в 0 каналах
Get PRO
август '24
+59
в 0 каналах
Get PRO
июль '24
+27
в 0 каналах
Get PRO
июнь '24
+30
в 0 каналах
Get PRO
май '24
+34
в 0 каналах
Get PRO
апрель '24
+35
в 0 каналах
Get PRO
март '24
+41
в 2 каналах
Get PRO
февраль '24
+50
в 0 каналах
Get PRO
январь '24
+69
в 0 каналах
Get PRO
декабрь '23
+41
в 0 каналах
Get PRO
ноябрь '23
+9
в 0 каналах
Get PRO
октябрь '23
+9
в 0 каналах
Get PRO
сентябрь '23
+13
в 0 каналах
Get PRO
август '23
+6
в 0 каналах
Get PRO
июль '23
+11
в 0 каналах
Get PRO
июнь '23
+18
в 0 каналах
Get PRO
май '23
+23
в 0 каналах
Get PRO
апрель '23
+37
в 0 каналах
Get PRO
март '23
+7
в 0 каналах
Get PRO
февраль '23
+15
в 0 каналах
Get PRO
январь '23
+8
в 0 каналах
Get PRO
декабрь '22
+8
в 0 каналах
Get PRO
ноябрь '22
+18
в 0 каналах
Get PRO
октябрь '22
+17
в 0 каналах
Get PRO
сентябрь '22
+19
в 0 каналах
Get PRO
август '22
+27
в 0 каналах
Get PRO
июль '22
+22
в 0 каналах
Get PRO
июнь '22
+27
в 0 каналах
Get PRO
май '22
+12
в 0 каналах
Get PRO
апрель '22
+42
в 0 каналах
Get PRO
март '22
+59
в 0 каналах
Get PRO
февраль '22
+42
в 0 каналах
Get PRO
январь '22
+57
в 0 каналах
Get PRO
декабрь '21
+36
в 0 каналах
Get PRO
ноябрь '21
+109
в 0 каналах
Get PRO
октябрь '21
+115
в 0 каналах
Get PRO
сентябрь '21
+137
в 0 каналах
Get PRO
август '21
+39
в 0 каналах
Get PRO
июль '21
+101
в 0 каналах
Get PRO
июнь '21
+12
в 0 каналах
Get PRO
май '21
+200
в 0 каналах
| Дата | Привлечение подписчиков | Упоминания | Каналы | |
| 25 июля | +3 | |||
| 24 июля | +1 | |||
| 23 июля | +8 | |||
| 22 июля | +9 | |||
| 21 июля | +6 | |||
| 20 июля | +9 | |||
| 19 июля | +3 | |||
| 18 июля | +7 | |||
| 17 июля | +3 | |||
| 16 июля | +1 | |||
| 15 июля | +3 | |||
| 14 июля | +1 | |||
| 13 июля | +4 | |||
| 12 июля | +4 | |||
| 11 июля | +1 | |||
| 10 июля | +2 | |||
| 09 июля | +1 | |||
| 08 июля | +4 | |||
| 07 июля | +1 | |||
| 06 июля | +3 | |||
| 05 июля | 0 | |||
| 04 июля | +4 | |||
| 03 июля | +2 | |||
| 02 июля | +1 | |||
| 01 июля | 0 |
Посты канала
| 2 | ደግመህ ደግመህ ባርከን cover : Original Song By Pastor Tamrat Haile
****************
ደግመህ ፡ ደግመህ ፡ ባርከን ፡ አሁንም (፪x)
እረክተናል ፡ ጠግበናል ፡ አንልም (፪x)
ጽዮን ፡ ስንደርስ ፡ ብቻ ፡ ነው ፡ እርካታችን (፪x)
እስከዚያው ፡ ግን ፡ መግበን ፡ አባታችን
ደግመህ ፡ ደግመህ ፡ መግበን ፡ ቃልህን (፪x)
በኛም ፡ ዘመን ፡ ግለጸው ፡ ኃይልህን (፪x)
እንመልከት ፡ ስትሠራ ፡ በፊታችን (፪x)
ኃይሉ ፡ ይቅለጥ ፡ ይሰበር ፡ ጠላታችን
ደግመህ ፡ ደግመህ ፡ አሰማን ፡ ድምጽን (፪x)
ፍጻሜያችን ፡ ያማረ ፡ እንዲሆን (፪x)
ከእውነትህ ፡ እንዳንስት ፡ በጉዟችን (፪x)
ሕያው ፡ ቃልህ ፡ ይሁነን ፡ ምርኩዛችን
ደግመህ ፡ ደግመህ ፡ አሳየን ፡ ክብርህን (፪x)
ከእሳት ፡ ከውኃ ፡ አድነን ፡ ሕዝብህን (፪x)
ከእኛ ፡ ጋር ፡ እንዳለህ ፡ በዓለም ፡ ይታይ
አንተም ፡ ክበር ፡ ከፍ ፡ በል ፡ በምድር ፡ ላይ (፪x) | 120 |
| 3 | Нет текста... | 174 |
| 4 | +3 በመንፈስ ቅዱስ የተሞሉ መዝሙሮች ናቸው። ስሟቸው። ከቻላችሁ ደግሞ ግጥሞቹን(Lyrics) comment ላይ ጻፉ | 306 |
| 5 | +9 14 Track 14.mp3 | 310 |
| 6 | +9 02 Track 2.mp3 | 251 |
| 7 | Marriage involves more than enjoying one another. It includes carrying one another's burdens through patience, forgiveness, service, encouragement, and sacrifice.
This is part of following Christ and taking up our cross daily.
The Tribulations of Marriage
Scripture teaches:
"Those who marry will have trouble in this life."
— 1 Corinthians 7:28
Marriage naturally brings responsibilities, challenges, and sacrifices. These hardships should be expected and embraced as opportunities for spiritual growth rather than interpreted as signs of failure.
Conclusion
Marriage is not the source of lasting happiness; God is.
The excitement of engagement eventually gives way to the realities of everyday life. Every husband and wife has weaknesses, and genuine love accepts the whole person rather than seeking perfection.
Marriage is a lifelong covenant that calls for perseverance, forgiveness, humility, faithfulness, and sacrificial love. As believers endure with God's grace, marriage becomes a powerful means through which Christ shapes His people into His image.
Source:-https://www.mcreveil.org/Anglais/marriage/marriage_en.php | 1 |
| 8 | Life in Marriage: A Biblical Perspective
Marriage Is Not the Source of Happiness
Marriage does not create true happiness. Lasting joy comes from living in the fear of God, not from having a husband or wife.
Many people believe:
"When I get married, I will finally be happy."
This expectation often leads to disappointment because happiness is not found in marriage itself but in a faithful relationship with God.
A person who fears God can live joyfully whether single or married.
From Romance to Reality
Before marriage, engagement is often filled with excitement, dreams, romance, and high expectations. It is easy to imagine that a future spouse will perfectly understand every need and that married life will be free from major difficulties.
After marriage, however, reality begins. Responsibilities, financial pressures, personality differences, weaknesses, misunderstandings, fatigue, children, and health challenges become part of everyday life.
When expectations are built on imagination rather than reality, disappointment often follows.
Why Some Regret Marriage
Many begin to regret marriage because they discover that their spouse is not perfect.
If marriage itself were the source of happiness, married people would never become unhappy. Therefore, true joy must come from a deeper source—the fear of God.
Living in the Fear of God
The fear of God means living in obedience to Him, accepting His will, trusting His wisdom, serving Him faithfully, and finding joy in His presence rather than in changing circumstances.
Whether single or married, genuine happiness is found in God alone.
A Word to Single Believers
Do not envy those who are married.
Use the freedom of singleness wisely. It provides opportunities for greater flexibility, fewer family responsibilities, and more time to serve God wholeheartedly, as reflected in 1 Corinthians 7.
A Word to Married Believers
Marriage is a covenant that calls for faithfulness, patience, and perseverance.
Instead of dwelling on regret, remain committed to the covenant and seek God's grace to fulfill it faithfully.
Marriage is not merely about personal satisfaction but about lifelong commitment.
Marriage Is Like Climbing a Mountain
Marriage resembles climbing a mountain.
It demands endurance, patience, strength, and determination. The journey is not always easy, but perseverance produces maturity and lasting reward.
Difficulties should not discourage believers but shape them into the likeness of Christ.
Looking Beyond Present Difficulties
Do not focus only on today's struggles.
Marriage is one of God's means of developing:
• Love
• Patience
• Forgiveness
• Humility
• Self-sacrifice
• Faithfulness
As Jesus taught:
"He who endures to the end shall be saved."
— Matthew 24:13
Faithfulness through hardship honors God.
Unexpected Discoveries After Marriage
Marriage may reveal weaknesses that were previously unknown, including health problems, physical limitations, personality differences, or other challenges.
These discoveries should not become reasons to abandon the marriage covenant.
Why Trial Marriage Is Not God's Design
Living together or engaging in sexual relationships before marriage to "test compatibility" is not God's design.
People are not products to be tested and rejected like fruit, clothing, or cars. Every human being bears the image of God and deserves dignity, honor, and covenantal love.
Rejecting a Self-Centered View of Marriage
Marriage should never be approached with the question:
"What can I get?"
Instead, ask:
"What can I give?"
Self-centered expectations weaken marriages, while sacrificial love strengthens them.
Accepting Human Imperfection
No husband or wife is perfect.
Marriage means accepting another person's strengths, weaknesses, limitations, habits, and imperfections with grace and love.
God does not give perfect spouses because no human being is perfect.
Bearing One Another's Burdens | 269 |
| 9 | Нет текста... | 324 |
| 10 | Нет текста... | 361 |
| 11 | Нет текста... | 432 |
| 12 | አቅጣጫ ቢስ - ሙሉቀን መለሰ
******************
አቅጣጫ ቢስ ሆኜ በአለም ውስጥ ስቀመጥ
በጎውን ከክፉ አስተውዬ ሳልመርጥ
ውሸትን ከእውነት ጋር በርዤ ስቀይጥ
*
የሀጥያትን ፅዋ ብርሌ ስጨብጥ
የሞት ወሃ ጥሞኝ ገልብጬ ስጨልጥ
እምነት ወግጂልኝ ብዬ ስሸመጥጥ
*
በጥፋት ባህር ውስጥ ተዘፍቄ ስሰምጥ
የዘላለም ቤቴን ትቼው ስፈረጥጥ
ወደ ፊት እያየው ወደ ኋላ ስሮጥ
ከፋ አወዳደቄ ቦታዬን ስለውጥ
©©©©©©©©©©©©©©©
ፈተናው በዝቶብኝ ሰውነቴ ደቅቆ
ገላዬ ሰልስሎ አንጀቴ ተጣብቆ
ማገልገል አቅቶኝ ሀይሌ እንደገል ደርቆ
መቅረዜ ባዶ ነው ዘይቴ ፈሶ አልቆ (*2)
*
የማበራ መስሎኝ ሳላውቅ ጨልሜያለው
እንደ ሻማ ስቀልጥ ለካ ሰንብቻለው
ኩራዜ ብቻ አለ ላምባው ፈስሶ አለቀ(*2)
ያበራ እንደነበር በሽታው ታወቀ (*2)
*
ንፋስ ነካውና ኩራዜም ጨለመ
ተክዬ ያላቆምኩት ድንኳኔም ዘመመ
ቤት መስራት ጀምሬ ሳንቃ ሳይገባበት(*2)
የሚያጠናክረው ማገር ሳያርፍበት/ ሳይዞርለት
በቆመው አጠና ጭቃ ለጠፍኩበት
ከውጭ ብቻ እንዲታይ በቀለም አስዋብኩት (*2)
ጣራውን ሳልከድን ማገሩን ሳልጨርስ
ጭቃ ለደፍኩበት ግድግዳው እንዲለብስ (*2)
ባለቱ ላይ ቆሞ አልተመሰረተም
በጣራው ትክክል ምሰሶው አልቆመም (*2)
*
የማአዘኑ ድንጋይ ቦታውን አልያዘም
ቤቱ ተሰራ እንጂ ደጋፍ አላገኘም
የኋላ የኋላ ማዘንበሉ አይቀርም (*2)
*
ደጄን በእሳት ሳይሆን በገለባ አጠርኩት
ሌባ ረግጦት ገባ ሀብቴን አስወሰድኩት
የጠበኩት መስሎኝ ቤቴን አዘረፍኩት (*2)
*
ለሞት የሚጣደፍ ህግ ተላላፊ
የሰላም ውል አፍራሽ አጥርሰብሮ ጠፊ
ስምን አስደልዞ ከህይወት መጽሐፍ ወጥቶ
ለጠላት ተማርኮ ለዓለም እጅ ሰጥቶ
መሸሽ ምን ያዋጣል ከአምላክ ተለይቶ(*2)
©©©©©©©©©©©©©©©©©©©
ቃልኪዳን አፍርሼ ኮብልዬ ልጠፋ
እንደገና ለአለም ልደክም ልለፋ (*2)
ባቢሎን ትዝ ብላኝ ድንበሬን ሳሰፋ
የቀረበልኝን ማዕድ ስደፋ (*2)
አንጋጥጬ እያየው ያለ አቅሜ ስጋፋ
የነበረኝ ሁሉ ከእጄ ላይ ተደፋ (*2)
ሰልሰል ጎመን መስሎን አላምጠን ስንበላ
ሆዳችን ሳይጠግብ በምሬት ተሞላ (*2)
ሀጥያትን እንደ እህል አላምጠን ስንበላ
ከመንጋው ተለየን ቀረን ወደኋል (*2)
የሰላምን በረት አፍርሼ ስጋልብ
የሚደርስብኝን ክፉውን ሳላስብ (*2)
*
ወድቄ ተሰበርኩ አሁን በማን ላሳብብ (*2)
*
እትብታም ክርስቲያን ሆኜ ስመላለስ
ህይወቴ ተቀጨ ሀጥያት ሳቅበዘብዝ (*2)
*
አልተሰበሰብኩም በቃሉ አልታመንኩም
እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ አልተመላለስኩም
በእምነት የቆምኩ መስሎኝ መውደቄን ሳላውቀው (*2)
እግሬ በእግዚአብሔር ቤት ልቤ ግን በአለም ነው (*2)
©©©©©©©©©©©©©©©©©©©©©©
ከአድማስ ወዲያ ማዶ አለምን እያየው
በሚያዳልጥ ቦታ ቆሜ ተንሸራተትኩ (*2)
ሰው ሳይገፈትረኝ እንቅፋት ሳይመታኝ
እግሬ ሸርተት ብሎ ወለምታው ተሰማኝ (*2)
ኑሮዬን ላሳካ በአለም ውስጥ ዛክሬ
ሸንበቆ ስደገፍ ተሰበርኩ አብሬ (*2)
ባለም ፍርፋሪ እየተደለለ
ጠንካራ አቋም አጣው ልቤ ተከፈለ (*2)
ልቤ ልፍስፍስ ነው መቁረጥ ያቅተኛል
አሁንም ከአለም ጋር ጨዋታ ያምረኛል (*2)
ከነአንን አላይም አልወርስም በተስፋ
እንደ ሎጥ ድንኳኔን ወደ ሰዶም ላስፋ (*2) ከፍናፍንቶች ጋር በሀጥያት ልፋፋ
የጨው አምድ ልሁን ነፍሴ በዚያ ትጥፋ
እያለ ሲዝናና የዚች አለም ነዋሪ
ከተፍ ይልበታል የመከራው ጥሪ (*2)
ሞገደኛ ሆኖ ከአምላክ ጋር መጣላት
ማገዶ መሆን ነው ለሚፋጀው እሳት
አይጠቅምም በዋላ እያወቁ ማጥፋት | 445 |
| 13 | አቅጣጫ_ቢስ_ሆኜ_በአለም_ውስጥ_ስቀመጥ_ዘማሪ_ሙሉቀን_መለሰ_singer_Muluken_Melese_Old.mp3 | 292 |
| 14 | ዓለምን እንዳላይ - ደረጄ ከበደ
***************
አለምን እንዳላይ አይኔን ተቆጣጠር
ቀስ በቀስ እንዳልሄድ ወደ አታላይ ሃገር
አንተ ብቻ እንድትሆን ማርና ወተቴ
በእግርህ ስር እንድኖር ይሄ ነው ፀሎቴ
መንፈሳዊ አይኖቼን ክፈታቸውና
ልመልከት ጌታ ሆይ ደጉን እንደገና
የጥንቱን ፍቅሬን ዳግም ብታለብሰኝ
አያለሁ አጥርቼ ጉምም አይሸፍነኝ
ዝናም ከበሬታም ይጠፋሉ ፈጥነው
አይደለም ነዋሪ ሃብትም እንደ ጢስ ነው
ዘለአለም ዘላቂ ኢየሱስ ብቻ ነው
ይህንን ያንንም ሞክሬ አይችያለሁ
በእውቀት በስንፍና እርካታ አለገኘሁ
ዞሬ መልስ ሳጣ ወደ ኢየሱስ አያለሁ
ወደ ኢየሱስ አያለሁ
አተርፍ ባይ አጉዳይ መሆን ያስፈራኛል
ከአንተ ጋር መሆኑ እጅግ ያዋጣኛል
ህይወት መች ይሰጣል ወርቅ ቢያብረቀርቅ
ቅብዝብዝ ይሆናል ሰው ከአንተ ቤት ሲርቅ
የሰጠኅኝን ግብ እንዳልጥለው ወዲያ
እንዳልገባ ሲኦል ከህይወት በስቲያ
ይቅርብኝ እንግዲህ ብናኙ ግሳንግስ
ልኑር በአንተ ጥላ ልቤን ለአንተ ላፍስስ
ዝናም ከበሬታም ይጠፋሉ ፈጥነው
አይደለም ነዋሪ ሃብትም እንደ ጢስ ነው
ዘለአለም ነዋሪ ኢየሱስ ብቻ ነው
ይህንን ያንንም ሞክሬ አይችያለሁ
በእውቀት በስንፍና እርካታ አለገኘሁ
ዞሬ መልስ ሳጣ ወደ ኢየሱስ አያለሁ
ወደ ኢየሱስ አያለሁ | 441 |
| 15 | ማራናታ-በረከት ተስፋዬ
************
የመምጣትህ ነገር የመጨረሻው
የነገር ትንቢት እየሆነ ነው
ናፍቆቱ አስባለኝ አሜን ማራናታ
ላይህ ጓጉቻለሁ ኢየሱስ የኔ ጌታ
ጌታ ኢየሱስ አትመጣም ወይ
የደማልኝን ጎንህን ልይ
አንተን ለማየት ዓይኖቼ ሻቱ
ቶሎ ናልኝ ኢየሱስ የናዝሬቱ
ካንተ ጋር ልዋል ካንተ ጋር ልደር
እንደ ዩሐንስ በደረትህ ሥር
ደስታዬ የምለው ትልቁ እርካታዬ
አንተ ያለህበት ስኖር ነው ጌታዬ
በሌለህበት ከማገኝ ድሎት
ምድረ በዳ ላይ ካንተ ጋር ልሰንብት
አንተን የማየት ናፍቆት ገባብኝ
እንደ ጓጓሁኝ መች እቀራለሁኝ
ከአመፃ ብዛት ፍቅር ቀዘቀዘ
ሰው ወንድሙን ገሎ መቼ ተወቀሰ
አመፀኞች በዙ ክፋቱ ጨምሮ
ተላልፈው ተሰጡ ለማይረባ አዕምሮ
የድሆች ዳኛ የሁሉ አለቃ
ናና ከልክለው ለቅሶአችን ይብቃ
የእናቶች እንባ ይላል ዋይ ዋይ
ሩህሩህ ጌታ አትመጣም ወይ
ቤተ ክርስቲያን ተነሺ እና አብሪ
ፍቅርን ለጣሉ እንዳትዘምሪ
የገሃነም ደጅ ለካ ጥላቻ ነው
ማይቋቋምሽ ሰይፍሽ ፍቅር ሲሆን ነው
ጦር መሳርያውን ፍቅር ያደረገ
ጠላቱን ረቶ ወንድም አደረገ
የሰው ጠባብ አፍ የሚጎርስ እህል
ክፉ አንደበት አክሏል ሲዖል
አትመጣም ወይ ማራናታ
አናርፍም ወይ ማራናታ (፪x)
ና ና ና ና ማራናታ (፬x)
ሐሳዊ መምህራን ነብያቶች በዙ
ተናገረኝ ባዮች ለገንዘብ የተገዙ
ለታመመው ምስኪን እንግዳ ማረፊያ
በሽታው ሳያንሰው በፀሎት ሰበብ ዝርፊያ
ደምህ ተረግጦ ገንዘብ ገነነ
አንተን ያወቀ ሰው ክፉ ሆነ
ነዋይ ሚያፈቅር ትውልድ ተነሳ
ያረክለትን ምህረት የረሳ
ፈውሱ ለታይታ ለንግድ ቀረበ
በአዳኙ ስም ገንዘብ ተሰበሰበ
ገበያው ደርቶ በወንጌል ሰበብ
ስንቱን ታዘብነው አወይ ጉድ አጀብ
በሰጠው ፀጋ የሆነ ነጋዴ
በፍርድ ቀን የሚል ነው ወይኔ ጉዴ
መምጣቱ አይቀርም የእረኞች አለቃ
ስለ በጎቹ የሚራራ ጠንቃቃ
አትመጣም ወይ ማራናታ
አናርፍም ወይ ማራናታ (፪x)
ና ና ና ና ማራናታ (፬x)
ወደ ዓለም ሂድ ወንጌልን ስበኩ
ነበር የተባልነው መስክሩ ታደጉ
ሰው ግን ካስማ ሰርቶ ወንበሯን ወደደ
መምህርና ጌታ መባልን ለመደ
ወንጌል እንስራ አንቱታው ቀርቶ
ይሸለም የለ ወይ የሰራ ተግቶ
ከታበይንበት ዙፋናችን
እስኪ እንውረድ ለጌታችን
አላወጣንም አጋንንቶችን
አልፈወስንም ወይ በሽተኞችን
ጌታ በስምህ ብዙ አድርገን
አላውቃችሁም ስለምን አልከን
ከሚሉት ወገን እንዳይሆን ሕይወቴ
መብራቴን ላብራ ሳይጎድል ዘይቴ
እስክትመጣልኝ ወይ እስክትወስደኝ
እየጠበኩክ እፀናለሁኝ።
ና ና ና ና ማራናታ (፬x) | 442 |
| 16 | 5_Bereket_Tesfaye_ማራናታ_Maranata_በረከት_ተስፋዬ.mp3 | 483 |
| 17 | Нет текста... | 329 |
| 18 | Нет текста... | 345 |
| 19 | 📖 መጽሐፍ ቅዱሳዊ ድነት በ3ት መንገድ ተገልጿል
➊ እንዳለፈ ሁኔታ፡-
አንድ ሰው ገና በኢየሱስ ስያምን ድኗል
(ቲቆ 3:5)
➋ እንደ አሁን ሁኔታ፡-
ቀጣይነት ያለው የቅድስና ሕይወት
(1ጰጥ 1:9, ሮሜ 6:22, ፍል 2:12, ዕብ 3:14)
➌ የወደፍት ጊዜ፡-
ክርስቶስ ዳግም ሲመጣ ድነታችን ወይም ቅድስናችን ክብር በመቀዳጀት፣ ፍጹም በመሆን የሚፈጸምበት ነው
(1ጴጥ 1:5, ሮሜ 8:23, ሮሜ 13:11)
✦ ✦ ✦ ✦ ✦ ✦ ✦ ✦ ✦ ✦ ✦ ✦
ሰለዚህ ከዘላለም ሕይወት ተሰፋ እንዳትቀሩ (እንዳትጎድሉ) ዕለት ዕለት በቅድስና በመመላለስ፣ ለክርስቶስ ቃል በመታዘዝ እና ክርስቶስን በመምሰል የጀመራችሁትን ድነት ወደ ፍፃሜ አድርሱት፡፡
የትጥቅ ልብስ ለብሳችሁ፣ ወደ ሩጫ ሜዳ ገብታችሁ፣ ሩጫችሁንም ጀምራችሁ፣ መኃል ላይ ከፍፃሜ ሳታደርሱት ሜዳውን ጥላችሁ እንዳትወጡ ተጠንቀቁ፡፡
ወታችሁ እንደሆነም መንገዳችሁን ፈትሹ፡፡
✦ ✦ ✦ ✦ ✦ ✦ ✦ ✦ ✦ ✦ ✦ ✦
"...በሶስት መንገድ ከተገለጸው ድነት አንዱን ነጥለህ መዳን አትችልም፡፡
በማመን ከደንክ ዕለት ዕለት በቅድስና በመኖር ትድናለህ፡፡
ከልሆነ ከድነት ወድቀሀል ማለት ነው፡፡
ዕለት ዕለት በቅድስና በመኖር እየዳንክ ከሆነ ወደፍት ለምገለጠው ለፍጹም ድነት በጽናት እየሮጥክ ነው ማለት ነው፡፡
ሩጫውን የምትጨርሰው ከፍጻሜው ስትደርስ ነው፡፡
ድነትህ ፍጹም ምሆነው ከፍጻሜው ስትደርስ ነው፡፡"
✦ ✦ ✦ ✦ ✦ ✦ ✦ ✦ ✦ ✦ ✦ ✦
✅ በማመን #ትጀምራለህ
✅ በቅድስና ሕይወት #ታስቀጥላለህ
✅ የሩጫው ጀማር እና ፈጻም ከሆነው ጋር ስትገናኝ #ትፈጽማለህ፡፡ | 249 |
| 20 | ሮሜ 3:19...
19 አፍም ሁሉ ይዘጋ ዘንድ ዓለምም ሁሉ ከእግዚአብሔር ፍርድ በታች ይሆን ዘንድ ሕግ የሚናገረው ሁሉ #ከሕግ በታች ላሉት እንዲናገር እናውቃለን፤
********
20 ይህም #የሕግን_ሥራ_በመሥራት ሥጋ የለበሰ ሁሉ በእርሱ ፊት #ስለማይጸድቅ ነው፤ ኃጢአት_በሕግ ይታወቃልና።
21 አሁን ግን #በሕግና_በነቢያት የተመሰከረለት የእግዚአብሔር #ጽድቅ ያለ ሕግ ተገልጦአል፥
22 እርሱም፥ #ለሚያምኑ_ሁሉ የሆነ፥ #በኢየሱስ_ክርስቶስ_በማመን የሚገኘው የእግዚአብሔር #ጽድቅ ነው፤ ልዩነት የለምና፤
*******
23 ሁሉ ኃጢአትን ሠርተዋልና የእግዚአብሔርም ክብር ጎድሎአቸዋል፤
24 በኢየሱስ ክርስቶስም በሆነው ቤዛነት በኩል #እንዲያው #በጸጋው #ይጸድቃሉ።
25 እርሱንም እግዚአብሔር በእምነት የሚገኝ በደሙም የሆነ ማስተስሪያ አድርጎ አቆመው፤ ይህም በፊት የተደረገውን ኃጢአት በእግዚአብሔር ችሎታ ስለ መተው ጽድቁን ያሳይ ዘንድ ነው፥
*********
26 ራሱም #ጻድቅ እንዲሆን በኢየሱስም የሚያምነውን እንዲያጸድቅ አሁን በዚህ ዘመን #ጽድቁን ያሳይ ዘንድ ነው።
27 ትምክህት እንግዲህ ወዴት ነው? እርሱ ቀርቶአል። በየትኛው ሕግ ነው? በሥራ ሕግ ነውን? አይደለም፥ #በእምነት_ሕግ ነው እንጂ።
28 ሰው ያለ ሕግ ሥራ #በእምነት #እንዲጸድቅ እንቆጥራለንና።
29-30 ወይስ እግዚአብሔር የአይሁድ ብቻ አምላክ ነውን? የአሕዛብስ ደግሞ አምላክ አይደለምን? አዎን፥ የተገረዘን ስለ እምነት ያልተገረዘንም በእምነት የሚያጸድቅ አምላክ አንድ ስለ ሆነ የአሕዛብ ደግሞ አምላክ ነው።
31 እንግዲህ ሕግን በእምነት እንሽራለንን? አይደለም፤ ሕግን እናጸናለን እንጂ።
*********
ሮሜ 4:1-25
1 እንግዲህ በሥጋ አባታችን የሆነ አብርሃም ምን አገኘ እንላለን?
2 አብርሃም #በሥራ #ጸድቆ ቢሆን የሚመካበት አለውና፥ ነገር ግን #በእግዚአብሔር ዘንድ አይደለም።
3 መጽሐፍስ ምን አለ? አብርሃምም እግዚአብሔርን #አመነ #ጽድቅም ሆኖ ተቈጠረለት።
4 ለሚሠራ ደመወዝ እንደ ዕዳ ነው እንጂ እንደ #ጸጋ አይቈጠርለትም፤
5 ነገር ግን ለማይሠራ፥ ኃጢአተኛውንም #በሚያደድቅ ለሚያምን ሰው #እምነቱ #ጽድቅ ሆኖ ይቆጠርለታል።
6 እንደዚህ ዳዊት ደግሞ እግዚአብሔር ያለ ሥራ ጽድቅን ስለሚቆጥርለት ስለ ሰው ብፅዕና ይናገራል እንዲህ ሲል፦
7 “ዓመፃቸው የተሰረየላቸው ኃጢአታቸውም የተከደነላቸው ብፁዓን ናቸው፤
8 ጌታ ኃጢአቱን የማይቆጥርበት ሰው ብፁዕ ነው።”
9 እንግዲህ ይህ ብፅዕና ስለ መገረዝ ተነገረ? ወይስ ደግሞ ስለ አለመገረዝ? እምነቱ ለአብርሃም ጽድቅ ሆኖ ተቆጠረለት እንላለንና።
10 እንዴት ተቆጠረለት? ተገርዞ ሳለ ነውን? ወይስ ሳይገረዝ? ተገርዞስ አይደለም፥ ሳይገረዝ ነበር እንጂ።
11 ሳይገረዝም በነበረው እምነት ያገኘው የጽድቅ ማኅተም የሆነ የመገረዝን ምልክት ተቀበለ፤ ይህም እነርሱ ደግሞ ጻድቃን ሆነው ይቆጠሩ ዘንድ ሳይገረዙ ለሚያምኑ ሁሉ አባት እንዲሆን ነው፥
12 ለተገረዙትም አባት እንዲሆን ነው፤ ይኸውም ለተገረዙት ብቻ አይደለም ነገር ግን አባታችን አብርሃም ሳይገረዝ የነበረውን የእምነቱን ፍለጋ ደግሞ ለሚከተሉ ነው።
13 የዓለምም ወራሽ እንዲሆን ለአብርሃምና ለዘሩ የተሰጠው የተስፋ ቃል በእምነት ጽድቅ ነው እንጂ በሕግ አይደለም።
14 ከሕግ የሆኑትስ ወራሾች ከሆኑ እምነት ከንቱ ሆኖአል የተስፋውም ቃል ተሽሮአል፤
15 ሕጉ መቅሠፍትን ያደርጋልና፤ ነገር ግን ሕግ በሌለበት መተላለፍ የለም።
16-17 ስለዚህ ከሕግ ብቻ ሳይሆን ከአብርሃም እምነት ደግሞ ለሆነ ለዘሩ ሁሉ የተስፋው ቃል እንዲጸና እንደ ጸጋ ይሆን ዘንድ በእምነት ነው፤ እርሱም፦ “ለብዙ አሕዛብ አባት አደረግሁህ፡” ተብሎ እንደ ተጻፈ፥ ለሙታን ሕይወት በሚሰጥ የሌለውንም እንዳለ አድርጎ በሚጠራ ባመነበት በአምላክ ፊት የሁላችን አባት ነው።
18 ዘርህ እንዲሁ ሊሆን ነው እንደ ተባለ፥ ተስፋ ባልሆነው ጊዜ የብዙ አሕዛብ አባት እንዲሆን ተስፋ ይዞ አመነ።
19 የመቶ ዓመትም ሽማግሌ ስለ ሆነ እንደ ምውት የሆነውን የራሱን ሥጋና የሳራ ማኅፀን ምውት መሆኑን በእምነቱ ሳይደክም ተመለከተ፤
20-21 ለእግዚአብሔርም ክብር እየሰጠ፥ የሰጠውንም ተስፋ ደግሞ ሊፈጽም እንዲችል አጥብቆ እየተረዳ፥ በእምነት በረታ እንጂ በአለማመን ምክንያት በእግዚአብሔር ተስፋ ቃል አልተጠራጠረም።
22 ስለዚህ ደግሞ ጽድቅ ሆኖ ተቆጠረለት።
23 ነገር ግን፦ “ተቈጠረለት፡” የሚለው ቃል ስለ እርሱ ብቻ የተጻፈ አይደለም፥ ስለ እኛም ነው እንጂ፤
24-25 ስለ በደላችን አልፎ የተሰጠውን እኛን ስለ ማጽደቅም የተነሣውን ጌታንችንን ኢየሱስን ከሙታን ባስነሣው ለምናምን ለእኛ ይቈጠርልን ዘንድ አለው። | 286 |
