የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)
Открыть в Telegram
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
Больше2 755
Подписчики
+324 часа
+97 дней
+4630 день
Архив постов
"በተስፋ ደስ ይበላችሁ፤ በመከራ ታገሡ፤ በጸሎት ጽኑ፤" ሮሜ 12፥12
የጾመ ፍልሰታ ለማርያምን ምክንያት በማድረግ በየእለቱ የውዳሴ ማርያም እና የምህላ ጸሎት ለማድረግ አባላት ለጸሎት እንድንሰበሰብ መንፈሳዊ ጥሪያችንን እናቀርባለን።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተከፈቱ የማሕበራዊ ሚዲያ ገጾቻችን ናቸው። ቤተሰብ በመሆንና ለሌሎች በማጋራት አብረውን ያገልግሉ።
"እነዚህ ሁሉ ከሴቶችና ከኢየሱስ እናት ከማርያም ከወንድሞቹም ጋር በአንድ ልብ ሆነው ለጸሎት ይተጉ ነበር።" ሐዋ 1፥14
የቴሌግራም ቻናል
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን
https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የሐዘን መግለጫ
የሰንበት ት/ቤታችን አባል የሆነችው ቆንጂት ወልደ ሰንበት አባቷ አርፈው ክፍለ ሀገር ቀብራ ስለመጣች የምትችሉ አባላት ቤቷ በመሄድ እንድታጽናኗት ለማሳወቅ እንወዳለን።
ስልክ ቁጥሯ = +251946665159
አድራሻ= ከጎላ በላይኛው በር ወደ ዘርዓይ ድረስ ትምህርት ቤት መሄጃ ፖሊስ ጣቢያ አጠገብ።
+1
የፍኖተ ብርሃን ሰንበት ት/ቤት ልጆች ከእያለንበት ስፍራ በናፍቆት የምንሰበሰብበት ዓመታዊ ጉዞዋችን እየደረሰ ነው። ከወዲሁ የጊዜ ቀጠሮዎትን እንዲያስተካክሉ እንጠይቃለን።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተከፈቱ የማሕበራዊ ሚዲያ ገጾቻችን ናቸው። ቤተሰብ በመሆንና ለሌሎች በማጋራት አብረውን ያገልግሉ።
የቴሌግራም ቻናል
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን
https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
+1
በክረምት ተከታታይ ሕይወት ተኮር ትምህርታችን ዛሬ አርብ ከ9:00-11:00 ዕድሜያቸው ከ13-18 ላሉ ለማዕከላውን በተመስገን ገ/እግዚአብሔር ስለ ማሕበራዊ ሚዲያ አጠቃቀም ት/ት ክፍል-1 የሚሰጥ ሲሆን ከ12:00-1:30 እቅበተ እምነት ክፍል-3 በመ/ር አበበ ተሻለ ከ18 ዓመት በላይ ለሆኑ ምዕመናን ሁሉ ይሰጣሉ።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተከፈቱ የማሕበራዊ ሚዲያ ገጾቻችን ናቸው። ቤተሰብ በመሆንና ለሌሎች በማጋራት አብረውን ያገልግሉ።
የቴሌግራም ቻናል
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን
https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
Repost from N/a
+3
በክረምት ኮርስ መርሐግብር ለማዕከላውያን ክፍል ከተዘጋጀው የሕይወት ትምህርት አንዱ ስለ ሕይወት ምርጫ (ኦርቶዶክሳዊ መተጫጨት ክፍል -3) በመጋቤ ሃይማኖት እዮብ ይመኑ ተሰጠ።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተከፈቱ የማሕበራዊ ሚዲያ ገጾቻችን ናቸው። ቤተሰብ በመሆንና ለሌሎች በማጋራት አብረውን ያገልግሉ።
የቴሌግራም ቻናል
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን
https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
ለክረምት ኮርስ ተማሪዎች ሐሙስ ሐምሌ 23/2018 ቆድመ ማጨት ትምሀርት ክፍል-2 በመ/ሃ መ/ር ኢዮብ ይመኑ ከ9:00-11:00 ይሰጣል።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተከፈቱ የማሕበራዊ ሚዲያ ገጾቻችን ናቸው። ቤተሰብ በመሆንና ለሌሎች በማጋራት አብረውን ያገልግሉ።
የቴሌግራም ቻናል
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን
https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
ለክረምት ኮርስ ተማሪዎች ዛሬ ማክሰኞ ሐምሌ 21/2018 እቅበተ እምነት ክፍል-2 በመ/ር ቢትወደድ ወርቁ ከ12:00-1:30 ይሰጣል።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተከፈቱ የማሕበራዊ ሚዲያ ገጾቻችን ናቸው። ቤተሰብ በመሆንና ለሌሎች በማጋራት አብረውን ያገልግሉ።
የቴሌግራም ቻናል
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን
https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
+1
በክረምት ተከታታይ ሕይወት ተኮር ትምህርታችን ዛሬ ረቡዕ ከ9:00-11:00 ዕድሜያቸው ከ13-18 ላሉ ለማዕከላውን በመ/ር ስለሺ ይርጋ ስለ ቅድመ ማጨት ት/ት ክፍል-1 የሚሰጥ ሲሆን ከ12:00-1:30 በቀሲስ ዮሴፍ ይኩኖ አምላክ ከ18 ዓመት በላይ ለሆኑ ምዕመናን ሁሉ ጋብቻ ሕይወት ክፍለ-3 ትምህርት ይሰጣሉ።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተከፈቱ የማሕበራዊ ሚዲያ ገጾቻችን ናቸው። ቤተሰብ በመሆንና ለሌሎች በማጋራት አብረውን ያገልግሉ።
የቴሌግራም ቻናል
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን
https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
"ወደ እግዚአብሔር ቤት እንሄድ ባሉኝ ጊዜ ደስ አለኝ።"መ 122፥1
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተከፈቱ የማሕበራዊ ሚዲያ ገጾቻችን ናቸው። ቤተሰብ በመሆንና ለሌሎች በማጋራት አብረውን ያገልግሉ።
የቴሌግራም ቻናል
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን
https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
ለክረምት ኮርስ ተማሪዎች ዛሬ ማክሰኞ ሐምሌ 21/2018 እቅበተ እምነት ክፍል-2 በመ/ር ቢትወደድ ወርቁ ከ12:00-1:30 ይሰጣል።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተከፈቱ የማሕበራዊ ሚዲያ ገጾቻችን ናቸው። ቤተሰብ በመሆንና ለሌሎች በማጋራት አብረውን ያገልግሉ።
የቴሌግራም ቻናል
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን
https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
+1
በክረምት ተከታታይ ሕይወት ተኮር ትምህርታችን ዛሬ ሰኞ ከ9:00-11:00 ዕድሜያቸው ከ13-18 ላሉ ለማዕከላውን በአባ ኪዳነማርያም ስለ ምንኩስና ሕይወት ት/ት የሚሰጥ ሲሆን ከ12:00-1:30 በዳ/ር እንግዳ ደግሞ ከ18ዓመት በላይ ለሆኑ ምዕመናን ሁሉ የማሕበራዊ ሚዲያ አጠቃቀምን በተመለከተ ክፍለ-2 ትምህርቶች ይሰጣሉ።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተከፈቱ የማሕበራዊ ሚዲያ ገጾቻችን ናቸው። ቤተሰብ በመሆንና ለሌሎች በማጋራት አብረውን ያገልግሉ።
የቴሌግራም ቻናል
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን
https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ!
#ሊቀ_መላእክት_ቅዱስ_ገብርኤል
እንኳን ለታላቁ መልአክ ለቅዱስ ገብርኤል ዓመታዊ ክብረ በዓል አደረሳችሁ አደረሰን !!
ከሰባቱ ሊቃነ መላእክት አንዱና በእግዚአብሔር ፊት የሚቆመው ታማኝ መልአክ ቅዱስ ገብርኤል ነው፡፡ በተረዳኢነቱና በአማላጅነቱ በክርስቲያኖች ዘንድ ይወደዳል፡፡ ምክንያቱም ያዘኑትን ለማጽናናት የምሥራች ለመንገር ከእግዚአብሔር ወደ ምእመናን ይላካልና፡፡ገብርኤል ማለት የእግዚአብሔርን ልጅ የሚመስል ጌታና አገልጋይ ማለት ነው፡፡ ብርሃናዊ መልአክ ቅዱስ ገብርኤል፣ ቅዱሳን ሰማእታት ገድላቸውን እንዲፈጽሙ እሳቱንና ስለቱን ተሳቀው ወደ ኋላ እንዳይመለሱ ይረዳቸዋል፡፡
«ጥብዒኬ እም ወኢትናፍቂ ንፈጽም ገድለነ ወስምዓነ» ‟እናቴ ሆይ! ገድላችን እንፈጽም ዘንድ ጨክኝ በርቺ አትጠራጠሪ አናንያን፣ አዛርያንና ሚሳኤልን ያዳነ አምላክ ያድነናል”(ቅዱስ ያሬድ)
በዛሬው ዕለት የቅዱስ ገብርኤል፣ የቅዱስ ቂርቆስ እና የእናቱ የቅድስት ኢየሉጣ አመታዊ ክብረ በዓል ነው።
በዚህ ቀን ሊቀ መላእክት ቅዱስ ገብርኤል ቅድስት እየሉጣንና ልጇን ቅዱስ ቂርቆስን ከሥጋ መከራ እንደታደጋቸው ከፈላ የብረት ጋን እንዳወጣቸው ታሪክ ይናገራል።
➾ በዘመነ ሰማእታት ከሐድያን ነገሥታትና አላውያን መኳንንት በክርስቲያኖች ላይ መከራ አጽንተውባቸው ነበር። በዚህም ምክንያት ብዙዎች ሰማእትነትን ሲቀበሉ የተቀሩት ሀገር ጥለው ተሰደዱ።
➾ እየሉጣም የሦስት ዓመት ህፃን ልጇን ቅዱስ ቂርቆስን ይዛ ሸሸች በዚያም በሸሸችበት ሀገር የሸሸችውን መኮንን አገኘችው ሰዎችም ነገር ሰሩባት ወደእርሱም አስቀረባት እና ስለ አምልኮ ጣዖት ጠየቃት እርሷም መኮንን ሆይ ዕድሜው ሦስት አመት የሆነው ህፃን አለ አማልክቶችህን ማምለክ መልካም እንደሆነ ወይም እንዳልሆነ ያስረዳን ዘንድ እሱን ጠይቅ አለችው።
➾ ከዚህ በኋላ ሕፃኑን አስመጥቶ ቢጠይቀው ነቢዩ ዳዊት የተናገረውን ኃይለ ቃል መንፈስ ቅዱስ ገልጾለት፤
‹‹የአሕዛብ ጣዖታት የወርቅና የብር የሰው እጅ ሥራዎች ናቸው አይን አላቸው ግን አያዩም ጆሮ አላቸው ግን አይሰሙም ………የሚታመኑባቸውም ሁሉ እንደ እነርሱ ይሁኑ››
መዝ. ፻፴፬ ÷ ፲፭ (134 ÷ 15)
በማለት ሲዘልፏቸው ሰምቶ ተቆጣና የብረት ጋን አስመጥቶ ውኃ አስሞልቶ ከዕቶን እሳት ላይ አስጥዶ ልዩ ልዩ ማገዶዎች ፣ ጨው፣ ባሩድ፣ ሙጫ ፣ ሰም፣ የዶሮ ማር፣ እርሳስ፣ ብረት፣ ቅንጭብ፣ ቁልቋል ጨምራችሁ አንድዱትና አፍሉት ብሎ ጭፍሮቹን አዘዛቸው።
«ድምጻ ለጽሕርት ከመ ነጎድጓደ ክረምት» ይላል
ነበልባሉ ከመጠን በላይ ሆነ። ድምፁም እንደ ክረምት መብረቅና ነጎድጓድ እስኪያስፈራ ድረስ አስነድዶ ሕፃኑን እና እናቱን ወስዳችሁ ጨምሩአቸው ብሎ አዘዘ።
በዚህ ጊዜ ቅድስት ኢየሉጣ ከድምጹ የተነሳ በጣም ፈራች።
የእግዚአብሔር ኃይልና መንፈስ ግን በሕፃኑ ላይ ስለነበረ ድንቅ ግሩም ረቂቅ በሆነ ተአምር ገና አፉን ያልፈታ የሦስት ዓመት ሕፃን።
«ጥብዒኬ እም ወኢትናፍቂ ንፈጽም ገድለነ ወስምዓነ»
‟እናቴ ሆይ! ገድላችን እንፈጽም ዘንድ ጨክኝ በርቺ አትጠራጠሪ አናንያን፣ አዛርያንና ሚሳኤልን ያዳነ አምላክ ያድነናል ” እያለ ቢያበረታታትም እናቱ ቅድስት ኢየሉጣ ግን ፍርሃቱ ሊለቃት ባለመቻሉ፣ ወደ እግዚአብሔር እንዲህ ሲል ጸለየ፡፡
‹‹ጌታ ሆይ! የወይኑን ፍሬ ስትሻ ግንዱን ታጠፋለህን? እንደዚህስ ሁሉ እኔን አድነህ እናቴን ታጠፋታለህን?››
ብሎ በጸለየ ጊዜ መንፈስ ቅዱስ አደረባትና መንግሥተ ሰማያትን በዓይነ ሥጋ እንድታይ አደረጋት።
ከዚህ በኋላ ፍርሃቱ ለቀቃትና ‹‹ልጄ ሆይ! ከዛሬ ጀምሮ መምህሬ፣ አባቴ፣ መካሪዬ እልሃለሁ እንጂ ልጄ አልልህም›› ብላ በጭካኔ ከልጅዋ ጋር ወደ ፈላው የብረት ጋን ገባች።
➾ በዚህ ጊዜ ሕፃኑ ቂርቆስ አናንያን፣ አዛርያንና ሚሳኤልን ያዳነ አምላክ ያድነናል እንዳለው ለወዳጆቹ ቅርብ የሆነና በመከራቸው የሚደርስ ጸሎታቸውን የሚሰማ ከመከራ የሚያድናቸው እግዚአብሔር አምላክ መልአኩ ቅዱስ ገብርኤልን ላከላቸው።
➾ መልአኩም በትእምርተ መስቀል እሳቱን ቢባርከው እንደ በረዶ ቀዘቀዘላቸው። መልካቸውም እንደ ፀሐይ አበራ።
የለበሱት ልብስ ስንኳን ምንም ሳይሆን አንድም ሳይጎዳቸው በደህና ወጡ። በመጨረሻም ሕፃኑ ሰማዕት ቅዱስ ቂርቆስ እንዲህ አለ።
‟ዘመጠነዝ ገድለ ተጋዲልየ ምንተኑ ተአስየኒ”
“ይህን ያህል ገድል ተጋድዬ ምን ዋጋ ትሰጠኛለህ ቢለው፣”
(ጌታም) ‟አአስየከ ዘሀሎ ውስተ ልብከ ወአዲ ከመ ኢይማስን ስጋከ ዲበ ሠረገላ ኤልያስ ህየ አነብረከ”
በልብህ ያለውን ሁሉ እሰጥሃለሁ አለው፡፡ ዳግመኛም ሥጋህ በምድር ላይ እንዳይፈርስ እንዳይበሰብስ በኤልያስ ሠረገላ ላይ አኖርሃለሁ አለው።
እንግዲህ የተወደዳችሁ የእግዚአብሔር ቤተሰቦች በዚህ ዕለት መልአኩ ቅዱስ ገብርኤል ለእናታችን ለቅድስት ኢየሉጣ እና ለሕፃኑ ለቅዱስ ቂርቆስ ያደረገውን ይህን ታላቅ ተአምር ድንቅ ሥራ በማሰብ እኛንም ከዘመኑ ፈተና እና መከራ እንግልት እንዲጠብቀን ወገናችንን ሕዝባችንን ከስቃይ ከስደት ከሞት እንዲታደግልን ተግተን ልንጸልይ ይገባል።
የመልአኩ የቅዱስ ገብርኤል ተራዳኢነት የሰማዕታቱ የቅዱስ ቂርቆስና ቅድስት ኢየሉጣ የገድላቸው በረከት ይደርብን የእግዚአብሔር ቸርነት ከሁላችን ጋር ይኑር አሜን።
ወስብሐት ለእግዚአብሔር
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን
https://www.facebook.comየ/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com
+5
የአገልግሎት መረጃ!
በዛሬው ዕለት በደብራችን በዋና አስተዳዳሪነት ከተመደቡት አባታችን ክቡር መልአከ ፀሐይ አባ ብርሃነ ሥላሴ አስፋው እና ከቅርብ ቀናት በፊት በዋና ጸሐፊነት ከተመደቡት ከመጋቤ ስርዓት አበበ ጋር የሰንበት ት/ቤታችን የሥራ አመራር አባላት የትውውቅ መርሐግብር አከናውነዋል። ሥራ አመራሩም ቅድስት ቤተክርስቲያንን ለማገልገል የልጅነት ግዴታችንን እንወጣለን በማለት የገለጹ ሲሆን፤ በመቀጠልም ክቡር አስተዳዳሪያችን ባስተላለፉት መልእክት፤ በቀጣይ ቀናት ውስጥ ለሰንበት ት/ቤታችን ጠቅላላ አባላት፤ ጉባኤ ላይ በመገኘት አባታዊ ምክር እንደሚሰጡን ገልጸውልን የትውውቅ መርሐግብሩን በጸሎት አሳርገውልናል።
እግዚአብሔር ማኅበራችንን ይባርክ!
+9
የአገልግሎት ዜና
በሰንበት ት/ቤታችን መርሐግብር ክፍል የሚያዘጋጀው ወርሐዊው የኪዳነ ምሕረት ጉባኤ (ጉባኤ ጽዮን) በትላንትናው ዕለት ሐምሌ 16/2018 ዓ.ም ተከናውኗል። በዕለቱ በማዕከላውያ ክፍል አባላትና እና በተጋባዥ ዘማሪ ዝማሬ የቀረበ ሲሆን፤ ትምህርተ ወንጌል በመ/ር ዳዊት አበበ ተሰጥቷል።
እግዚአብሔር ማኅበራችንን ይባርክ!
የሐዘን መግለጫ
የሰንበት ት/ቤታችን አባል የሆነው የወንድማችን ምትኩ አሰፋ አያት አርፈዋል። ሥርዓተ ቀብራቸው ነገ ሐምሌ 17/2018 ዓ.ም በቀጨኔ መድኃኔዓለም ቤ/ክ ከቀኑ 8:00 - 9:00 የሚፈጸም በመሆኑ በቀብሩ ላይ መገኘት የምትችሉ ተገኝተን እንዲሁም በመኖሪያ ቤታቸው 41 ቀበሌ አካባቢ በመገኘት እንድናጽናናቸው ይሁን። የአባታችንን ነፍስ ይማርልን ።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን
https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com
እንኳን ለእናታችን ለቅድስት ኪዳነ ምሕረት ወርኃዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ። #ጉባኤ_ጽዮን ወርኃዊ የሰንበት ት/ቤታችን ጉባኤ በእየወሩ በ16 ይካሄዳል። የጉባኤው ተሳታፊ እንዲሆኑ በክብር ተጠርተዋል።
በቀጣይ ለአገልግሎት ምደባ የሚደረግባቸው ክፍላት
1. ሁሉም የሥራ አመራር የማስተባበሪያ ክፍሎች
2. የሥራ አስፈጻሚ የተጓደሉ ክፍሎች
3. የኤዲቶሪያል (የአርትኦት) ኮሚቴ
4. የሰንበት ት/ቤታችን ልዩ ልዩ ልዑካን (በደብራችን ባሉ ክፍላት የሚመደቡ)
5. የአፈጻጸም አማካሪዎች እና የመሳሰሉ
መሆናቸውን አውቀን በቀጣይም የምትመደቡ አባላት ፈቃዳችሁን በመስጠት እንድታገለግሉ በአክብሮት እንጠይቃለን።
ጌታችን "አላቸውም፦ መከሩስ ብዙ ነው፥ ሠራተኞች ግን ጥቂቶች ናቸው፤ እንግዴህ የመከሩን ጌታ ለመከሩ ሠራተኞች እንዲልክ ለምኑት።" ሉቃ 10፥2
የባለትዳር ክፍል የቋሚ ኮሚቴ አባላት
ባሳለፍነው ጉባኤ ከተጠቆሙት 15 አባላት ሁለቱ በተደራቢ አገልግሎት ምክንያት ሳይካተቱ የቀሩትን 13 ጥቆማዎችን በእጣ በቅደም ተከተል አስቀምጠናቸዋል።
1. ወ/ሮ ፋሲካ
2. ወ/ሮ ቅድስት ተስፋዬ
3. አቶ ተስፋዬ መንግስቱ
4. ወ/ሮ ዮዲት ገ/እግዚአብሔር
5. ወ/ሮ እጸገነት ቱፋ
6. ወ/ሮ መቅደስ ቀጸላ
7. ወ/ሮ ሙሉ በርሔ
8. አቶ ሚኪ በላይ
9. አቶ አሸናፊ ጥበቡ
10. ወ/ሮ ዓለም
11. ወ/ሮ ቀለሟ ባደግ
12. አቶ ደረጄ ወ/ዮሐንስ
13. አቶ እስጢፋኖስ
በቅደም ተከተል መሆናቸውን እያሳወቅን ከተመረጣችሁት የኮሚቴ አባላት ጋር በቅርቡ እንደምንወያይ ለመግለጽ እንወዳለን።
