es
Feedback
GLOW STAR KG AND PRIMARY SCHOOL ADDIS ABABA ETHIOPIA.

GLOW STAR KG AND PRIMARY SCHOOL ADDIS ABABA ETHIOPIA.

Ir al canal en Telegram

Always strive for Excellence❤!!

Mostrar más
1 535
Suscriptores
+124 horas
+207 días
+10430 días
Archivo de publicaciones
ሐምሌ 16/2018 ዓ.ም የነባር ተማሪዎች የምዝገባ ቀን ሐምሌ 17/2018 ዓ.ም እንደምጠናቀቅ ይታወቃል፡፡ እስከ ዛሬ ሐምሌ 16/2018 ዓ.ም ባለን የምዝገባ ሒደት ባሉን የክፍል ደረጃዎች እና ካምፓሶች 80 % የተማሪዎች ምዝገባ ተጠናቅቋል። ከሐምሌ 08/2018 ዓ.ም ጀምሮ ነባርም ይሁን አዲስ ተማሪዎችን እየተቀበልን ያለንው በተወሰኑ የክፍል ደረጃዎች ፤ ባሉን ክፍት ቦታዎች ብቻ መሆኑ ይታወቃል፡፡
ሆኖም ውስን ወላጆች ያለ ት/ት ቤቱ ግንዛቤ እና ፍቃድ በባንክ ሲስተም ላይ ክፍያ እየፈፀማችሁ ትገኛላችሁ፡፡  ይህ ተግባር የልጆቹን መመዝገብ የማያረጋግጥ መሆኑን በድጋሚ እየገለፅን፤ መመዝገብ የምትችሉት ከት/ት ቤቱ መረጃ እና ፍቃድ በመውሰድ ፤ ቦታ መኖሩን በማረጋገጥ  ብቻ መሆኑን በጥብቅ እንገልፃለን፡፡
ማስታዎሻ፡- ቀደም ብላችሁ በሲስተም ከፍላችሁ  የባንክ ደረሰኝ/ ስልፒ/ ያላመጣችሁ ወላጆች እስከ ነገ ሐምሌ 17/2018 . ከቀኑ 11:30 ሰዓት ድረስ ብቻ የምናስተናግድ መሆኑን አውቃችሁ ደረሰኙን ( ሲሊፑን) ልጅዎ በሚማርበት ካምፓስ እንዲያመጡ እናሳስባለን፡፡          ት/ት ቤቱ

✍✍✍ማስታወሻ ለነባር ተማሪ ወላጆች /አሳዳጊዎች የ2019 ዓ.ም ምዝገባ መጀመሩን እንገልፃለን። ወላጆች በምዝገባ መጨረሻ ቀን (17/11/2018ዓ.ም ) ላይ ሊፈጠር የሚችለውን መጨናነቅ ለማስቀረት፣
✍✍✍ማስታወሻ  ለነባር  ተማሪ ወላጆች /አሳዳጊዎች የ2019 ዓ.ም ምዝገባ መጀመሩን እንገልፃለን። ወላጆች በምዝገባ መጨረሻ ቀን (17/11/2018ዓ.ም ) ላይ ሊፈጠር የሚችለውን መጨናነቅ ለማስቀረት፣ ከወዲሁ ምዝገባቸውን እንዲያካሂዱ በአክብሮት እንጠይቃለን። ለምዝገባ ሲመጡ የሚከተሉትን ሰነዶች ይዘው እንዲቀርቡ እናሳስባለን፦ 1.የተማሪውን/ዋን ፎቶግራፍ  ሁለት 2.የተማሪውን/ዋን አባት  ፎቶግራፍ  አንድ 3. የተማሪውን/ዋን እናት   ፎቶግራፍ  አንድ 4.ክፍያ የፈጸሙበትን የባንክ ስሊፕ (በምክንያት ማብራሪያ ላይ የተማሪውን/ዋን ስም የያዘ) 5. በሞባይል ባንክ (Mobile Banking) ከፍለው ከሆነ፣ ወደ ባንክ ቅርንጫፍ በመሄድ ፕሪንት የተደረገ ስሊፕ ይዘው መምጣት ግዴታ ነው። 6. የተማሪውን/ዋን ሪፖርት ካርድ  ኮፒ 👆👆👆👆👆👆👆👆👆 ከላይ የተጠቀሱትን ሰነዶች በማሟላት ምዝገባዎን ማከናወን ይችላሉ 🧏ማሰባሰቢያ የምዝገባ ቀናቱን ባለመጠበቅ ምክንያት ለሚፈጠር የቦታ ማጣት ችግሮች ት/ቤቱ ሃላፊነቱን የማይወስድ መሆኑን ከወዲሁ በአክብሮት ለማስታወስ እንወዳለን፡፡                                      ት/ቤቱ

✍✍✍ማስታወሻ ለነባር ተማሪ ወላጆች /አሳዳጊዎች የ2019 ዓ.ም ምዝገባ መጀመሩን እንገልፃለን። ወላጆች በምዝገባ መጨረሻ ቀን ላይ ሊፈጠር የሚችለውን መጨናነቅ ለማስቀረት፣ ከወዲሁ ምዝገባቸውን እንዲ
✍✍✍ማስታወሻ  ለነባር  ተማሪ ወላጆች /አሳዳጊዎች የ2019 ዓ.ም ምዝገባ መጀመሩን እንገልፃለን። ወላጆች በምዝገባ መጨረሻ ቀን ላይ ሊፈጠር የሚችለውን መጨናነቅ ለማስቀረት፣ ከወዲሁ ምዝገባቸውን እንዲያካሂዱ በአክብሮት እንጠይቃለን። ለምዝገባ ሲመጡ የሚከተሉትን ሰነዶች ይዘው እንዲቀርቡ እናሳስባለን፦ 1.የተማሪውን/ዋን ፎቶግራፍ  ሁለት 2.የተማሪውን/ዋን አባት  ፎቶግራፍ  አንድ 3. የተማሪውን/ዋን እናት   ፎቶግራፍ  አንድ 4.ክፍያ የፈጸሙበትን የባንክ ስሊፕ (በምክንያት ማብራሪያ ላይ የተማሪውን/ዋን ስም የያዘ) 5. በሞባይል ባንክ (Mobile Banking) ከፍለው ከሆነ፣ ወደ ባንክ ቅርንጫፍ በመሄድ ፕሪንት የተደረገ ስሊፕ ይዘው መምጣት ግዴታ ነው። 6. የተማሪውን/ዋን ሪፖርት ካርድ  ኮፒ 👆👆👆👆👆👆👆👆👆 ከላይ የተጠቀሱትን ሰነዶች በማሟላት ምዝገባዎን ማከናወን ይችላሉ 🧏ማሰባሰቢያ የምዝገባ ቀናቱን ባለመጠበቅ ምክንያት ለሚፈጠር የቦታ ማጣት ችግሮች ት/ቤቱ ሃላፊነቱን የማይወስድ መሆኑን ከወዲሁ በአክብሮት ለማስታወስ እንወዳለን፡፡                                      ት/ቤቱ

‎የክረምት ማጠናከሪ ከ1 - 6 ክፍል ሀሙስ ሐምሌ 09/2018 ይጀመራል ። ‎ ‎ሰዓት 2:00 - 6:00 ይሆናል ‎ የረረ ቅርንጫፍ

ለግሎው ስታር  ተማሪ ወላጆች/አሳዳጊዎች በሙሉ                                           የ2018 ዓ.ም የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት እና ክህሎት ማዳበሪያ ፕሮግራም የትምህርት ቤታችን የ2018 ዓ.ም የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት እና ልዩ የክህሎት ማዳበሪያ ፕሮግራም ሀሙስ ፣ ሐምሌ 09 ቀን 2018 ዓ.ም የሚጀምር መሆኑን እያሳወቅን፣ በፕሮግራሙ ወቅት መከተል ያለባቸውን ዝርዝር መመሪያዎች ከዚህ በታች አቅርበናል። 1. የጊዜ ሰሌዳ ⏰ መግቢያ ሰዓት፦ 1፡50 ⏰መውጫ ሰዓት፦ 6፡10 2. የትምህርት እና ስልጠና ይዘቶች ፕሮግራማችን ተማሪዎች በአካዳሚክ እና በክህሎት ዘርፍ ብቁ እንዲሆኑ የሚከተሉትን ይዘቶች ያካትታል፡- •መደበኛ እና ማጠናከሪያ ትምህርት፦ ከ1ኛ እስከ 7ኛ ክፍል ላሉ ተማሪዎች ልዩ የማጠናከሪያ ትምህርት እንዲሁም የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል መደበኛ ትምህርት። 🎤ልዩ የክህሎት ስልጠናዎች፦ 🔏የእንግሊዝኛ እና ኦሮሚኛ  ቋንቋ ማዳበሪያ ስልጠና፣ 🔏የአማርኛ እና እንግሊዝኛ ንባብ  ክህሎት ስልጠና። 🎧. አስፈላጊ ማሳሰቢያዎች ✔️የደንብ ልብስ፦ ተማሪዎች የትምህርት ቤት የደንብ ልብስ (Uniform) መልበስ አይጠበቅባቸውም። ✔️የተግባር ማጠቃለያ፦ ተማሪዎች በፕሮግራሙ ያካበቱትን ክህሎት በመጨረሻው ሳምንት የመጨረሻ ቀን ለወላጆቻቸው በተግባር የሚያቀርቡ ይሆናል። ለበለጠ መረጃ  0911699333 ደውለው መረጃ ማግኘት ይችላሉ፡፡

We are Glow Star School!!

Mr. Alex and Miss Likie

Thanks to all Glow Admin Staff ,Teachers , Our Glow school Families and other stakeholders of the School.

Unbelievable result for our school community. Bravo . Thanks to Almighty God.

💐💐💐Wondeful Glow School✨✨✨✨✨

-2147483648_-214438.webp0.08 KB

Wow ! What amazing news. Thanks to God!