ru
Feedback
Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

Открыть в Telegram

የቀጨኔ መድኃኔዓለም ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት ነሐሴ 26/ 1958 ዓ.ም ተመሠረተ።

Больше

📈 Аналитический обзор Telegram-канала Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

Канал Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት (@finotehiwott) языкового сегмента Амхарский является активным участником. Сейчас сообщество объединяет 15 369 подписчиков, занимая 5 633 место в категории Религия и духовность и 2 187 место в регионе Эфиопия.

📊 Показатели аудитории и динамика

С момента создания невідомо проект демонстрирует стремительный рост, собрав аудиторию из 15 369 подписчиков.

Согласно последним данным от 19 июня, 2026, канал показывает стабильную активность. За последние 30 дней изменение числа участников составило -46, а за последние 24 часа — 37, при этом общий охват остаётся высоким.

  • Статус верификации: Не верифицирован
  • Уровень вовлечённости (ER): Средний показатель вовлечённости аудитории составляет 22.37%. В первые 24 часа после публикации контент обычно набирает 7.87% реакций от общего числа подписчиков.
  • Охват публикаций: В среднем каждый пост получает 3 438 просмотров. В течение первых суток публикация набирает 1 210 просмотров.
  • Реакции и взаимодействия: Аудитория активно поддерживает контент: среднее количество реакций на один пост — 22.

📝 Описание и контентная политика

Автор описывает ресурс как площадку для выражения субъективного мнения:
የቀጨኔ መድኃኔዓለም ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት ነሐሴ 26/ 1958 ዓ.ም ተመሠረተ።

Благодаря высокой частоте обновлений (последние данные получены 20 июня, 2026) канал поддерживает актуальность и высокий уровень охвата публикаций. Аналитика показывает, что аудитория активно взаимодействует с контентом, что делает его важной точкой влияния в категории Религия и духовность.

15 369
Подписчики
+3724 часа
+367 дней
-4630 день
Архив постов
++++#ታላቍ_መቃርዮስ_እንዲህ_አሉ#+++++ ጥላቻ የሚመጣው ቂምን ወይም ክፉን ከመሰወር ነው፣ ክፉን መሰወር ደግሞ ከኩራት፣ ኩራት ከግብዝነት፣ ግብዝነት ከእምነት ጉድለት፣ የእምነት ጉድለት ከልብ ድንዛዜ፣ የልብ ድንዛዜ ከቸልተኝነት፣ ቸልተኝኀት ከስንፍና፣ ስንፍና ከተስፋ መቁረጥ፣ ተስፋ መቁረጥ ከትዕግሥት ማጣት፣ ትዕግሥት ማጣት ከትዕቢት ይመጣል። ጸሎት በፍቅር ላይ ይመሠረታል፣ ፍቅር ደግሞ በደስታ፣ ደስታ ደግሞ በቅንነት፣ ቅንነት በትሕትና፣ ትሕትና በአገልግሎት፣ አገልግሎት በተስፋ፣ ተስፋ በእምነት፣ እምነት በመታዘዝ፣ መታዘዝ በግልጸኝነት ወይም ራስን ቀለል በማድረግ ላይ ይመሠረታል። Ven. Macarius the Great https://t.me/phronema

#ምስባክ #መጻጕዕ ዘመጋቢት ፳፪ የምስባኩንና የመዝሙሩን ዜማ በተራኪ አፕ ጣቢያችን ያድምጡ https://terakiapp.page.link/h6JfpJoTT5HgXr9d9
#ምስባክ #መጻጕዕ ዘመጋቢት ፳፪ የምስባኩንና የመዝሙሩን ዜማ በተራኪ አፕ ጣቢያችን ያድምጡ https://terakiapp.page.link/h6JfpJoTT5HgXr9d9

ድንግል ሆይ ! ሰማይ በስፋቱ ብራና ቢሆን ባሕርም ቀለም ቢሆን ምስጋና የተመላውን ክብርሽን ገናንንትሽን ለመጻፍ በዚህም ምስጋናሽን ለመፈጸም አልችልም ፡፡ አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ #Orthodox_Quo
ድንግል ሆይ ! ሰማይ በስፋቱ ብራና ቢሆን ባሕርም ቀለም ቢሆን ምስጋና የተመላውን ክብርሽን ገናንንትሽን ለመጻፍ በዚህም ምስጋናሽን ለመፈጸም አልችልም ፡፡ አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ #Orthodox_Quotes

የሰንበት ትምህርት ቤታችን የዘውትር አገልጋይን ዲ/ን ዮሴፍ ሰውነት #ታስሯል ። ++++++ ወንድማችን ዲያቆን ዮሴፍ ፍሥሓ ሰውነት [Yosef Fiseha Sewunet]፥ በነገረ መለኮት ምሩቅነቱ ፣ በታሪክ መምህርነቱ እና በሚድያ ባለ ሙያነቱ ከሚሰገው አገልግሎት ባሻገር ለቤተ ክርስቲያን አንድነት፣ ለሀገር ዕድገት፣ ለሰዎች ስኬት የሚጨነቅ ቀና ወንድም ነው። ይኼን እውነትም በፌስ ቡክ ገጹ ከሚጽፋቸው መልእክታቱ መረዳት ይቻላል። በተለይም ትውልዱ ቁም ነገር አዘል መጻሕፍትን እንዲያነብ ለማትጋት በሚያደርገው ወደር የለሽ ጥረት ይታወቃል። ለዚኽም ዐዳዲስ መጻሕፍት በታተሙ ቍጥር ይዘታቸውን እያስተዋወቀ፣ አንባብያንን አወዳድሮ እያሸለመ፣ ከፍ ሲልም በሚድያ እያቀረበ የሚሠራው በጎ ሥራ ማስረጃ ነው። ከማንም ምንም ጥቅም ሳያገኝ በነጻ ይኼን ኹሉ ማድረጉ፥ ቅንነቱን ያሳያል። ወንድማችን ዮሴፍ፥ ከዚኽ በጎ አስተዋፅኦው ባለፈ በቤተ ክርስቲያንም በሀገርም ጉዳይ የሚያየውን ክፍተት በምክንያት ይተቻል። ጥሩ ሥራ ተሠርቶ ሲያይ ደግሞ ያደንቃል። በድብቅ ማሤርን እና ነገር መሥራትን ግን ይጸየፋል። ከቅንነቱ በተጨማሪ ይኼ ሰብእናው ይማርከኛል። እንዲኽ ዐይነት ሰው ጠላት እንደሚበዛበት በራሴ ስለ ተማርኹም ሕይወቱ ያሳዝነኛል። ይኼ ቅን ወንድማችን፥ በቅርቡ በፌስ ቡክ በጻፈው ፖለቲካዊ ሒስ ምክንያት ለእስር መዳረጉን ከራሱ አንደበት አረጋግጫለኹ። መታሰሩን ቶሎ ባለ መስማቴ ለመጠየቅ ብዘገይም፥ በዛሬው ዕለት፥ ከኹለት ወንድሞች ጋራ ፖሊስ ጣቢያ ሔጄ ጠይቄዋለኹ። ለብዙ ሰው የሚጠቅም ሐሳብ ያለው ወንድማችን ማንም ሳይጠይቀው በመሰንበቱም አዝኛለኹ። በእርግጥ የእውነት አምላክ እንደማይለየው አምናለኹ። ዛሬ ልንጠይቀው በሔድን ጊዜ ከራሱ አንደበት እንደ ሰማኹት፥ ዲያቆን ዮሴፍ፥ በፌስ ቡክ በጻፈው ፖለቲካ ነክ አስተያየት ምክንያት፥ ከመጋቢት ፱ ቀን ፳፻፲፮ ዐ.ም ጀምሮ፥ ከዐዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አጠገብ [ግቢ ውስጥ] በሚገኘው ሦስተኛ ፖሊስ ጣቢያ ታስሮ ሰንብቷል። የሚፈታበትን ቀንም በተስፋ ይጠባበቃል። ፖሊስ ክስ ባይመሠረትበትም ያሰረው በጽሑፉ ምክንያት መኾኑን ግን ነግሮታል። ይኸውም ወቅታዊ ጉዳይ ነው። የታሰረበት ምክንያት ወቅታዊ ጉዳይ እንደ መኾኑ፥ በግልጽ ሳይከሰስ፣ ጉዳዩም ለፍርድ ቤት ሳይቀርብ ያለ ጠያቂ በፖሊስ ጣቢያ ሊቆይ ይችላል። ይኼ ኹኔታ ደግሞ በወንድማችን ላይ ሥነ ልቡናዊ ጕዳት ያመጣል። ከሥራውም ከኑሮውም በከንቱ ይስተጓጐላል። ከዚኽም በላይ የብቸኝነት እና የባይተዋርነት ስሜት ሊሰማው ይችላል። ይኼ ኹሉ ጣጣ በወንድማችን ላይ ከመድረሱ በፊት ኹላችንም ድምፅ ኾነን ልናስፈታው ይገባል። በመጨረሻም በመንግሥትም በግልም ተቋማት የምትሠሩ ኦርቶዶክሳውያን፥ ይልቁንም የሕግ ባለ ሙያዎች፥ ከሚመለከተው አካል ጋራ በመነጋገር ዮሴፍን እንድታስፈቱት፤ የእስር ጊዜው ያጥር ዘንድም እንድትፋጠኑለት፤ በአጠቃላይ መላው ኦርቶዶክሳውያን፥ የዮሴፍ አምላክ በሰላም ያስፈታው ዘንድ ወደ እግዚአብሔር እንድንጮኽለት በወንድምነት ስሜት እጠይቃለኹ!! መውጫ ቅኑ ወንድሜ ዮሴፍ ሆዬ፥ መታሰርኽን ከሰማኹባት ሰዓት ጀምሬ ስለ አንተ ተጨንቄአለኹ። እውነትን ይዘኽ የምትሞግት፣ በሰው ስኬት የምትደሰት፣ በሰው ላይ ክፉ ነገር የማትዶልት ቅን ወንድም መኾንክን ዐውቃለኹና። ስለዚኽም እስራትኽ እስራቴ፣ ጭንቀትኽ ጭንቀቴ ነው። ከልቤ የጻፍኹት ይኽ መልእክቴ ፍሬ አፍርቶ በቅርቡ እንደምትፈታ ተስፋ አደርጋለኹ። በተረፈ ስሙ ስምኽ ነውና የዮሴፍ አምላክ እንዳይለይኽ ወንድምኽ እመኝልኻለኹ!! © ኤፍሬም የኔሰው