ru
Feedback
EEP Communication

EEP Communication

Открыть в Telegram

📈 Аналитический обзор Telegram-канала EEP Communication

Канал EEP Communication (@eepcommuication) языкового сегмента Амхарский является активным участником. Сейчас сообщество объединяет 15 692 подписчиков, занимая 8 014 место в категории Технологии и приложения и 2 155 место в регионе Эфиопия.

📊 Показатели аудитории и динамика

С момента создания невідомо проект демонстрирует стремительный рост, собрав аудиторию из 15 692 подписчиков.

Согласно последним данным от 30 августа, 2026, канал показывает стабильную активность. За последние 30 дней изменение числа участников составило 145, а за последние 24 часа — 2, при этом общий охват остаётся высоким.

  • Статус верификации: Не верифицирован
  • Уровень вовлечённости (ER): Средний показатель вовлечённости аудитории составляет 31.28%. В первые 24 часа после публикации контент обычно набирает 16.96% реакций от общего числа подписчиков.
  • Охват публикаций: В среднем каждый пост получает 4 909 просмотров. В течение первых суток публикация набирает 2 661 просмотров.
  • Реакции и взаимодействия: Аудитория активно поддерживает контент: среднее количество реакций на один пост — 10.

📝 Описание и контентная политика

Автор описывает ресурс как площадку для выражения субъективного мнения:
EEP Communication

Благодаря высокой частоте обновлений (последние данные получены 31 августа, 2026) канал поддерживает актуальность и высокий уровень охвата публикаций. Аналитика показывает, что аудитория активно взаимодействует с контентом, что делает его важной точкой влияния в категории Технологии и приложения.

15 692
Подписчики
+224 часа
+187 дней
+14530 день
Архив постов
አስቸኳይ የሥራ ቅጥር ማስታወቂያ ..........///.......... የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል መሠረታዊ ሠራተኞች ማኅበር (የሠራተኞች ክበብ) ባለው ክፍት የሥራ መደብ ላይ ሠራተኞችን አወዳድሮ
አስቸኳይ የሥራ ቅጥር ማስታወቂያ ..........///.......... የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል መሠረታዊ ሠራተኞች ማኅበር (የሠራተኞች ክበብ) ባለው ክፍት የሥራ መደብ ላይ ሠራተኞችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል። ክፍት የሥራ መደቦች፦ 1. የሰው ኃይል አስተዳደር ሠራተኛ 2. የሂሳብ ባለሙያ 3. ረዳት የፅዳት ቁሳቁስ ቤት ሠራተኛ ዝርዝር መረጃውን በዌብሳይታችን ይመልከቱ፦ https://www.eep.com.et/?amh-announcement=የሥራ-ቅጥር-ማስታወቂያ፡-የኢትዮጵያ-ኤሌ 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et የካቲት 17 ቀን 2018 ዓ.ም

የጥበቃ ሠራተኞች ሙያዊ ሥነ-ምግባርን በተላበሰ መልኩ የተቋሙን ደህንነት ማስጠበቅ እንዳለባቸው ተገለፀ …///….. የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በኤጀንሲ በኩል የተቀጠሩ አዳዲስ የጥበቃ ሠራተኞችን አ
+6
የጥበቃ ሠራተኞች ሙያዊ ሥነ-ምግባርን በተላበሰ መልኩ የተቋሙን ደህንነት ማስጠበቅ እንዳለባቸው ተገለፀ …///….. የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በኤጀንሲ በኩል የተቀጠሩ አዳዲስ የጥበቃ ሠራተኞችን አቅም ለማሳደግ እና የተቋሙን ደህንነት ለማስጠበቅ ያለመ የሥራ ማስጀመሪያ ሥልጠና በዛሬው ዕለት ሰጥቷል። በሥልጠናው ላይ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት በተቋሙ የዋና ሥራ አስፈፃሚ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ሙላት ገዛኸኝ ሥልጠናው የጥበቃ ሠራተኞቹ ከዚህ ቀደም የሚያውቁትን ልምድ እንዲያሳድጉና አዳዲስ አሰራሮችን እንዲቀስሙ ትልቅ እገዛ ያደርጋል ብለዋል፡፡ በተቋሙ የኃይል መሠረተ ልማት ደህንነት፣ ክትትልና ቁጥጥር መምሪያ ዳይሬክተር አቶ ከሊል ሽፋ እንደገለፁት የተቋሙን ንብረት መጠበቅና መንከባከብ ለድርጅቱ ህልውና ወሳኝ በመሆኑ የጥበቃ ሠራተኞችን በዕውቀት ማብቃት አማራጭ የሌለው ተግባር ነው። ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/??amh-news=የጥበቃ-ሠራተኞች-ሙያዊ-ሥነ-ምግባርን-በተ&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et የካቲት 12 ቀን 2018 ዓ.ም

‎ኢትዮጵያና ቱርክ በኢነርጅ ዘርፍ ልማት አብሮ ለመስራት ተስማሙ ‎....//.... ‎ኢትዮጵያ እና ቱርክ በኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ፣ በታዳሽ ኃይል ኢንቨስትመንት እና በውሃ ኃይል መሠረተ ልማት ዙሪ
‎ኢትዮጵያና ቱርክ በኢነርጅ ዘርፍ ልማት አብሮ ለመስራት ተስማሙ ‎....//.... ‎ኢትዮጵያ እና ቱርክ በኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ፣ በታዳሽ ኃይል ኢንቨስትመንት እና በውሃ ኃይል መሠረተ ልማት ዙሪያ አብሮ ለመስራት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርመዋል። ‎ ‎የመግባቢያ ስምምነቱን የኢትዮጵያ ውኃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሐብታሙ ኢተፋ እና የቱርክ የኢነርጂ እና የተፈጥሮ ሀብት ሚኒስትር አልፓርስላን ባይራክታር ፈርመዋል። ‎ ‎በስምምነቱ መሠረት ሀገራቱ በታዳሽ ኃይል እና በኢነርጂ ቁጠባ ዘርፎች የጋራ ፕሮጀክቶችን እንደሚያዘጋጁ እንዲሁም የውሃ ኃይል ማመንጫ መሣሪያዎችን እና ተርባይኖችን በማምረትና በመትከል አብረው የሚሰሩ ይሆናል። ‎ ‎በተጨማሪም ቱርክ በኢትዮጵያ የኢነርጂ ዘርፍ ፕሮጀክቶችን እንድታለማ እድል የሚፈጥር ነው። ‎ ‎የልምድ ልውውጥ በማጠናከር እና በተለያዩ ዘርፎች ተጨባጭ ፕሮጀክቶችን በትብብር ለመስራት ዝግጁ መሆናቸውን ሀገራቱ አረጋግጠዋል። ‎ ‎ፕሬዚዳንት ሬሲፕ ጣይብ ኤርዶጋን ትናንት ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት አዲስ አበባ መምጣታቸው የሚታወስ ነው፡፡ 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et የካቲት 11 ቀን 2018 ዓ.ም

የቀድሞ ተመራቂዎች ልምዳቸውን በመጠቀም ዘርፉን ለማገዝ ዝግጁ ናቸው .........///......... የቀድሞ የኢትዮጵያ መብራትና ኃይል ባለስልጣን የሥልጠና ኢንስቲትዩት ተመራቂዎች የረጅም ጊዜ ልምዳቸውንና እውቀታቸውን በመጠቀም የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይልንና የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎትን ለማገዝ ዝግጁ መሆናቸውን ገለጹ፡፡ የኢንስቲትዩቱ የኤሌክትሪክ 761 ባች የ1978 ዓ.ም የኤሌክትሮ ሜካኒካል ተመራቂዎች የተመረቁበትን 40ኛ ዓመት በተለያዩ ዝግጅቶች አክብረዋል። የማህበሩ የቦርድ አባልና የዝግጅት ኮሚቴው አስተባባሪ አቶ ለገሰ ዳበሳ እንደገለጹት ፕሮግራሙ በሀገር ውስጥና በውጭ በተለያየ ሁኔታ ላይ የሚገኙ የቀድሞ ተመራቂዎችን የእርስ በእርስ ግንኙነት በማጠናከር ያላቸውን ልምድና እውቀት በመጠቀም በቀጣይ ከተቋማቱ ጋር በተለያዩ ጉዳዮች አብሮ ለመስራት ያላቸውን ዝግጁነት ለማሳየት ያለመ ነው። ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=የቀድሞ-ተመራቂዎች-ልምዳቸውን-በመጠቀም&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et የካቲት 9 ቀን 2018 ዓ.ም

photo content
+4

photo content
+9

"ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ አሁን ቤቶችንና ኢንዱስትሪዎችን በኃይል እያደመቀ ነው፤ ለጎረቤት ሀገራት የኤሌክትሪክ ኃይል ይልካል። ይህም እንዴት የጋራ ብልጽግናን እንደሚያመጣ ያሳያል። " ጠቅላይ
"ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ አሁን ቤቶችንና ኢንዱስትሪዎችን በኃይል እያደመቀ ነው፤ ለጎረቤት ሀገራት የኤሌክትሪክ ኃይል ይልካል። ይህም እንዴት የጋራ ብልጽግናን እንደሚያመጣ ያሳያል። " ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአፍሪካ ኅብረት 39ኛው የመሪዎች ጉባኤ ላይ ካስተላለፉት መልዕክት የተወሰደ። 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et የካቲት 7 ቀን 2018 ዓ.ም

ተቋሙ ለጎረቤት ሀገራት ካቀረበው ኃይል ከ67 ሚሊዮን ዶላር በላይ አግኝቷል ‎....///.... ‎የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያዎቹ ስድስት ወራት ለጎረቤት ሀገራት ካቀ
+6
ተቋሙ ለጎረቤት ሀገራት ካቀረበው ኃይል ከ67 ሚሊዮን ዶላር በላይ አግኝቷል ‎....///.... ‎የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያዎቹ ስድስት ወራት ለጎረቤት ሀገራት ካቀረበው የኃይል ሽያጭ 67 ነጥብ 3 ሚሊዮን ዶላር ማግኘቱን የተቋሙ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ኢንጂነር አሸብር ባልቻ ገለጹ። ‎ ‎የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ልማት ድርጅቶች ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል እና የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎትን የ2018 በጀት የግማሽ ዓመት እቅድ አፈጻጸም በዛሬው ዕለት ገምግሟል። ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=ተቋሙ-ለጎረቤት-ሀገራት-ካቀረበው-ኃይል-ከ67&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et የካቲት 6 ቀን 2018 ዓ.ም

የፈተና ጥሪ ማስታወቂያ ......///...... የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በቧንቧ ጥገና ሰራተኛ የስራ መደብ ሰራተኞችን አወዳድሮ ለመቅጠር ጥር 15 ቀን 2018 ዓ.ም የውጭ ማስታወቂያ ማውጣታችን
የፈተና ጥሪ ማስታወቂያ ......///...... የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በቧንቧ ጥገና ሰራተኛ የስራ መደብ ሰራተኞችን አወዳድሮ ለመቅጠር ጥር 15 ቀን 2018 ዓ.ም የውጭ ማስታወቂያ ማውጣታችን ይታወቃል፡፡ በዚሁ መሰረት ከዚህ በታች ስማችሁ የተገለጸው አመልካቾች በሙሉ የካቲት 13 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡00 ሰዓት ማንነታችሁን የሚገልጽ የታደሰ መታወቂያ በመያዝ ኮተቤ ብረታ ብረት ፊትለፊት በሚገኘው በዋናው መ/ቤት የማሰልጠኛ አዳራሽ የጽሁፍ ፈተና የሚሰጥ በመሆኑ ለፈተና እንድትገኙ እናሳስባለን፡፡ 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et የካቲት 6 ቀን 2018 ዓ.ም

EXTERNAL VACANCY ANNOUNCEMENT - ETHIOPIAN ELECTRIC POWER (EEP) ......///...... Ethiopian Electric Power (EEP) is looking for
EXTERNAL VACANCY ANNOUNCEMENT - ETHIOPIAN ELECTRIC POWER (EEP) ......///...... Ethiopian Electric Power (EEP) is looking for qualified and competent applicants for the following vacant positions on a contract basis:- Additional Application Instruction 1   Registration announcement Ten (10) consecutive days starting from the date of this vacancy. 2 Candidate must have to fill the online application form properly using alternative links listed below. 3 Application in unrelated fields & unrelated experience is not acceptable. 4 EEP we notifies you that we have the right to cancel the announcement as necessary. 5. We inform you that we will not accept applicants who come in person with information. Link: https://forms.gle/YG8tQfFos66zHkju9 💡 "Clean Energy for a Better Life!" Facebook | Telegram | Twitter | YouTube | TikTok | Website | LinkedIn February 13, 2026

ቋሚ ኮሚቴው የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የግማሽ ዓመት የሥራ አፈፃፀም እየገመገመ ነው …….///….…. የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግሥት ልማት ድርጅቶች ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪ
+3
ቋሚ ኮሚቴው የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የግማሽ ዓመት የሥራ አፈፃፀም እየገመገመ ነው …….///….…. የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግሥት ልማት ድርጅቶች ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል እና የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎትን የ2018 የግማሽ በጀት ዓመት የሥራ አፈፃፀም እየገመገመ ይገኛል። በግምገማው ላይ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ዋና ሥራ አስፈጻሚ ኢንጂነር አሸብር ባልቻን ጨምሮ የተቋሙ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል፡፡ ዋና ሥራ አስፈፃሚው የተቋሙን የግማሽ ዓመት ዕቅድ አፈጻፀም ሪፖርት ያቀረቡ ሲሆን የምክር ቤት አባላት ላነሷቸው የማከፋፈያ ጣቢያዎች ግንባታ ጥያቄዎች ምላሽ ለመስጠት የሚያስችሉ የተለያዩ ዓለም አቀፍ ጨረታዎች ወጥተው በሂደት ላይ እንደሚገኙ ጠቁመዋል፡፡ 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et የካቲት 6 ቀን 2018 ዓ.ም

በሪጅኑ ሲከናወን የቆየው የኮንዳክተር ቅየራ ሙሉ በሙሉ ተጠናቋል ….///…. በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ሰሜን ምስራቅ 2 ሪጅን ሲከናወን የቆየው የኮንዳክተር ቅየራና መልሶ ግንባታ ሥራ ሙሉ በሙሉ
+9
በሪጅኑ ሲከናወን የቆየው የኮንዳክተር ቅየራ ሙሉ በሙሉ ተጠናቋል ….///…. በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ሰሜን ምስራቅ 2 ሪጅን ሲከናወን የቆየው የኮንዳክተር ቅየራና መልሶ ግንባታ ሥራ ሙሉ በሙሉ ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት መጀመሩን የሪጅኑ ዳይሬክተር ገለጹ፡፡ ዳይሬክተሩ አቶ ሐሰን መሐመድ እንደገለጹት በሰሜኑ የሀገራችን ክፍል ተከስቶ በነበረው የፀጥታ ችግር በሪጅኑ በሚገኙ የኃይል ማስተላለፊያ መስመሮች ላይ ጉዳት ደርሶባቸው ነበር፡፡ ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=በሪጅኑ-ሲከናወን-የቆየው-የኮንዳክተር-ቅ&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et የካቲት 5 ቀን 2018 ዓ.ም

ተቋሙን ለተቀላቀሉ ሠራተኞች የሙያ ደህንነትና ጤና ጥበቃ ስልጠና ተሰጠ ……///……. የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይልን ለተቀላቀሉ ሠራተኞች በሙያ ደህንነት እና ጤንነት ላይ ያተኮረ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥ
+4
ተቋሙን ለተቀላቀሉ ሠራተኞች የሙያ ደህንነትና ጤና ጥበቃ ስልጠና ተሰጠ ……///……. የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይልን ለተቀላቀሉ ሠራተኞች በሙያ ደህንነት እና ጤንነት ላይ ያተኮረ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና እየተሠጠ ይገኛል። በተቋሙ የሙያ ደህንነት እና ጤንነት ሥራ አስኪያጅ አቶ ኮርሳ ታቶ እንደገለፁት ሥልጠናው ተቋሙን የተቀላቀሉ ሠራተኞች ወደ መደበኛ ሥራ ከመሰማራታቸው በፊት በተቋሙ ውስጥ ያለውን የሥራ ከባቢ በውል እንዲገነዘቡ ያለመ ነው፡፡ ሠራተኞቹ በሥራ ላይ ሊያጋጥማቸው የሚችሉ የሙያ ደህንነት ስጋቶችን በመለየት መከላከል በሚቻልባቸው መንገዶች ላይ በቂ ግንዛቤ እንዲጨብጡ ለማድረግ የታሰበ መሆኑንም ነው የገለፁት። ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=ተቋሙን-ለተቀላቀሉ-ሠራተኞች-የሙያ-ደህን&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et የካቲት 5 ቀን 2018 ዓ.ም

የሸኽዲ የኃይል ማከፋፈያ ጣቢያ ተጠግኖ ኤሌክትሪክ መስጠት ጀምሯል ........///........ ‎በሸኽዲ ባለ 230 ኪሎ ቮልት የኃይል ማከፋፈያ ጣቢያ ላይ ባጋጠመ የእሳት አደጋ ምክንያት ኃይል ተ
+6
የሸኽዲ የኃይል ማከፋፈያ ጣቢያ ተጠግኖ ኤሌክትሪክ መስጠት ጀምሯል ........///........ ‎በሸኽዲ ባለ 230 ኪሎ ቮልት የኃይል ማከፋፈያ ጣቢያ ላይ ባጋጠመ የእሳት አደጋ ምክንያት ኃይል ተቋርጦባቸው የነበሩ የምዕራብ ጎንደር ዞን አካባቢዎች ዳግም ኃይል እንዲያገኙ መደረጉን በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የሰሜን ምዕራብ ሪጅን መምሪያ አስታወቀ። ‎የመምሪያው ዳይሬክተር አቶ ጌታቸው ተሻገር እንዳስታወቁት በእሳት አደጋው በአንድ የ33 ኪሎ ቮልት ገቢ እና ሦስት የ33 ኪሎ ቮልት የወጪ መስመሮች ላይ የሚገኙ ፓናሎች እና ብሬከሮች ላይ ጉዳት ደርሶባቸው ነበር። በተከሰተው አደጋ ለመተማ ዮሐንስ ከተማና አካባቢው ኃይል ተቋርጦ መቆየቱን ያቀርብ  ተናግረዋል። ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=የሸኽዲ-የኃይል-ማከፋፈያ-ጣቢያ-ተጠግኖ-ኤ&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et የካቲት 3 ቀን 2018 ዓ.ም

Building a Greener, Brighter Ethiopia! 🌱⚡️ We are working diligently to ensure renewable energy development that exists in perfect harmony with nature. Watch the full video on our TikTok page: 👇 https://www.tiktok.com/@ethio_power/video/7605151725237832976 #Ethiopia #GreenLegacy #Prosperity #RenewableEnergy #Sustainability 💡"Clean Energy for a Better Life!" Facebook | Telegram | Twitter | YouTube | TikTok | Website | LinkedIn

በኃይል መሰረተ ልማቶች ላይ ስርቆት የፈጸሙ አካላት በእስራት ተቀጡ …..///…… በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል መሰረተ ልማቶች ላይ ስርቆት የፈጸሙ ወንጀለኞች በእስራት መቀጣታቸውን የተቋሙ የሕግ አገ
+1
በኃይል መሰረተ ልማቶች ላይ ስርቆት የፈጸሙ አካላት በእስራት ተቀጡ …..///…… በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል መሰረተ ልማቶች ላይ ስርቆት የፈጸሙ ወንጀለኞች በእስራት መቀጣታቸውን የተቋሙ የሕግ አገልግሎት መምሪያ አስታወቀ፡፡፡ የመምሪያው ዳይሬክተር ወ/ሮ መስከረም በቀለ እንዳስታወቁት ጥቅምት 13 ቀን 2018 ዓ.ም ከ107 ሺህ ብር በላይ ግምት ያለው የመቱ - ማሻ የኃይል ማስተላለፊያ መስመር ፕሮጀክት 100 ሜትር ርዝመት ያለው የኮንዳክተር ገመድ ላይ የስርቆት ወንጀል ተፈፅሟል፡፡ ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=በኃይል-መሰረተ-ልማቶች-ላይ-ስርቆት-የፈጸ&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et የካቲት 3 ቀን 2018 ዓ.ም

ሠራተኞች ወደ ሥራ ሲሰማሩ ኃላፊነታቸውን በአግባቡ መወጣት ይጠበቅባቸዋል …….///……. የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይልን የተቀላቀሉ አዳዲስ ሠራተኞች ወደ ሥራ ሲሰማሩ ሙያዊ ሥነ- ምግባርን ባከበረ መል
+9
ሠራተኞች ወደ ሥራ ሲሰማሩ ኃላፊነታቸውን በአግባቡ መወጣት ይጠበቅባቸዋል …….///……. የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይልን የተቀላቀሉ አዳዲስ ሠራተኞች ወደ ሥራ ሲሰማሩ ሙያዊ ሥነ- ምግባርን ባከበረ መልኩ ሥራቸውን በአግባቡ ማከናወን እንደሚጠበቅባቸው በተቋሙ የሰው ሀብት ሥራ አስፈፃሚ አቶ አታላይ አበበ አሳሰቡ፡፡ የኢትዮ ፓወር አካዳሚ ተቋሙን ለተቀላቀሉ አዳዲስ ሠራተኞች ባዘጋጀው የሥራ ላይ ትውውቅ ስልጠና ማስጀመሪያ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት ሥራ አስፈፃሚ አቶ አታላይ እንደተናገሩት ስልጠናው ስለ ተቋሙ አጠቃላይ ገጽታ እና ሠራተኞች ወደ ፊት ስለሚያከናውኗቸው ሥራዎች ግንዛቤ ለመፍጠር ያለመ ነው፡፡ የኤሌክትሪክ ኃይል ለማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ጉዳዮች ከፍተኛ ሚና ያለው በመሆኑ በአሁኑ ወቅት ለዘርፉ ከፍተኛ ትኩረት ተሰጥቶት እተሰራ ይገኛል ብለዋል፡፡ ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=ሠራተኞች-ወደ-ሥራ-ሲሰማሩ-ኃላፊነታቸውን&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et የካቲት 2 ቀን 2018 ዓ.ም

photo content
+9

በክልሉ  የኃይል መሠረተ ልማቶችን ለመጠበቅ የሚያስችል ውይይት ተካሄደ .......///........ በሲዳማ ክልል የኤሌክትሪክ መሰረተ ልማቶችን  ከስርቆት ለመከላከል በየደረጃው ከሚገኙ የመስተዳድር አካላት እና ከተለያዩ የህብረሰብ ክፍሎች ጋር በይርጋለም ከተማ ውይይት ተካሂዷል። በውይይቱ ላይ የተገኙት በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የደቡብ አንድ ሪጅን ዳይሬክተር አቶ ምትኩ ንጉሴ ስለ ተቋሙ አጠቃላይ ታሪካዊ ዳራ እና ሪጅኑ እያከናወናቸው ስላሉ ተግባራት ገለፃ አቅርበዋል። የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በ2022 ዓ.ም ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ ሀገራዊና ክፍለ አህጉራዊ የኃይል ፍላጎትን ሊሸከም የሚችልና ተመራጭ የኤሌክትሪክ ኃይል አቅራቢ ተቋም ለመሆን እየሰራ እንደሚገኝ ተናግረዋል፡፡ በሀገሪቱ የኤሌክትሪክ ፍላጎትን ለሟሟላት ከፍተኛ ገንዘብ ፈሰስ የተደረገባቸው ትላልቅ ፕሮጀክቶች የተገነቡ ቢሆንም ማህበረሰቡ መሰረተ ልማቶችን በእኔነት ስሜት ባለመጠበቁ ለጉዳት እየተጋለጡ እንደሚገኙ ነው የገለፁት፡፡ በዚህም በሀገር ሀብት ላይ ከፍተኛ ውድመት እንዲደርስ ከማድረጉም ባለፈ ለማህበረሰቡ አስተማማኝ የኤሌክትሪክ ኃይል ለማቅረብ በሚከናወነው ሥራ ላይ ተግዳሮት እየሆነ መምጣቱን አስረድተዋል፡፡ በሪጅኑ የማስተላለፊያ መስመሮች ጥገና ሥራ አስኪያጅ አቶ ሞሲሳ ገልቻ በበኩላቸው በክልሉ ውስጥ በሚገኙ የኃይል መሰረተ ልማቶች ላይ በየትኛው ቀበሌና አካባቢ ስርቆት በስፋት እንደተፈጸመ፣ በየቀበሌዎቹ በምን ያህል ምሰሶዎች ላይ እንደተፈፀመ፣ ምን ያህል የምሰሶ አካላት እንደተወሰዱ እና ምን ያህል ምሰሶዎች እንደወደቁ እንዲሁም በብር ሲሰላ ምን ያህል ኪሳራ እንደደረሰ የሚያሳይ የዳሰሳ ጥናት አቅርበዋል፡፡ በኃይል መሰረተ ልማቶች ላይ የሚፈፀሙ ስርቆቶችን ለመከላከል የመንግስት የሥራ ኃላፊዎች እና ማህበረሰቡ በቅንጅት በመስራት ኃላፊነታቸውን መወጣት እንደሚጠበቅባቸውም የሥራ ኃላፊዎቹ አሳስበዋል፡፡ በውይይቱ ላይ በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የደቡብ አንድ ሪጅን የሥራ ኃላፊዎች፣ በሲዳማ ክልል በየደረጃው የሚገኙ የክልል፣ የዞን፣ የወረዳ፣ የቀበሌ እና የከተማ አስተዳደር የሥራ ኃላፊዎች፣  የፀጥታ አካላት፣ የሃይማኖት አባቶች፣ የሀገር ሽማግሌዎች፣ የሴቶች ማኀበት ተወካዮች ተሳትፈዋል። 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ጥር 29 ቀን 2018 ዓ.ም

‎ቀጣናዊ የኃይል ትስስሩን ለማጠናከር የሚያስችሉ ተግባራት እየተከናወኑ ናቸው ‎....///.... ‎የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ቀጣናዊ የኃይል ትስስሩን ለማጠናከር የሚያስችሉ ተግባራትን እያከናወነ
‎ቀጣናዊ የኃይል ትስስሩን ለማጠናከር የሚያስችሉ ተግባራት እየተከናወኑ ናቸው ‎....///.... ‎የኢትዮጵያ  ኤሌክትሪክ  ኃይል ቀጣናዊ የኃይል ትስስሩን ለማጠናከር የሚያስችሉ ተግባራትን እያከናወነ መሆኑን አስታወቀ። ‎ ‎በተቋሙ የኮርፖሬት ኮሙኒኬሽን መምሪያ ዳይሬክተር አቶ ሞገስ መኮንን እንደገለጹት ከሶማሊያና ደቡብ ሱዳን ጋር በኤሌክትሪክ ኃይል መሠረተ ልማት ለመተሳሰር የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች እየተከናወኑ ነው። ‎ ‎ከደቡብ ሱዳን ጋር በጋራ መሥራት የሚያስችለውን ሥምምነት ከሦስት ዓመታት በፊት የተፈረመ ሲሆን በሁለቱም ወገን ሂደቱን የሚከታተል የቴክኒክ ባለሙያዎች ቡድን ተቋቁሞ እየተሠራ መሆኑን ተናግረዋል።            ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=ቀጣናዊ-የኃይል-ትስስሩን-ለማጠናከር-የ&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ጥር 28 ቀን 2018 ዓ.ም