GLOW STAR KG AND PRIMARY SCHOOL ADDIS ABABA ETHIOPIA.
Открыть в Telegram
1 535
Подписчики
+124 часа
+207 дней
+10430 день
Архив постов
ሐምሌ 16/2018 ዓ.ም
የነባር ተማሪዎች የምዝገባ ቀን ሐምሌ 17/2018 ዓ.ም እንደምጠናቀቅ ይታወቃል፡፡ እስከ ዛሬ ሐምሌ 16/2018 ዓ.ም ባለን የምዝገባ ሒደት ባሉን የክፍል ደረጃዎች እና ካምፓሶች 80 % የተማሪዎች ምዝገባ ተጠናቅቋል።
ከሐምሌ 08/2018 ዓ.ም ጀምሮ ነባርም ይሁን አዲስ ተማሪዎችን እየተቀበልን ያለንው በተወሰኑ የክፍል ደረጃዎች ፤ ባሉን ክፍት ቦታዎች ብቻ መሆኑ ይታወቃል፡፡
ሆኖም ውስን ወላጆች ያለ ት/ት ቤቱ ግንዛቤ እና ፍቃድ በባንክ ሲስተም ላይ ክፍያ እየፈፀማችሁ ትገኛላችሁ፡፡ ይህ ተግባር የልጆቹን መመዝገብ የማያረጋግጥ መሆኑን በድጋሚ እየገለፅን፤ መመዝገብ የምትችሉት ከት/ት ቤቱ መረጃ እና ፍቃድ በመውሰድ ፤ ቦታ መኖሩን በማረጋገጥ ብቻ መሆኑን በጥብቅ እንገልፃለን፡፡ማስታዎሻ፡- ቀደም ብላችሁ በሲስተም ከፍላችሁ የባንክ ደረሰኝ/ ስልፒ/ ያላመጣችሁ ወላጆች እስከ ነገ ሐምሌ 17/2018 ዓ.ም ከቀኑ 11:30 ሰዓት ድረስ ብቻ የምናስተናግድ መሆኑን አውቃችሁ ደረሰኙን ( ሲሊፑን) ልጅዎ በሚማርበት ካምፓስ እንዲያመጡ እናሳስባለን፡፡ ት/ት ቤቱ
✍✍✍ማስታወሻ
ለነባር ተማሪ ወላጆች /አሳዳጊዎች
የ2019 ዓ.ም ምዝገባ መጀመሩን እንገልፃለን። ወላጆች በምዝገባ መጨረሻ ቀን (17/11/2018ዓ.ም ) ላይ ሊፈጠር የሚችለውን መጨናነቅ ለማስቀረት፣ ከወዲሁ ምዝገባቸውን እንዲያካሂዱ በአክብሮት እንጠይቃለን።
ለምዝገባ ሲመጡ የሚከተሉትን ሰነዶች ይዘው እንዲቀርቡ እናሳስባለን፦
1.የተማሪውን/ዋን ፎቶግራፍ ሁለት
2.የተማሪውን/ዋን አባት ፎቶግራፍ አንድ
3. የተማሪውን/ዋን እናት ፎቶግራፍ አንድ
4.ክፍያ የፈጸሙበትን የባንክ ስሊፕ (በምክንያት ማብራሪያ ላይ የተማሪውን/ዋን ስም የያዘ)
5. በሞባይል ባንክ (Mobile Banking) ከፍለው ከሆነ፣ ወደ ባንክ ቅርንጫፍ በመሄድ ፕሪንት የተደረገ ስሊፕ ይዘው መምጣት ግዴታ ነው።
6. የተማሪውን/ዋን ሪፖርት ካርድ ኮፒ
👆👆👆👆👆👆👆👆👆
ከላይ የተጠቀሱትን ሰነዶች በማሟላት ምዝገባዎን ማከናወን ይችላሉ
🧏ማሰባሰቢያ
የምዝገባ ቀናቱን ባለመጠበቅ ምክንያት ለሚፈጠር የቦታ ማጣት ችግሮች ት/ቤቱ ሃላፊነቱን የማይወስድ መሆኑን ከወዲሁ በአክብሮት ለማስታወስ እንወዳለን፡፡
ት/ቤቱ
✍✍✍ማስታወሻ
ለነባር ተማሪ ወላጆች /አሳዳጊዎች
የ2019 ዓ.ም ምዝገባ መጀመሩን እንገልፃለን። ወላጆች በምዝገባ መጨረሻ ቀን ላይ ሊፈጠር የሚችለውን መጨናነቅ ለማስቀረት፣ ከወዲሁ ምዝገባቸውን እንዲያካሂዱ በአክብሮት እንጠይቃለን።
ለምዝገባ ሲመጡ የሚከተሉትን ሰነዶች ይዘው እንዲቀርቡ እናሳስባለን፦
1.የተማሪውን/ዋን ፎቶግራፍ ሁለት
2.የተማሪውን/ዋን አባት ፎቶግራፍ አንድ
3. የተማሪውን/ዋን እናት ፎቶግራፍ አንድ
4.ክፍያ የፈጸሙበትን የባንክ ስሊፕ (በምክንያት ማብራሪያ ላይ የተማሪውን/ዋን ስም የያዘ)
5. በሞባይል ባንክ (Mobile Banking) ከፍለው ከሆነ፣ ወደ ባንክ ቅርንጫፍ በመሄድ ፕሪንት የተደረገ ስሊፕ ይዘው መምጣት ግዴታ ነው።
6. የተማሪውን/ዋን ሪፖርት ካርድ ኮፒ
👆👆👆👆👆👆👆👆👆
ከላይ የተጠቀሱትን ሰነዶች በማሟላት ምዝገባዎን ማከናወን ይችላሉ
🧏ማሰባሰቢያ
የምዝገባ ቀናቱን ባለመጠበቅ ምክንያት ለሚፈጠር የቦታ ማጣት ችግሮች ት/ቤቱ ሃላፊነቱን የማይወስድ መሆኑን ከወዲሁ በአክብሮት ለማስታወስ እንወዳለን፡፡
ት/ቤቱ
የክረምት ማጠናከሪ ከ1 - 6 ክፍል ሀሙስ ሐምሌ 09/2018 ይጀመራል ።
ሰዓት 2:00 - 6:00 ይሆናል
የረረ ቅርንጫፍ
ለግሎው ስታር ተማሪ ወላጆች/አሳዳጊዎች በሙሉ
የ2018 ዓ.ም የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት እና ክህሎት ማዳበሪያ ፕሮግራም
የትምህርት ቤታችን የ2018 ዓ.ም የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት እና ልዩ የክህሎት ማዳበሪያ ፕሮግራም ሀሙስ ፣ ሐምሌ 09 ቀን 2018 ዓ.ም የሚጀምር መሆኑን እያሳወቅን፣ በፕሮግራሙ ወቅት መከተል ያለባቸውን ዝርዝር መመሪያዎች ከዚህ በታች አቅርበናል።
1. የጊዜ ሰሌዳ
⏰ መግቢያ ሰዓት፦ 1፡50
⏰መውጫ ሰዓት፦ 6፡10
2. የትምህርት እና ስልጠና ይዘቶች ፕሮግራማችን ተማሪዎች በአካዳሚክ እና በክህሎት ዘርፍ ብቁ እንዲሆኑ የሚከተሉትን ይዘቶች ያካትታል፡-
•መደበኛ እና ማጠናከሪያ ትምህርት፦ ከ1ኛ እስከ 7ኛ ክፍል ላሉ ተማሪዎች ልዩ የማጠናከሪያ ትምህርት እንዲሁም የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል መደበኛ ትምህርት።
🎤ልዩ የክህሎት ስልጠናዎች፦
🔏የእንግሊዝኛ እና ኦሮሚኛ ቋንቋ ማዳበሪያ ስልጠና፣
🔏የአማርኛ እና እንግሊዝኛ ንባብ ክህሎት ስልጠና።
🎧. አስፈላጊ ማሳሰቢያዎች
✔️የደንብ ልብስ፦ ተማሪዎች የትምህርት ቤት የደንብ ልብስ (Uniform) መልበስ አይጠበቅባቸውም።
✔️የተግባር ማጠቃለያ፦ ተማሪዎች በፕሮግራሙ ያካበቱትን ክህሎት በመጨረሻው ሳምንት የመጨረሻ ቀን ለወላጆቻቸው በተግባር የሚያቀርቡ ይሆናል።
ለበለጠ መረጃ 0911699333 ደውለው መረጃ ማግኘት ይችላሉ፡፡
Thanks to all Glow Admin Staff ,Teachers , Our Glow school Families and other stakeholders of the School.
Unbelievable result for our school community. Bravo . Thanks to Almighty God.
