ru
Feedback
HAILE GEBRIEL - በማለዳ ንቁ

HAILE GEBRIEL - በማለዳ ንቁ

Открыть в Telegram

❤️ ቅዱሳን አባቶች እንዲህ ይላሉ **ጸጋ ያለምስጋና አያድግም ይላሉ** እግዚአብሔር ሆይ ስለሆነልኝ፣ ክፉውንም ከእኔና ከቤተሰቦቼ ስላራክልኝ 👏 አመሰግንሃለሁ ❤️ 👇👇👇 http://www.youtube.com/@haileG2239

Больше
2 280
Подписчики
Нет данных24 часа
+57 дней
+3230 день
Архив постов

እንኳን ለጻድቁ አባታችን አቡነ አረጋዊ ዓመታዊ ክብረ በዓል አደረሰን፤ አደረሳችሁ!!
እንኳን ለጻድቁ አባታችን አቡነ አረጋዊ ዓመታዊ ክብረ በዓል አደረሰን፤ አደረሳችሁ!!

መዝሙረ ዳዊትን የሚጸልይ ሰው የሚያገኛቸው መንፈሳዊ በረከቶች! አባታችን መምህር ግርማ ያስጠነቀቁንና የነገሩን 4ቱ የሕይወት መመሪያዎች!! ስለ ንስሐ ማወቅ ያለባችሁ ወሳኝ ነገር!! https://www.youtube.com/watch?v=iJX2jqOgcR0

ጥቅምት ፲፫/13/ ‎ ‎በዚችም ቀን ደግሞ የመነኰስ ዘካርያስ የዕረፍቱ መታሰቢያ ሆነ። የዚህም መስተጋድል የአባቱ ስም አቃርዮስ ነው። ይህም አቃርዮስ ‎ምንኩስናን ሽቶ ሚስቱን አስፈቅዶ ሁለት ልጆቹን
ጥቅምት ፲፫/13/
‎ ‎በዚችም ቀን ደግሞ የመነኰስ ዘካርያስ የዕረፍቱ መታሰቢያ ሆነ። የዚህም መስተጋድል የአባቱ ስም አቃርዮስ ነው። ይህም አቃርዮስ ‎ምንኩስናን ሽቶ ሚስቱን አስፈቅዶ ሁለት ልጆቹን ትቶ በገዳመ አስቄጥስ መነኰሰ። ‎ ‎ከጊዜ በኋላ ረኃብ ሆነ ሚስቱም ልጆቿን ይዛ ወደባሏ አቃርዮስ መጣች በዚህም ምክንያት እኔ ወንዱን ልጄን እወስዳለሁ አንቺም ሴት ልጅሽን ውሰጂ አላት ይህንንም ብሎ ዘካርያስን ልጁን ወሰደ። ‎ ‎ዘካርያስም በበጎ ሥራ በገዳም ውስጥ አደገ። መነኰሳትም ከመልኩ ማማር የተነሳ በመነኰሳት መካከል እንዴት ይኖራል ተባባሉ። ‎ ‎ዘካርያስም መነኰሳት ስለእርሱ እንዳንጐራጐሩ በሰማ ጊዜ ናጥራን ወደሚባል ተራራ ስር ወደአለች ዐዘቅት ሔደ ልብሱንም አውልቆ በረግረግ ውስጥ ተኛ ሥጋውም ተነፋፍቶ ጠቆረ ተመላልጦም ቈሰለ ብዙ ዘመንም በደዌ እንደኖረ ሆነ ከዚህም በኋላ ልብሱን ለብሶ ወደ ገዳም መጣ ያወቀውም የለም። ከብዙ ቀኖችም በኋላ አባቱ አስተውሎ ልጁ ዘካርያስ እንደ ሆነ አወቀውና መልክህን የለወጠው ምንድን ነው ብሎ ጠየቀው እርሱም ያደረገውን ሁሉ ነገረው። ‎ ‎አንድ ቀንም እግዚአብሔር ሥራውን ለአባ ኤስድሮስ ገለጸለት እርሱም ለመነኰሳት ነገራቸው። እነርሱም አስቀድሞ እንደ ሰው ሁነህ መጣህ ዛሬ ግን እንደ እግዚአብሔር መልአክ ሁነህ መጣህ አሉት። ‎ ‎አባቱም ስለእርሱ እኔ በገድል ብዙ ደክሜአለሁ ነገር ግን ከልጄ ሥርዓተ ገድል አልደረስኩም ብሎ ተናገረ። በዚህ ተጋድሎውም 45 ዓመት እግዚአብሔርን አገልግሎ በ52 ዓመቱ በክብር አረፈ። ‎ ‎ወስብሐት ለእግዚአብሔር ‎ምንጭ፦ መጽሐፈ ስንክሳር

🛑ብጹዕ አባታችን አቡነ ማቲያስ ዝምታቸውን ሰበሩ!! የዛር መንፈስና አጋንንት ወገቡን የሚመታው በቅዳሴ ነው!! ጅሃድ ከሌለ እስልምና ውቤት የለውም!! https://youtu.be/83EEKWpULkU

"የባዕዳን ስም የማጥፋት ዘመቻ፣ የቤተ ክርስቲያኗን እምነት ከመንቀፍና ከማብጠልጠል በላይ አልፎ የቅዱሳንን ቅዱስ ሥዕል በአደባባይ እስከ መቅደድ ተደርሶአል።" (ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ) አባታች
"የባዕዳን ስም የማጥፋት ዘመቻ፣ የቤተ ክርስቲያኗን እምነት ከመንቀፍና ከማብጠልጠል በላይ አልፎ የቅዱሳንን ቅዱስ ሥዕል በአደባባይ እስከ መቅደድ ተደርሶአል።" (ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ) አባታችን በረከቶ ይደርብን!

አባ በርገር ማንነቱ ሲጋለጥና እፎይ ወንድማችን በድጋሚ ጉድ አወጣ!! ዳቤ ቀምሳ ከሞት የተነሳችው የሙስሊሟ እህታችን ታርክ!! #አጋንንት #ሰይጣን #ጸሎት https://youtu.be/AmPZ0P5I0WU

#ጸጉራችሁን ቀለም የምትቀቡ ከሆነ ይኼንን ቪዲዮ ሳታዩ በጭራሽ እንዳታልፉ!! ፓስተር ዮናታን ማደናገሩን ቀጥሏል!! መምህር ምህረተዓብ ያስተላለፈው መልዕክት!! https://youtu.be/4fESAMJ2GkQ

ይገርማል! የአንድ ዕድር አባላት የመሰረቱ አስደናቂው ቤተክርስቲያን! የአባታችን የሐጅ ሙፍት ልብ የሚነካ ንግግር! መምህር ግርማን መተት ሥሩልኝ የምሉ አባቶች! https://youtu.be/5JhxcjXQy5A?si=DjsEorQvdVWHrRll

#አስተውሉ! አዲስ ክርስቲያን ከጳጳስ ይበልጣል እያልን ስንት ነፍስ ገድለናል!! የቡዳን መንፈስ ከሕይወታችን ለማራቅ አሁኑኑ ይኼንን አድርጉ!! #ጸሎት #ንቁ https://youtu.be/Y4VJVac8h6A?si=Foh60SkQ9PV95kUj

በመተት አጋንንት ዕድላችን መወሰዱን በምንና እንዴት እናውቃለን? መፍትሔውስ ምንድነው? ዕድላችን በመተት ተወሰደ የሚባለው መቼ ነው? https://youtu.be/Vma1Cu3VoB4?si=cWosvBce3jp6lqcC

ፓስፖርት አውጥቶ ውጭ ሀገር የገባው የመተትና የደብተራው ሴራ ስገለጥ!! መምህር ተስፋዬ ያስተላለፈው ጥብቅ መልዕክት! የአለባበስ መተት እንዳለ ስንቶቻችሁ ታውቃላችሁ? https://youtu.be/y72Zp2Pt_UU?si=-E9wNuywPuTWdr3i

እኔ አባታችሁና መምህራችሁ ነኝ፥ ሁላችሁ ልጆቼ ትእዛዜን አዳምጡ፤ በቅድስት ሥላሴ ማመንን እንድትከተሉና እንድትጸኑ እነግራችኋለሁና፤ የተወደዳችሁ ልጆቼ እርስ በእርሳችሁ በእውነተኛ ፍቅር ትዋደዱ ዘንድ እለምናችኋለሁ። የተወደዳችሁ ልጆቼ በፍጹም ሰብአዊነት መልካምን አንድታደርጉ እለምናችኋለሁ፤ ልጆቼ ዓለም እንድታታልላችሁ አትፍቀዱላት፤ በእግዚአብሔር አገልግሎት ዳተኞችና ቸልተኞች አትሁኑ ብዬ እለምናችኋለሁ። የተወደዳችሁ ልጆቼ ያለማቋረጥ እና ያለ መታከት እንድትጸልዩ እለምናችኋለሁ፤ ልጆቼ መለያየትን ከሚያመጣ ንግግር አንደበታችሁን እንድትጠብቁ እለምናችኋለሁ። የተወደዳችሁ ልጆቼ የተጠመቃችሁባትን ቅድስቲቱን ጥምቀት እንድትጠብቋት እለምናችኋለሁ፤ የተወደዳችሁ ልጆቼ ሰውነታችሁን ለጌታ ንጹሕ አድርጋችሁ እንድትጠብቁ እለምናችኋለሁ። ልጆቼ መብራታችሁ ፈጽሞ እንዲጠፋ አትፍቀዱ ይልቅስ ብርሃንን እንዲሰጥ እንድታደርጉት እለምናችኋለሁ፤ ልጆቼ እግዚአብሔር የሰጣችሁን ትእዛዝ እንድትጠብቁ እለምናችኋለሁ። ልጆቼ  እግዚአብሔርን መፍራት ከእናንተ ጋር እንዲሆን እለምናችኋለሁ፤ የነገርኳችሁን ሁሉ ከጠበቃችሁ የእባቡንና የዘንዶውን ራስ ትቀጠቅጣላችሁ፤ ያልኋችሁን ካደረጋችሁ የምድርን በረከት ትበላላችሁ፤ ብርሃናዊያን ኪሩቤል ይጠብቋችኋል፡፡ ብፁዕ አቡነ ሺኖዳ ሣልሳዊ #Subscribe #Like #Share    👇👇👇👇 www.youtube.com/@haileG2239 www.facebook.com/hailegebrieltube2021 https://www.tiktok.com/@iam_haile

እኔ አባታችሁና መምህራችሁ ነኝ፥ ሁላችሁ ልጆቼ ትእዛዜን አዳምጡ፤ በቅድስት ሥላሴ ማመንን እንድትከተሉና እንድትጸኑ እነግራችኋለሁና፤ የተወደዳችሁ ልጆቼ እርስ በእርሳችሁ በእውነተኛ ፍቅር ትዋደዱ ዘንድ እለምናችኋለሁ። የተወደዳችሁ ልጆቼ በፍጹም ሰብአዊነት መልካምን አንድታደርጉ እለምናችኋለሁ፤ ልጆቼ ዓለም እንድታታልላችሁ አትፍቀዱላት፤ በእግዚአብሔር አገልግሎት ዳተኞችና ቸልተኞች አትሁኑ ብዬ እለምናችኋለሁ። የተወደዳችሁ ልጆቼ ያለማቋረጥ እና ያለ መታከት እንድትጸልዩ እለምናችኋለሁ፤ ልጆቼ መለያየትን ከሚያመጣ ንግግር አንደበታችሁን እንድትጠብቁ እለምናችኋለሁ። የተወደዳችሁ ልጆቼ የተጠመቃችሁባትን ቅድስቲቱን ጥምቀት እንድትጠብቋት እለምናችኋለሁ፤ የተወደዳችሁ ልጆቼ ሰውነታችሁን ለጌታ ንጹሕ አድርጋችሁ እንድትጠብቁ እለምናችኋለሁ። ልጆቼ መብራታችሁ ፈጽሞ እንዲጠፋ አትፍቀዱ ይልቅስ ብርሃንን እንዲሰጥ እንድታደርጉት እለምናችኋለሁ፤ ልጆቼ እግዚአብሔር የሰጣችሁን ትእዛዝ እንድትጠብቁ እለምናችኋለሁ። ልጆቼ  እግዚአብሔርን መፍራት ከእናንተ ጋር እንዲሆን እለምናችኋለሁ፤ የነገርኳችሁን ሁሉ ከጠበቃችሁ የእባቡንና የዘንዶውን ራስ ትቀጠቅጣላችሁ፤ ያልኋችሁን ካደረጋችሁ የምድርን በረከት ትበላላችሁ፤ ብርሃናዊያን ኪሩቤል ይጠብቋችኋል፡፡ ብፁዕ አቡነ ሺኖዳ ሣልሳዊ

❗️መላሽ ያላገኘው ጥያቄ። - በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት በ44ኛው አጠቃላይ የሰበካ መንፈሳዊ ዓለም አቀፋዊ ጉባዔ ላይ አንጋፋው አባት ብፁዕ አቡነ ኤልያስ የሚከተሉትን መልስ የሌላቸው
❗️መላሽ ያላገኘው ጥያቄ። - በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት በ44ኛው አጠቃላይ የሰበካ መንፈሳዊ  ዓለም አቀፋዊ ጉባዔ ላይ አንጋፋው አባት ብፁዕ አቡነ ኤልያስ የሚከተሉትን መልስ የሌላቸው ጥያቄዎች እንዳቀረቡ ሰማን! - የምንሰበሰበው ለምንድነው? ምክንያቱን አውቀን ነው የተሰበሰብነው? እስከ ዛሬስ የተወሰኑት ውሳኔዎች ይተገበራሉ? ልባችንን ሰጥተን ነው የምንመካከረው? - ጉባዔው 44ኛ ነው። በ44 ዓመት ውስጥ ምን ሠራን? በፓትርያርክ መመራት ከጀመርን 66 ዓመታችን ነው። በግብጻውያን ሥር እያለን ምን ተሠራ? ከእነርሱ ነጻ ከወጣን በኋላስ ምን ሠራን? ከልባችን ብናስብ ኖሮ ዛሬ የሚታዩ ችግሮች ባልኖሩ። - ክርስቶስን የምንከተለው ለምንድነው? ጌታችን በሚያስተምርበት ዘመን ለእንጀራና ልዩ ልዩ ምድራዊ ምክንያቶች የሚከተሉ ነበሩ። ዛሬስ? - ይህ ጉባኤ ከተኛበት ይንቃ ይነሣ። ምንም አልሠራንም!! - ብፁዕ አባታችን አቡነ ኤልያስ  በዕድሜና በጤና ይጠብቅልን። - እንደ እርስዎ የሚያስቡ ቢበዙ ኖሮ ቤተ ክርስቲያን እንዲህ ባለ በታሪክ ባልታየ ምስቅልቅል ውስጥ አትገኝም ነበር። #Subscribe #Like #Share    👇👇👇👇 www.youtube.com/@haileG2239 www.facebook.com/hailegebrieltube2021 https://www.tiktok.com/@iam_haile

ከቤተሰቦቻችን የወረስናቸውን የዛርና የጬሌ መንፈስ በዚህ መንገድ አስወግዱ | መምህር ተስፋዬ አበራ | መምህር ግርማ ወንሙ | ዲያቆን ዘላለም ታዬ https://youtu.be/0ZBCjHg1lec

ቆንጆ ሴቶችና የቡዳ መንፈስን ምን ያገናኛቸዋል ይኼንን ልታዳምጡ ይገባል!! ሰው የእግዚአብሔር መንፈስ ስገባው እንዲህ ይሆናል!! ለሴቶች የጥንቃቄ መልዕክት!! https://youtu.be/l-0y4QSgyhw

«አንተ ኃጢአትን በምትሠራበት ጊዜ በገበያ መካከል ብዙ ሰዎች በዚያ ስላሉ በግልጽ በአደባባይ አትሠራም። ይህም ለክብርህና ኃጢአትን አብሮህ ለሚሠራው ሰው ክብር ፈርተህ ነው። ነገር ግን አንተ ሰዎችን የምትፈራና የምታፍር ከሆነ በሁሉ ቦታ ባለ ሁሉን በሚያይ ሁሉን በሚሰማ በልዑል እግዚአብሔር ፊት ይህን የመሰለውን ስድብና ድፍረት ስትሠራ እንዴት አታፍርም? አያይም እንዳትል ያያል፤ አይሰማም እንዳትልም ይሰማል።» ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ #Subscribe #Like #Share 👇👇👇👇 www.youtube.com/@haileG2239 www.facebook.com/hailegebrieltube2021 https://www.tiktok.com/@iam_haile

የንስሐ አባት የምንቀይርባቸው 10 መሠረታዊ ምክንያቶች!! በንስሐ አባትና ልጅ መካከል ያለው ግንኙነት!! የንስሐ አባት የሚያስቀይሩ ከባባድ ስህተቶች!! https://youtu.be/GEh1iwqwtoQ

በምትጸልይበት ጊዜ አትቸኩል፥ ምጽዋት መመጽወትንም አታቃልል። የሚያሳዝን፥ ደስ የሚያሰኝም አለና፥ ባዘነ ሰው አትሳቅ። . ብዙ ናቸው ብለህ ከኃጢአተኞች ጋር አንድ አትሁን። [ሲራክ 7: 10-11 & 16] ———______——— 1. ጥድፍ ጥድፍ ብለህ ብዙ ለመጸለይ ከመመኮር አጭርም ቢሆን ጸሎት ተረጋግተህ ከልብህ በማስተዋል ሆነህ መጸለይ 2. ስለ ምጽዋት ቅዱሳት መጽሐፍት የሚምሰክሩት ነገር በጣም ጠንካራ ነው.. “ለደሃ የሚሰጥ ለእግዚአብሔር ያበድራል” የሚልም ሳይቀር ነው ያለው[ምሳ 19:17].. ስለዚህም በፍቅር የሆነ ቸርነትን እናድርግ.. በማርያም ብሎ እየለመነን አልፈነው ቤት ስንገባ እኛም ጌታችንን “በማርያም” ብለን የምንለምን ነን.. 3. በኃጢአት ውስጥ ያሉ ብዙዎች ቢሆኑ ለመመሳሰል ብለህ ኃጢአተኛ አትሁን.. ለነ ኖኅ እና ሎጥ የተነገረውን አስብ 2ጴጥ 5-8.. ራስህን ለእግዚአብሔር ለይ.. አብረህ መሞትና እግዚአብሔርን ማጣት የለብህም.. መልካም ውሎ..ይሁን ለሁላችን!