cookie

Мы используем файлы cookie для улучшения сервиса. Нажав кнопку «Принять все», вы соглашаетесь с использованием cookies.

avatar

Grace

ሮሜ 1 (አዲሱ መ.ት) ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ³ ወንጌሉም ስለ ልጁ፣ በሥጋ ከዳዊት ዘር ስለ ሆነ፣ ⁴ በቅድስና መንፈስ ደግሞ ከሙታን በመነሣቱ የእግዚአብሔር ልጅ መሆኑ በኀይል ስለ ተገለጠው ስለ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።

Больше
Рекламные посты
1 824
Подписчики
-224 часа
-17 дней
-2230 дней

Загрузка данных...

Прирост подписчиков

Загрузка данных...

Фото недоступноПоказать в Telegram
ሮሜ 4 (አዲሱ መ.ት) ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ²⁴ ነገር ግን እግዚአብሔር ጽድቅ አድርጎ ለሚቈጥርልን፣ ጌታችን ኢየሱስን ከሙታን ባስነሣው በእርሱ ለምናምን ለእኛም ጭምር ነው። ²⁵ እርሱ ስለ ኀጢአታችን እንዲሞት ዐልፎ ተሰጠ፤ እኛን ጻድቅ አድርጎ ለማቅረብም ከሞት ተነሣ። የትንሣኤው መገለጥ አማኞች ለማጽደቅ ነው፤ ትንሣኤ ኢየሱስ ከሙታን ተነስቷል ብለን የምናከብረው በአል ሳይሆን ኢየሱስ ክርስቶስ በሙታን መነሳት (የትንሣኤ መገለጥ ) አማኞች የእግዚአብሔር ጽድቅ የተደረጉበት ትክክለኛ ማንነታችን ነው። ትንሣኤ አማኞች በክርስቶስ ኢየሱስ የእግዚአብሔር ጽድቅ ሆኖ የተገለጠበት ትክክለኛ ማንነታችን ነው። ትንሣኤ አማኞች በክርስቶስ ኢየሱስ የእግዚአብሔር ጽድቅ ተብለን የተጠራንበት ድንቅ መገለጥ ነው። ትንሣኤ ኢየሱስ ክርስቶስ ከሙታን በመነሳት አማኞች ለማጽደቅ ተነሣ እንጂ ኢየሱስ ተነስቷል ብለን የምናከብረው በዓል አይደለም። #ትንሣኤ_በየአመቱ_የሚከበር_መንፈሳዊ_በአል_አይደለም፤ #ትንሣኤ_አማኞች_የእግዚአብሔር_ጽድቅ_ሆኖ_የተገለጡበት_ድንቅ_የምስራች_ነው። አማኞች የእግዚአብሔር ጽድቅ ናቸው ብለን ስንናገር ኢየሱስ ክርስቶስ ከሞት መነሳት አማኞችን ለማጽደቅ ነው። #Messager_Ephraim_Gebreyesus https://t.me/abundant_grace_church
Показать все...
👍 1 1
Фото недоступноПоказать в Telegram
#እግዚአብሔር_ልጆች የእግዚአብሔር ልጆች ተብለን ልንጠራ አብ እንዴት ያለውን ፍቅር እንደ ሰጠን እዩ የሚለው የሐዋርያው ዮሐንስ አባባል በግሪኩ ቋንቋ የተገለጠበት ሐረግ ማነጻጸሪያ በሌለው ባልተለመደ ዓይነት ፍቅር እንደወደደን የሚገልጽ ነው። የእግዚአብሔር ፍቅር በእግዚአብሔር አባትነት፤ የእግዚአብሔር አባትነት በእግዚአብሔር ፍቅር መጠን እንዲገለጡ እርስ በራሳቸው በእጅጉ የተሳሰሩ ናቸው። የእግዚአብሔር ፍቅር ጥልቀት ኃጢአተኛ፣ ደካማና ጠላቶች የነበርነውን እኛን ዳግም ለመዋጀት በማይመጠነው መልካምነቱ ልጁን ስለ እኛ በመስጠቱ የተገለጠ ነው። እግዚአብሔር ከአምላካችን ባሻገር አባታችንም ነው! (ሮሜ 5፥6) ሬቨረድ. ተዘራ ያሬድ Join and subscribers👇👇👇👇 https://t.me/abundant_grace_church
Показать все...
Фото недоступноПоказать в Telegram
❤#በሰራነው_ሳይሆን_ክርስቶስ_በሰራው❤ =============================== ✍️በአንዱ አዳም አለመታዘዘ ብዙዎች ኃጢአተኞች እንደ ሆኑ እንዲሁ ደግሞ በአንዱ (በኢየሱስ) መታዘዝ ብዙዎች ጻድቃን ይሆናሉ፡፡ (ሮሜ 5፥ 19) ✍️ኃጢአተኞች የተባልነው እኛ በሰራነው ሳይሆን አዳም በሰራው እንደ ሆነ ጻድቃን የተባልነውም እኛ በምሰራው ሳይሆን በክርስቶስ ሥራ ነው፡፡ ✍️ስራችን ኀጢአተኞች ካላደረገን ስራችን ጻድቃን ሊያደርገን አይችልም፡፡ ስለዚህ በአንዱ አዳም ሃጢያተኞች ሆነናል ብለን ለመናገር ካላፈርን በአንዱ በክርስቶስ ጻድቅ ነን ማለት እውነት እንጅ ከንቱ ድፍረት አይደለም ፡፡ (ሮሜ 5፡12-21) 📌 በክርስቶስ ላላችሁ ጸጋና ምህረት ይብዛላችሁ። የወንጌል እውነት Join and subscribers👇👇👇👇 https://t.me/abundant_grace_church
Показать все...
👍 2 1🔥 1
በዚህ የመዝሙር ግብዣዬ ትነካላቹ የተባረኩበት የፀሎት መዝሙር ግብዣ #ፀጋ ይብዛልኝ @SisayAzusaRevivall
Показать все...
01:00
Видео недоступноПоказать в Telegram
#ተከፍሏል_ነቢይ_እዩ_ጩፋ_Shorts_(720p).mp4 ሙሉ ስብከቱ ለማግኘት ከዚህ በታች ባለው ሊንክ መሠረት ተጭናችሁ እንድትሰሙ እጠይቃለሁ። ስብከት ርዕስ፦ ተከፍሏል.mp4 https://t.me/abundant_grace_church
Показать все...
ስለ 3ኛው የአለም ጦርነት የተነገረ ትንቢት... - Christian Promotion - CP https://www.facebook.com/GospelMusicEthiopia/photos/a.1335101486618309/4729852057143218/?type=3
Показать все...
Log in or sign up to view

See posts, photos and more on Facebook.

ዛሬ ህልም አለኝ። አንድ ቀን ሸለቆው ሁሉ ይዋጣል፣ ኮረብታውም ከፍ ከፍ ይላል፣ ተራራውም ሁሉ ዝቅ ይላል፣ ሸካራማ ቦታው ሜዳ ይሆናል፣ ጠማማውም ስፍራው ይቃናል፣ የእግዚአብሔርም ክብር ይገለጣል የሚል ህልም አለኝ። ሥጋ ለባሹም ሁሉ በአንድነት ያዩታል። ይህ ንግግር የተናገረው ማነው?Anonymous voting
  • ዶ/ር ማርቲን ሉተር ኪንግ ጁኒዮር
  • ወንጌላዊ ዶክተር ቢሊ ግርሃም
  • ባራክ ኦባማ
  • ኔልሰን ማንዴላ
0 votes
👍 1 1😁 1🤩 1
Фото недоступноПоказать в Telegram
“እምነታችሁም በእግዚአብሔር ኃይል እንጂ በሰው ጥበብ እንዳይሆን፥ ቃሌም ስብከቴም መንፈስንና ኃይልን በመግለጥ ነበረ እንጂ፥ በሚያባብል በጥበብ ቃል አልነበረም።” — 1ኛ ቆሮንቶስ 2፥4-5 "አገልጋይ ነኝ።" ባይ ግን በሰዎች ዘንድ ለመወደድ ሲባል ዋጋ ሌለው ውሸት ዋጋ የሚተምን እውነትን ግን የሚሰውር፤ብሎም ለግል ጥቅም የሚያሸረግድ የጌታ አገልጋይ ሊሆን አይችልም። “ሰውን ወይስ እግዚአብሔርን አሁን እሺ አሰኛለሁን? ወይም ሰውን ደስ ላሰኝ እፈልጋለሁን? አሁን ሰውን ደስ ባሰኝ የክርስቶስ ባሪያ ባልሆንሁም።” — ገላትያ 1፥10 የዚህ መልዕክት የጸሐፊ Milka Yonatan Join and subscribers👇👇👇👇 https://t.me/abundant_grace_church
Показать все...
07:38
Видео недоступноПоказать в Telegram
በወንድም ዳዊት ፋሲል በማቴዎስ ወንጌል ም.25 ላይ በተመለከተ የሰጠው ማብራሪያ ይመልከቱ። Join in the group👇👇👇👇👇 https://t.me/abundant_grace_church
Показать все...
👍 1
Фото недоступноПоказать в Telegram
Salvation/መዳን/ ክፍል አንድ ❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤ ❤ መዳን በኢየሱስ ክርስቶስ❤❤ ❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤ “መዳንም በሌላ በማንም የለም፤ እንድንበት ዘንድ የሚገባን ለሰዎች የተሰጠ ስም ከሰማይ በታች ሌላ የለምና።” (ሐዋ. 4፡12) ከላይ ያለው መልዕክት ስለ መዳን የተነገረን አንድ እውነት አለ፤ መዳን የሚገኘው በኢየሱስ ክርስቶስ በማመን ብቻ ነው። ✍️ “መዳንም በሌላ በማንም የለም፤” የሚለው ቃል መዳን በሰው ሆነ በመላዕክት ዘንድ ሊገኝ የማይችል በኢየሱስ ክርስቶስ በማመን ብቻ የምትቀበለው የዘላለም ድነት ነው። ✍️ “እንድንበት ዘንድ የሚገባን ለሰዎች የተሰጠ ስም ከሰማይ በታች ሌላ የለምና።” የሚለው ቃል ድነት የተገለጠው በኢየሱስ ክርስቶስ በማመን የሚገኝው የዘላለም ህይወት ሰዎች ሁሉ አምኖ እንዲድኑ የተሰጠ ስም ሲሆን ከዚህ ስም ውጭ ሌላ የመዳን መንገድ እንደሌለ አስረግጦ ይናገራል። እግዚአብሔር ለሰው ልጆች ያዘጋጀው ድነት በኢየሱስ ክርስቶስ በማመን የዘላለም ህይወት እንዲቀበሉ የእግዚአብሔር ፈቃድ ነው። “ኢየሱስም እንዲህ አለው፤ “መንገዱ እኔ ነኝ፤ እውነትና ሕይወትም እኔው ነኝ፤ በእኔ በኩል ካልሆነ በቀር ወደ አብ የሚመጣ የለም።”   — ዮሐንስ 14፥6 (አዲሱ መ.ት) ❤❤❤❤❤❤❤ ❤ ኢየሱስ ያድናል!  ❤ ❤❤❤❤❤❤❤ 📖📖📖ይቀጥላል📖📖📖 Join in the group👇👇👇👇👇👇👇 https://t.me/abundant_grace_church
Показать все...
👍 3 2