ru
Feedback
EEP Communication

EEP Communication

Открыть в Telegram

📈 Аналитический обзор Telegram-канала EEP Communication

Канал EEP Communication (@eepcommuication) языкового сегмента Амхарский является активным участником. Сейчас сообщество объединяет 15 695 подписчиков, занимая 8 016 место в категории Технологии и приложения и 2 154 место в регионе Эфиопия.

📊 Показатели аудитории и динамика

С момента создания невідомо проект демонстрирует стремительный рост, собрав аудиторию из 15 695 подписчиков.

Согласно последним данным от 30 августа, 2026, канал показывает стабильную активность. За последние 30 дней изменение числа участников составило 145, а за последние 24 часа — 2, при этом общий охват остаётся высоким.

  • Статус верификации: Не верифицирован
  • Уровень вовлечённости (ER): Средний показатель вовлечённости аудитории составляет 31.28%. В первые 24 часа после публикации контент обычно набирает 16.96% реакций от общего числа подписчиков.
  • Охват публикаций: В среднем каждый пост получает 4 909 просмотров. В течение первых суток публикация набирает 2 661 просмотров.
  • Реакции и взаимодействия: Аудитория активно поддерживает контент: среднее количество реакций на один пост — 10.

📝 Описание и контентная политика

Автор описывает ресурс как площадку для выражения субъективного мнения:
EEP Communication

Благодаря высокой частоте обновлений (последние данные получены 31 августа, 2026) канал поддерживает актуальность и высокий уровень охвата публикаций. Аналитика показывает, что аудитория активно взаимодействует с контентом, что делает его важной точкой влияния в категории Технологии и приложения.

15 695
Подписчики
+224 часа
+187 дней
+14530 день
Архив постов
ለግብርና ማቀነባበሪያ ፓርኩ ኃይል ለማቅረብ የሚያስችሉ መሠረተ ልማቶች እየተገነቡ ነው …...///..... ለቡሬ የተቀናጀ የግብርና ምርቶች ማቀነባበሪያ ፓርክ አስተማማኝ የኤሌክትሪክ ኃይል ለማቅረብ
+4
ለግብርና ማቀነባበሪያ ፓርኩ ኃይል ለማቅረብ የሚያስችሉ መሠረተ ልማቶች እየተገነቡ ነው …...///..... ለቡሬ የተቀናጀ የግብርና ምርቶች ማቀነባበሪያ ፓርክ አስተማማኝ የኤሌክትሪክ ኃይል ለማቅረብ እየሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታወቀ፡፡ በተቋሙ የአግሮ ኢንዱስትሪ የኃይል አቅርቦት ፕሮጀክት ቢሮ ሥራ አስኪያጅ አቶ ዮናስ አባዲ እንዳስታወቁት ለፓርኩ ኤሌክትሪክ ለማቅረብ የሚያስችል የማከፋፈያ ጣቢያና ማስተላለፊያ መስመር ግንባታ ሥራ እየተከናወነ ሲሆን የፕሮጀክቱ አጠቃላይ አፈፃፀም ከ37 በመቶ በላይ ደርሷል፡፡ ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=ለግብርና-ማቀነባበሪያ-ፓርኩ-ኃይል-ለማቅ&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ታህሳስ 14 ቀን 2018 ዓ.ም

የውጤት ማስታወቂያ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በሾፌር-1ኛ (ጂኤስ-6) የስራ መደብ ሰራተኞችን አወዳድሮ ለመቅጠር ጥቅምት 03 ቀን 2018 ዓ.ም የውጪ ማስታወቂያ ማውጣታችን ይታወቃል፡፡ በዚህም መ
የውጤት ማስታወቂያ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በሾፌር-1ኛ (ጂኤስ-6) የስራ መደብ ሰራተኞችን አወዳድሮ ለመቅጠር ጥቅምት 03 ቀን 2018 ዓ.ም የውጪ ማስታወቂያ ማውጣታችን ይታወቃል፡፡ በዚህም መሠረት የተሰጠውን የጽሁፍ እና የተግባር ፈተና ወስዳችሁ ካለፋት ተወዳዳሪዎች መካከል ከተራ ቁጥር 1 እስከ 3 ስማችሁ የተገለጸው ተወዳዳሪዎች ከታህሳስ 15 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 5 (አምስት) የስራ ቀናት ውስጥ ኮተቤ በሚገኘው በዋናው መ/ቤት የሰው ኃይል ቅጥር እና ምደባ ቢሮ በመገኘት የትምህርት ማስረጃ፣ የስራ ልምድና የመንጃ ፈቃድ ዋናውን እና ኮፒ በመያዝ ቀርባችሁ የቅጥር ሂደት እንድትፈጽሙ እናሳውቃለን፡፡ 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ታህሳስ 14 ቀን 2018 ዓ.ም

በቀጣዮቹ አምስት ዓመታት የሀገሪቱን የኃይል ትስስር መቶ በመቶ ለማድረስ ይሰራል .….///…… በቀጣዮቹ አምስት ዓመታት በመላው ኢትዮጵያ ያለው የኃይል ትስስር መቶ በመቶ እንዲረጋገጥ ይሰራል ሲሉ ጠ
+1
በቀጣዮቹ አምስት ዓመታት የሀገሪቱን የኃይል ትስስር መቶ በመቶ ለማድረስ ይሰራል .….///…… በቀጣዮቹ አምስት ዓመታት በመላው ኢትዮጵያ ያለው የኃይል ትስስር መቶ በመቶ እንዲረጋገጥ ይሰራል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ተናግረዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የዲጂታል 2030 መጀመር ይፋ በሆነበት መድረክ ላይ እንደገለፁት የኤሌክትሪክ አገልግሎት ተደራሽነት ሳይሟላ የሚረጋገጥ እድገት አይኖርም፡፡ ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=በቀጣዮቹ-አምስት-ዓመታት-የሀገሪቱን-የኃ&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ታህሳስ 13 ቀን 2018 ዓ.ም

ብልሹ አሰራሮችንና ብክነቶችን በማስወገድ ተቋማዊ ለውጥ ለማምጣት እየተሰራ ነው ....///..... ብልሹ አሰራሮችንና ብክነቶችን በማስወገድ ተቋማዊ ለውጥ ለማምጣት እየሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ ኤሌክት
+6
ብልሹ አሰራሮችንና ብክነቶችን በማስወገድ ተቋማዊ ለውጥ ለማምጣት እየተሰራ ነው ....///..... ብልሹ አሰራሮችንና ብክነቶችን በማስወገድ ተቋማዊ ለውጥ ለማምጣት እየሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታወቀ፡፡ በተቋሙ የኮርፖሬት ገቨርናንስና ኮምፕሊያንስ ዘርፍ ሥር የሚገኙ የሥራ ክፍሎች በፓወር ግሪድ ኦፕሬሽን እና በወረገኑ የኃይል ማከፋፈያ ጣቢያ የመስክ ምልከታ አድርገዋል። ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=ብልሹ-አሰራሮችንና-ብክነቶችን-በማስወገ&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ታህሳስ 13 ቀን 2018 ዓ.ም

photo content
+3

የዲጂታል ኢትዮጵያ ግቦችን ለማሳካት የኤሌክትሪክ ተደራሽነት ወሳኝ ነው .......///........ የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ግቦችን ለማሳካት የኤሌክትሪክ ተደራሽነት ወሳኝ መሆኑን ገለፁ። የ"ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030" ስትራቴጂ ይፋ ተደርጓል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በስትራቴጂው ይፋዊ ማብሰሪያ ወቅት እንደገለጹት የዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ግቦች እንዲሳኩ መሠረታዊና አስቻይ ሁኔታዎች መካከል የመጀመሪያውና ዋነኛው የኤሌክትሪክ ተደራሽነት ነው። የኤሌክትሪክ ኃይል ለዲጂታል ቴክኖሎጂ መስፋፋት እንደምግብ ነው ብለዋል። የቴክኖሎጂ መሣሪያዎች የኤሌክትሪክ ኃይል የሚፈልጉ በመሆናቸው በሁሉም አማራጮች የኤሌክትሪክ ተደራሽነትን ማስፋት ግድ እንደሚል አስገንዝበዋል። 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ታህሳስ 12 ቀን 2018 ዓ.ም

photo content
+7

ለሥነ-ምግባር ሕጎች፣ ደንቦችና ለአሰራር ሥርዓቶች መገዛት ይገባል ......///....... ለሥነ-ምግባር ሕጎች፣ ደንቦችና ለአሰራር ሥርዓቶች መገዛት እንደሚገባ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የኮርፖሬት ኮምፒሊያንስና ገቨርናንስ ዘርፍ ሥራ አስፈጻሚ አሳሰቡ፡፡ በተቋሙ የሥነ ምግባር ጸረ ሙስና መከታተያ መምሪያ ለመካከለኛ አመራሮች በሥነ ምግባርና ፀረ-ሙስና ሕጎችና ጽንሰ ሀሳቦች ላይ አተኩሮ ሲሰጥ የነበረው የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና ተጠናቋል፡፡ በሥልጠናው ማጠቃለያ ላይ ሥራ አስፈጻሚው አቶ ዱጉማ ነዳ እንደገለጹት የሙስና ወንጀል ውስብስብ መሆኑን ከግምት በማስገባት መካከለኛ አመራሩ ሥራዎቹን ተቋማዊ አሰራሮችን፣ ሕግና ደንብ ተከትሎ ሊሰራ ይገባል፡፡  በተቋሙ ለሙስናና ብልሹ አሰራሮች ተጋላጭ የሆኑ የሥራ ክፍሎችን በመለየት ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑን ገልፀው ከዚህ በተጠናከረ መልኩ ሊሰራ  እንደሚገባም አስገንዝበዋል። ሙስናና ብልሹ አሰራሮች በፕሮጀክት አፈፃፀሞች እና በኦፕሬሽን ሥራዎች ላይ ከፍተኛ ጫና እንዳለው የጠቆሙት አቶ ዱጉማ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠናው መካከለኛ አመራሩ ሙስናን ለመከላከል በሚደረገው ጥረት የበኩሉን ሚና እንዲወጣ እንደሚያግዘው አብራርተዋል፡፡ በሥልጠናው የተሳተፉት በጀኔሬሽን ቢዝነስ ካሳ ጉዳዮች ሥራ አስኪያጅ አቶ ዘውዱ ገዛኸኝ ሥልጠናው የሙስና ውስብስብ ባህሪን በመረዳት ብልሹ አሰራሮችን ለመታገል የሚያስችል ግንዛቤን ያገኙበት መሆንን ተናግረዋል፡፡ ሌላኛዋ የሥልጠናው ተሳታፊ በኢንጂነሪንግና ኮንሰትራክሽን ዘርፍ የኤሌክትሮ መካኒካል  ሲቪል ስራዎች ሳይት ሥራ አስኪጅ ወ/ሮ ፅጌ ጥላሁን በበኩሏ የሙስናና ሥነ-ምግባር ሕጎችን አለማወቅ ከሕግ ተጠያቂነት የማያድን በመሆኑ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠናው አስፈላጊ እንደሆነ ገልጻለች፡፡ 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ታህሳስ 10 ቀን 2018 ዓ.ም

ግልጸኝነትን በማስፈን የተቋሙን ገጽታ ለመገንባት አመራሩ ሚናውን መወጣት አለበት ….….///….…. ግልጸኝነትን በማስፈን የተቋሙን ገጽታ ለመገንባት በየደረጃው ያለው አመራር የድርሻውን መወጣት እንዳ
ግልጸኝነትን በማስፈን የተቋሙን ገጽታ ለመገንባት አመራሩ ሚናውን መወጣት አለበት ….….///….…. ግልጸኝነትን በማስፈን የተቋሙን ገጽታ ለመገንባት በየደረጃው ያለው አመራር የድርሻውን መወጣት እንዳለበት በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የኮርፖሬት ኮምፕሊያንስና ገቨርናንስ ዘርፍ ገለጸ፡፡ የዘርፉ ዋና ሥራ አሥፈጻሚ አቶ ዱጉማ ነዳ እንደገለጹት የሥራ ባህሪያቸው በገቨርናንስ ዙሪያ ላይ ትኩረት ያደረጉ የሥራ ክፍሎችን በማስተባበር በተቋሙ ውስጥ ግልጸኝነትና ተጠያቂነት ለማስፈንና የተቋሙን ገጽታ ለመገንባት ዘርፉ በ2017 ዓ.ም እንደ አዲስ ተቋቁሟል፡፡ ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=ግልጸኝነትን-በማስፈን-የተቋሙን-ገጽታ-ለ&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ታህሳስ 10 ቀን 2018 ዓ.ም

አመራሩ በመልካም ሥነ ምግባር በመታነጽ ሙስናን እና ብልሹ አሰራርን መታገል አለበት ……..///……. አመራሩ በመልካም ሥነ ምግባር በመታነጽ ሙስናን እና ብልሹ አሰራርን መታገል እንዳለበት በኢትዮጵያ
+6
አመራሩ በመልካም ሥነ ምግባር በመታነጽ ሙስናን እና ብልሹ አሰራርን መታገል አለበት ……..///……. አመራሩ በመልካም ሥነ ምግባር በመታነጽ ሙስናን እና ብልሹ አሰራርን መታገል እንዳለበት በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የሥነ ምግባርና ፀረ-ሙስና መከታተያ መምሪያ ገለፀ፡፡ መምሪያው ለተቋሙ መካከለኛ አመራሮች በሥነ ምግባርና ፀረ-ሙስና ሕጎችና ጽንሰ ሀሳቦች ላይ ያተኮረ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና እየሰጠ ይገኛል፡፡ ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=አመራሩ-በመልካም-ሥነ-ምግባር-በመታነጽ-ሙ&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ታህሳስ 9 ቀን 2018 ዓ.ም

በጣቢያው ሲከናወን የቆየው የአቅም ማሳደግ ሥራ ተጠናቀቀ ........///....... በለገጣፎ ባለ 230 ኪሎ ቮልት የኃይል ማከፋፈያ ጣቢያ ላይ ሲከናወን የቆየው የአቅም ማሳደግ ሥራ መጠናቀቁን የ
+6
በጣቢያው ሲከናወን የቆየው የአቅም ማሳደግ ሥራ ተጠናቀቀ ........///....... በለገጣፎ ባለ 230 ኪሎ ቮልት የኃይል ማከፋፈያ ጣቢያ ላይ ሲከናወን የቆየው የአቅም ማሳደግ ሥራ መጠናቀቁን የማዕከላዊ 1 ሪጅን መምሪያ አስታወቀ፡፡ የመምሪያው ዳይሬክተር አቶ ደረጄ ገዛኸኝ እንዳስታወቁት የአቅም ማሳደግ ሥራው በጣቢያው አንድ ባለ 125 ሜጋ ቮልት አምፒር ተጨማሪ ትራንስፎርመር በመትከል የተከናወነ ነው፡፡ ተጨማሪ ያንብቡ: https://www.eep.com.et/?amh-news=በጣቢያው-ሲከናወን-የቆየው-የአቅም-ማሳደ&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ታህሳስ 9 ቀን 2018 ዓ.ም

የጊምቢ- ቱሉ ካፒ የኃይል ማስተላለፊያ መስመርና ማከፋፈያ ጣቢያ ፕሮጀክት ግንባታ ሊጀመር ነው ………///…… ለቱሉ ካፒ የወርቅ ማውጫ ኩባንያ የኤሌክትሪክ ኃይል ለማቅረብ በዕቅድ ተይዞ የነበረውን የ
የጊምቢ- ቱሉ ካፒ የኃይል ማስተላለፊያ መስመርና ማከፋፈያ ጣቢያ ፕሮጀክት ግንባታ ሊጀመር ነው ………///…… ለቱሉ ካፒ የወርቅ ማውጫ ኩባንያ የኤሌክትሪክ ኃይል ለማቅረብ በዕቅድ ተይዞ የነበረውን የጊምቢ- ቱሉ ካፒ ባለ 132 ኪሎ ቮልት የኃይል ማስተላለፊያ መስመርና ማከፋፈያ ጣቢያ ፕሮጀክት ግንባታን በይፋ ለመጀመር እየተሰራ መሆኑን በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የትራንስሚሽን ቢዝነስ ገለፀ። በዘርፉ የፕሮጀክት ቢሮ ሥራ አስኪያጅ አቶ አዛርያ ምናሴ እንደገለጹት ፕሮጀክቱ ከጊምቢ እስከ ቱሉ ካፒ የሚዘረጋ የ43 ኪሎ ሜትር የማስተላለፊያ መስመር፣ አንድ አዲስ የማከፋፈያ ጣቢያ ግንባታ እና በጊምቢ ነባር ማከፋፈያ ጣቢያ ላይ የማስፋፊያ ሥራዎችን ያጠቃልላል፡፡ ተጨማሪ ያንብቡ: https://www.eep.com.et/?amh-news=የጊምቢ-ቱሉ-ካፒ-የኃይል-ማስተላለፊያ-መስ&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ታህሳስ 8 ቀን 2018 ዓ.ም

በተቋማዊ አጀንዳዎች ላይ የጋራ መግባባት እንዲፈጠር የሥራ መሪዎች ሚና የጎላ ነው …..///….. በተቋማዊ አጀንዳዎች ላይ የጋራ መግባባት እንዲፈጠር የሥራ መሪዎች ሚና የጎላ መሆኑን በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የፖሊሲ ፕሮሰስና የለውጥ ሥራ አመራር መምሪያ አስታወቀ፡፡ በመምሪያውና በኢትዮጵያ ፓወር አካዳሚ ትብብር ከኃይል ማመንጫዎች፣ ሪጅኖችና ማከፋፈያ ጣቢያዎች ለተውጣጡ የሥራ መሪዎች ለ8ኛ ዙር የተሰጠው የአመራር ክህሎት ሥልጠና ተጠናቋል፡፡ በሥልጠናው ማጠናቀቂያ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት የመምሪያው ዳይሬክተር አቶ አንዷለም ኪዳኔ በሥራ መሪዎች የአመራር ብቃት ላይ ያሉ ክፍተቶችን በመሙላት ተቋማዊ ለውጥ ለማስመዝገብ ወርክሾፑ መዘጋጀቱን ተናግረዋል፡፡ በተጨማሪም ተቋማዊ ባህል ለመገንባት አመራሩ የተቋሙን እሴቶች በመላበስ እንዲሰራ የእርስ በእርስ የልምድ ልውውጥ እንዲኖር መድረኩ አስፈላጊ እንደነበረ አንስተዋል፡፡ ለሰባት ቀናት በቆየው ወርክሾፕ የቴክኒካልና የአስተዳደር ጉዳዮች እንዲሁም የተቋማዊ ለውጥ ሥራዎች ዙሪያ የሚመለከታቸው ሥራ አሥፈጻሚዎችና ተወካዮች በተገኙበት ውይይት እንደተደረገባቸውም አብራርተዋል፡፡ የአመራር ልማት የአንድ ጊዜ ሥራ ባለመሆኑ ቀጣይነት ባለው መልኩ በዕቅድ ተይዞ እንደሚከናወን የጠቆሙት አቶ አንዷለም የተቋሙን ስትራቴጂክ ግብ ለማሳካት አመራሩ በትብብር በመስራት የኮርፖሬት ቢዝነስ ባህልን ማጠናከርና መገንባት ያስፈልጋል ብለዋል፡፡ ተቋሙ ርዕሰ ጉዳዮችን በመለየት የፖሊሲ ቀረጻ ሥራ መጀመሩን በመግለጽ ለዚህም የሥራ መሪዎች በየዘርፋቸው አስተዋጽኦ ማድረግ እንዳለባቸውም አሳስበዋል፡፡ በወርክ ሾፑ ላይ በኃይል ማመንጫዎችና ማከፋፈያ ጣቢያዎች ከሰው ኃይልና ከግብዓት እጥረት፣ ከሥልጠናና ከትምህርት ዕድል እንዲሁም ከአሰራር ሥርዓት ጋር በተያያዘ የሚያጋጥሙ ችግሮችና የሚስተዋሉ ክፍተቶችን በተመለከተ ጥያቄዎች ተነስተው በሚመለከታቸው የሥራ ኃላፊዎች ምላሽ ተሰጥቶባቸዋል። በ8ኛው ዙር 23 የሥራ መሪዎች ተሳታፊ የነበሩ ሲሆን ወርክ ሾፑ በአስር ዙር የሚጠናቀቅ ይሆናል፡፡ 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ታህሳስ 6 ቀን 2018 ዓ.ም

photo content
+9

EEP & Danish Energy Agency Collaborate to Boost Power Project Success! Ethiopian Electric Power (EEP) and the Danish Energy Agency are jointly assessing major power projects like Assela, Koysha, and Aysha II to tackle delays and strengthen implementation. Learn how they're improving project performance and addressing key challenges. 👉 Read the full story here: https://www.linkedin.com/feed/update/urn:li:activity:7406328864450355200 💡 "Clean Energy for a Better Life!" Facebook | Telegram | Twitter | YouTube | TikTok | Website | LinkedIn

ተቋሙ የመሰረተ ልማት ስርቆትን በዘላቂነት ለመከላከል እየሰራ ነው ……///…… የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በሚያስተዳድራቸው የኃይል መሰረተ ልማቶች ላይ የሚፈፀሙ ስርቆቶችን ለመከላከል የተለያዩ አሰ
ተቋሙ የመሰረተ ልማት ስርቆትን በዘላቂነት ለመከላከል እየሰራ ነው ……///…… የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በሚያስተዳድራቸው የኃይል መሰረተ ልማቶች ላይ የሚፈፀሙ ስርቆቶችን ለመከላከል የተለያዩ አሰራሮችን በመዘርጋት እየሠራ እንደሆነ የተቋም ደህንነትና አስተዳደራዊ ጉዳዮች መምሪያ አስታወቀ፡፡ ተጨማሪ ያንብቡ: https://www.eep.com.et/?amh-news=ተቋሙ-የመሰረተ-ልማት-ስርቆትን-በዘላቂነ 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ታህሳስ 4 ቀን 2018 ዓ.ም

#Vacancy External Vacancy Announcement Read More on 👇 https://www.eep.com.et/?announcements=external-vacancy-announcement-2
#Vacancy External Vacancy Announcement Read More on 👇 https://www.eep.com.et/?announcements=external-vacancy-announcement-2 💡 "Clean Energy for a Better Life!" Facebook | Telegram | Twitter | YouTube | TikTok | Website | LinkedIn

ሪጅኑ የአሰራር ሥርዓቱን ለማዘመን የሚያስችል መተግበሪያ ይፋ ማድረጉን ገለፀ ….....///……... በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የማዕከላዊ 1 ሪጅን የአሰራር ሥርዓቱን ለማዘመን የሚያስችል የኦፕሬሽ
+9
ሪጅኑ የአሰራር ሥርዓቱን ለማዘመን የሚያስችል መተግበሪያ ይፋ ማድረጉን ገለፀ ….....///……... በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የማዕከላዊ 1 ሪጅን የአሰራር ሥርዓቱን ለማዘመን የሚያስችል የኦፕሬሽን፣ ክትትል እና ጥገና የአሰራር ሥርዓት (Operation, Inspection, and Maintenance Management System) የተሰኘ የሞባይል እና የድረ-ገፅ መተግበሪያ በሥራ ላይ ማዋሉን አስታወቀ። ሪጅኑ የማከፋፈያ ጣቢያዎችን እና የማስተላለፊያ መስመሮችን የኦፕሬሽንና ጥገና ሥራዎች ለማሳለጥ በሚያግዘው መተግበሪያ ዙሪያ ለሠራተኞቹ ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ ተጨማሪ ያንብቡ: https://www.eep.com.et/?amh-news=ሪጅኑ-የአሰራር-ሥርዓቱን-ለማዘመን-የሚያ 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ታህሳስ 4 ቀን 2018 ዓ.ም

የፕሮጀክቶችን አፈጻፃም ለማሻሻል እየተሠራ ነው …….///…….. ለኃይል መሰረተ ልማት ፕሮጀክቶች መዘግየት ምክንያት የሆኑ ውስጣዊ ችግሮችን በጥናት በመለየት የፕሮጀክት ትግበራን ለማሻሻል ከዴንማርክ
+8
የፕሮጀክቶችን አፈጻፃም ለማሻሻል እየተሠራ ነው …….///…….. ለኃይል መሰረተ ልማት ፕሮጀክቶች መዘግየት ምክንያት የሆኑ ውስጣዊ ችግሮችን በጥናት በመለየት የፕሮጀክት ትግበራን ለማሻሻል ከዴንማርክ ኢነርጂ ኤጀንሲ ጋር በመተባበር በተመረጡ አራት ፕሮጀክቶች ላይ የዳሰሳ ጥናት እየተካሄደ መሆኑን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታወቀ፡፡ በዛሬው ዕለት በኮይሻ እና አይሻ 2 የኃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶች ላይ የተካሄዱ ጥናቶች የመጀመሪያ ረቂቅ ሪፖርት የተቋሙ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ኢንጂነር አሸብር ባልቻ በተገኙበት ቀርበው ውይይት ተካሂዶባቸዋል፡፡ ተጨማሪ ያንብቡ: https://www.eep.com.et/?amh-news=የፕሮጀክቶችን-አፈጻፃም-ለማሻሻል-እየተ 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ታህሳስ 3 ቀን 2018 ዓ.ም

ስርቆት የፈጸመው ግለሰብ በ10 ዓመት ከ6 ወር ጽኑ እስራት ተቀጣ …..///…. በጌዶ - ገፈርሳ ባለ 230 ኪሎ ቮልት የከፍተኛ ኃይል ማስተላለፊያ መስመር ላይ ስርቆት የፈጸመ ግለሰብ በ10 ዓመት
+1
ስርቆት የፈጸመው ግለሰብ በ10 ዓመት ከ6 ወር ጽኑ እስራት ተቀጣ …..///…. በጌዶ - ገፈርሳ ባለ 230 ኪሎ ቮልት የከፍተኛ ኃይል ማስተላለፊያ መስመር ላይ ስርቆት የፈጸመ ግለሰብ በ10 ዓመት ከ6 ወር በሆነ ጽኑ እስራት እንዲቀጣ መወሰኑን በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የማዕከላዊ አንድ ሪጅን አስታወቀ፡፡ በሪጅኑ የትራንስሚሽንና ኦፒጂ ደብሊው መስመር ጥገና ሥራ አስኪያጅ አቶ በፍቃዱ በቀለ እንዳስታወቁት የጌዶ -ገፈርሳ ባለ 230 ኪሎ ቮልት የከፍተኛ ኃይል ማስተላለፊያ መስመር በተደጋጋሚ ሥርቆት ከሚፈጸምባቸው መስመሮች መካከል አንዱ ነው፡፡ ተጨማሪ ያንብቡ: https://www.eep.com.et/?amh-news=ስርቆት-የፈጸመው-ግለሰብ-በ10-ዓመት-ከ6-ወር-ጽ 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ታህሳስ 3 ቀን 2018 ዓ.ም