fa
Feedback
የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)

የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)

رفتن به کانال در Telegram

ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።

نمایش بیشتر
2 752
مشترکین
-124 ساعت
+227 روز
+5330 روز
آرشیو پست ها
በክረምት ተከታታይ ሕይወት ተኮር ትምህርታችን ዛሬ አርብ ከ9:00-11:00 ዕድሜያቸው ከ13-18 ላሉ ለማዕከላውን በተመስገን ገ/እግዚአብሔር ስለ ማሕበራዊ ሚዲያ አጠቃቀም ት/ት ክፍል-1 የሚሰጥ ሲ
+1
በክረምት ተከታታይ ሕይወት ተኮር ትምህርታችን ዛሬ አርብ ከ9:00-11:00 ዕድሜያቸው ከ13-18 ላሉ ለማዕከላውን በተመስገን ገ/እግዚአብሔር ስለ ማሕበራዊ ሚዲያ አጠቃቀም ት/ት ክፍል-1 የሚሰጥ ሲሆን ከ12:00-1:30 እቅበተ እምነት ክፍል-3 በመ/ር አበበ ተሻለ ከ18 ዓመት በላይ ለሆኑ ምዕመናን ሁሉ ይሰጣሉ። ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተከፈቱ የማሕበራዊ ሚዲያ ገጾቻችን ናቸው። ቤተሰብ በመሆንና ለሌሎች በማጋራት አብረውን ያገልግሉ።  የቴሌግራም ቻናል https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc

Repost from N/a
በክረምት ኮርስ መርሐግብር ለማዕከላውያን ክፍል ከተዘጋጀው የሕይወት ትምህርት አንዱ ስለ ሕይወት ምርጫ (ኦርቶዶክሳዊ መተጫጨት ክፍል -3) በመጋቤ ሃይማኖት እዮብ ይመኑ ተሰጠ። ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ
+3
በክረምት ኮርስ መርሐግብር ለማዕከላውያን ክፍል ከተዘጋጀው የሕይወት ትምህርት አንዱ ስለ ሕይወት ምርጫ (ኦርቶዶክሳዊ መተጫጨት ክፍል -3) በመጋቤ ሃይማኖት እዮብ ይመኑ ተሰጠ። ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተከፈቱ የማሕበራዊ ሚዲያ ገጾቻችን ናቸው። ቤተሰብ በመሆንና ለሌሎች በማጋራት አብረውን ያገልግሉ።  የቴሌግራም ቻናል https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc

ለክረምት ኮርስ ተማሪዎች ሐሙስ ሐምሌ 23/2018 ቆድመ ማጨት ትምሀርት ክፍል-2 በመ/ሃ መ/ር ኢዮብ ይመኑ ከ9:00-11:00 ይሰጣል። ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና
ለክረምት ኮርስ ተማሪዎች ሐሙስ ሐምሌ 23/2018 ቆድመ ማጨት ትምሀርት ክፍል-2 በመ/ሃ መ/ር ኢዮብ ይመኑ ከ9:00-11:00 ይሰጣል። ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተከፈቱ የማሕበራዊ ሚዲያ ገጾቻችን ናቸው። ቤተሰብ በመሆንና ለሌሎች በማጋራት አብረውን ያገልግሉ።  የቴሌግራም ቻናል https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc

ለክረምት ኮርስ ተማሪዎች ዛሬ ማክሰኞ ሐምሌ 21/2018 እቅበተ እምነት ክፍል-2 በመ/ር ቢትወደድ ወርቁ ከ12:00-1:30 ይሰጣል። ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የ
ለክረምት ኮርስ ተማሪዎች ዛሬ ማክሰኞ ሐምሌ 21/2018 እቅበተ እምነት ክፍል-2 በመ/ር ቢትወደድ ወርቁ ከ12:00-1:30 ይሰጣል። ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተከፈቱ የማሕበራዊ ሚዲያ ገጾቻችን ናቸው። ቤተሰብ በመሆንና ለሌሎች በማጋራት አብረውን ያገልግሉ።  የቴሌግራም ቻናል https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc

በክረምት ተከታታይ ሕይወት ተኮር ትምህርታችን ዛሬ ረቡዕ ከ9:00-11:00 ዕድሜያቸው ከ13-18 ላሉ ለማዕከላውን በመ/ር ስለሺ ይርጋ ስለ ቅድመ ማጨት ት/ት ክፍል-1 የሚሰጥ ሲሆን ከ12:00-1:
+1
በክረምት ተከታታይ ሕይወት ተኮር ትምህርታችን ዛሬ ረቡዕ ከ9:00-11:00 ዕድሜያቸው ከ13-18 ላሉ ለማዕከላውን በመ/ር ስለሺ ይርጋ ስለ ቅድመ ማጨት ት/ት ክፍል-1 የሚሰጥ ሲሆን ከ12:00-1:30 በቀሲስ ዮሴፍ ይኩኖ አምላክ ከ18 ዓመት በላይ ለሆኑ ምዕመናን ሁሉ ጋብቻ ሕይወት ክፍለ-3 ትምህርት ይሰጣሉ። ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተከፈቱ የማሕበራዊ ሚዲያ ገጾቻችን ናቸው። ቤተሰብ በመሆንና ለሌሎች በማጋራት አብረውን ያገልግሉ።  የቴሌግራም ቻናል https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc

"ወደ እግዚአብሔር ቤት እንሄድ ባሉኝ ጊዜ ደስ አለኝ።"መ 122፥1 ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተከፈቱ የማሕበራዊ ሚዲያ ገጾቻችን ናቸው። ቤተሰብ በመሆንና ለሌሎች
"ወደ እግዚአብሔር ቤት እንሄድ ባሉኝ ጊዜ ደስ አለኝ።"መ 122፥1 ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተከፈቱ የማሕበራዊ ሚዲያ ገጾቻችን ናቸው። ቤተሰብ በመሆንና ለሌሎች በማጋራት አብረውን ያገልግሉ።  የቴሌግራም ቻናል https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc

ለክረምት ኮርስ ተማሪዎች ዛሬ ማክሰኞ ሐምሌ 21/2018 እቅበተ እምነት ክፍል-2 በመ/ር ቢትወደድ ወርቁ ከ12:00-1:30 ይሰጣል። ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የ
ለክረምት ኮርስ ተማሪዎች ዛሬ ማክሰኞ ሐምሌ 21/2018 እቅበተ እምነት ክፍል-2 በመ/ር ቢትወደድ ወርቁ ከ12:00-1:30 ይሰጣል። ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተከፈቱ የማሕበራዊ ሚዲያ ገጾቻችን ናቸው። ቤተሰብ በመሆንና ለሌሎች በማጋራት አብረውን ያገልግሉ።  የቴሌግራም ቻናል https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc

በክረምት ተከታታይ ሕይወት ተኮር ትምህርታችን ዛሬ ሰኞ ከ9:00-11:00 ዕድሜያቸው ከ13-18 ላሉ ለማዕከላውን በአባ ኪዳነማርያም ስለ ምንኩስና ሕይወት ት/ት የሚሰጥ ሲሆን ከ12:00-1:30 በዳ
+1
በክረምት ተከታታይ ሕይወት ተኮር ትምህርታችን ዛሬ ሰኞ ከ9:00-11:00 ዕድሜያቸው ከ13-18 ላሉ ለማዕከላውን በአባ ኪዳነማርያም ስለ ምንኩስና ሕይወት ት/ት የሚሰጥ ሲሆን ከ12:00-1:30 በዳ/ር እንግዳ ደግሞ ከ18ዓመት በላይ ለሆኑ ምዕመናን ሁሉ የማሕበራዊ ሚዲያ አጠቃቀምን በተመለከተ ክፍለ-2 ትምህርቶች ይሰጣሉ። ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተከፈቱ የማሕበራዊ ሚዲያ ገጾቻችን ናቸው። ቤተሰብ በመሆንና ለሌሎች በማጋራት አብረውን ያገልግሉ።  የቴሌግራም ቻናል https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ! #ሊቀ_መላእክት_ቅዱስ_ገብርኤል እንኳን ለታላቁ መልአክ ለቅዱስ ገብርኤል ዓመታዊ ክብረ በዓል አደረሳችሁ አደረሰን !! ከሰባቱ ሊቃነ መላእክት አንዱና በእግዚአብሔር ፊት የሚቆመው ታማኝ መልአክ ቅዱስ ገብርኤል ነው፡፡ በተረዳኢነቱና በአማላጅነቱ በክርስቲያኖች ዘንድ ይወደዳል፡፡ ምክንያቱም ያዘኑትን ለማጽናናት የምሥራች ለመንገር ከእግዚአብሔር ወደ ምእመናን ይላካልና፡፡ገብርኤል ማለት የእግዚአብሔርን ልጅ የሚመስል ጌታና አገልጋይ ማለት ነው፡፡ ብርሃናዊ መልአክ ቅዱስ ገብርኤል፣ ቅዱሳን ሰማእታት ገድላቸውን እንዲፈጽሙ እሳቱንና ስለቱን ተሳቀው ወደ ኋላ እንዳይመለሱ ይረዳቸዋል፡፡ «ጥብዒኬ እም ወኢትናፍቂ  ንፈጽም ገድለነ ወስምዓነ» ‟እናቴ ሆይ! ገድላችን እንፈጽም ዘንድ ጨክኝ በርቺ አትጠራጠሪ  አናንያን፣ አዛርያንና ሚሳኤልን ያዳነ አምላክ ያድነናል”(ቅዱስ ያሬድ) በዛሬው ዕለት የቅዱስ ገብርኤል፣ የቅዱስ ቂርቆስ እና የእናቱ የቅድስት ኢየሉጣ አመታዊ ክብረ በዓል ነው። በዚህ ቀን ሊቀ መላእክት ቅዱስ ገብርኤል ቅድስት እየሉጣንና ልጇን ቅዱስ ቂርቆስን ከሥጋ መከራ እንደታደጋቸው ከፈላ የብረት ጋን እንዳወጣቸው  ታሪክ ይናገራል። ➾ በዘመነ ሰማእታት ከሐድያን ነገሥታትና አላውያን መኳንንት በክርስቲያኖች ላይ መከራ አጽንተውባቸው ነበር። በዚህም ምክንያት ብዙዎች ሰማእትነትን ሲቀበሉ የተቀሩት ሀገር ጥለው ተሰደዱ። ➾ እየሉጣም የሦስት ዓመት ህፃን ልጇን ቅዱስ ቂርቆስን ይዛ ሸሸች በዚያም በሸሸችበት ሀገር የሸሸችውን መኮንን አገኘችው ሰዎችም ነገር  ሰሩባት ወደእርሱም አስቀረባት እና ስለ አምልኮ ጣዖት ጠየቃት እርሷም መኮንን ሆይ ዕድሜው ሦስት አመት የሆነው ህፃን አለ አማልክቶችህን ማምለክ መልካም እንደሆነ ወይም እንዳልሆነ ያስረዳን ዘንድ እሱን ጠይቅ አለችው። ➾ ከዚህ በኋላ ሕፃኑን አስመጥቶ ቢጠይቀው ነቢዩ ዳዊት የተናገረውን ኃይለ ቃል መንፈስ ቅዱስ ገልጾለት፤ ‹‹የአሕዛብ ጣዖታት የወርቅና የብር የሰው እጅ ሥራዎች ናቸው አይን አላቸው ግን አያዩም ጆሮ አላቸው ግን አይሰሙም ………የሚታመኑባቸውም ሁሉ እንደ እነርሱ ይሁኑ›› መዝ. ፻፴፬ ÷ ፲፭ (134 ÷ 15) በማለት ሲዘልፏቸው  ሰምቶ ተቆጣና የብረት ጋን አስመጥቶ ውኃ አስሞልቶ ከዕቶን እሳት ላይ አስጥዶ ልዩ ልዩ ማገዶዎች  ፣ ጨው፣ ባሩድ፣ ሙጫ ፣ ሰም፣ የዶሮ ማር፣ እርሳስ፣ ብረት፣ ቅንጭብ፣ ቁልቋል ጨምራችሁ አንድዱትና  አፍሉት ብሎ ጭፍሮቹን አዘዛቸው። «ድምጻ ለጽሕርት ከመ ነጎድጓደ ክረምት» ይላል ነበልባሉ ከመጠን በላይ ሆነ።  ድምፁም እንደ ክረምት መብረቅና ነጎድጓድ እስኪያስፈራ ድረስ አስነድዶ ሕፃኑን እና እናቱን ወስዳችሁ ጨምሩአቸው ብሎ አዘዘ። በዚህ ጊዜ ቅድስት ኢየሉጣ ከድምጹ የተነሳ በጣም ፈራች። የእግዚአብሔር ኃይልና መንፈስ ግን በሕፃኑ ላይ  ስለነበረ ድንቅ ግሩም ረቂቅ በሆነ ተአምር ገና አፉን ያልፈታ የሦስት ዓመት ሕፃን። «ጥብዒኬ እም ወኢትናፍቂ  ንፈጽም ገድለነ ወስምዓነ» ‟እናቴ ሆይ! ገድላችን እንፈጽም ዘንድ ጨክኝ በርቺ አትጠራጠሪ  አናንያን፣ አዛርያንና ሚሳኤልን ያዳነ አምላክ ያድነናል ” እያለ ቢያበረታታትም እናቱ ቅድስት ኢየሉጣ ግን ፍርሃቱ ሊለቃት ባለመቻሉ፣ ወደ እግዚአብሔር እንዲህ ሲል ጸለየ፡፡ ‹‹ጌታ ሆይ! የወይኑን ፍሬ ስትሻ ግንዱን ታጠፋለህን? እንደዚህስ ሁሉ እኔን አድነህ እናቴን ታጠፋታለህን?›› ብሎ በጸለየ ጊዜ መንፈስ ቅዱስ አደረባትና መንግሥተ ሰማያትን በዓይነ ሥጋ እንድታይ አደረጋት። ከዚህ በኋላ ፍርሃቱ ለቀቃትና ‹‹ልጄ ሆይ! ከዛሬ ጀምሮ መምህሬ፣ አባቴ፣ መካሪዬ እልሃለሁ እንጂ ልጄ አልልህም›› ብላ በጭካኔ ከልጅዋ ጋር ወደ ፈላው የብረት ጋን ገባች። ➾ በዚህ ጊዜ ሕፃኑ ቂርቆስ አናንያን፣ አዛርያንና ሚሳኤልን ያዳነ አምላክ ያድነናል እንዳለው ለወዳጆቹ ቅርብ የሆነና በመከራቸው የሚደርስ ጸሎታቸውን የሚሰማ ከመከራ የሚያድናቸው እግዚአብሔር አምላክ መልአኩ ቅዱስ ገብርኤልን ላከላቸው። ➾ መልአኩም በትእምርተ መስቀል እሳቱን ቢባርከው እንደ በረዶ ቀዘቀዘላቸው። መልካቸውም እንደ ፀሐይ አበራ። የለበሱት ልብስ ስንኳን ምንም ሳይሆን አንድም ሳይጎዳቸው በደህና ወጡ። በመጨረሻም ሕፃኑ ሰማዕት ቅዱስ ቂርቆስ እንዲህ አለ። ‟ዘመጠነዝ ገድለ ተጋዲልየ ምንተኑ ተአስየኒ” “ይህን ያህል ገድል ተጋድዬ ምን ዋጋ ትሰጠኛለህ ቢለው፣” (ጌታም)  ‟አአስየከ ዘሀሎ ውስተ ልብከ ወአዲ ከመ ኢይማስን ስጋከ ዲበ ሠረገላ ኤልያስ ህየ አነብረከ” በልብህ ያለውን ሁሉ እሰጥሃለሁ አለው፡፡ ዳግመኛም ሥጋህ በምድር ላይ እንዳይፈርስ እንዳይበሰብስ በኤልያስ ሠረገላ ላይ አኖርሃለሁ አለው። እንግዲህ የተወደዳችሁ የእግዚአብሔር ቤተሰቦች በዚህ ዕለት  መልአኩ ቅዱስ ገብርኤል ለእናታችን ለቅድስት ኢየሉጣ እና ለሕፃኑ ለቅዱስ ቂርቆስ ያደረገውን ይህን ታላቅ ተአምር ድንቅ ሥራ በማሰብ እኛንም ከዘመኑ ፈተና እና መከራ እንግልት እንዲጠብቀን ወገናችንን ሕዝባችንን ከስቃይ ከስደት ከሞት እንዲታደግልን ተግተን ልንጸልይ ይገባል። የመልአኩ የቅዱስ ገብርኤል  ተራዳኢነት የሰማዕታቱ የቅዱስ ቂርቆስና ቅድስት ኢየሉጣ የገድላቸው  በረከት ይደርብን የእግዚአብሔር ቸርነት ከሁላችን ጋር ይኑር አሜን። ወስብሐት ለእግዚአብሔር ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.comየ/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

የአገልግሎት መረጃ! በዛሬው ዕለት በደብራችን በዋና አስተዳዳሪነት ከተመደቡት አባታችን ክቡር መልአከ ፀሐይ አባ ብርሃነ ሥላሴ አስፋው እና ከቅርብ ቀናት በፊት በዋና ጸሐፊነት ከተመደቡት ከመጋቤ ስር
+5
የአገልግሎት መረጃ! በዛሬው ዕለት በደብራችን በዋና አስተዳዳሪነት ከተመደቡት አባታችን ክቡር መልአከ ፀሐይ አባ ብርሃነ ሥላሴ አስፋው እና ከቅርብ ቀናት በፊት በዋና ጸሐፊነት ከተመደቡት ከመጋቤ ስርዓት አበበ ጋር የሰንበት ት/ቤታችን የሥራ አመራር አባላት የትውውቅ መርሐግብር አከናውነዋል። ሥራ አመራሩም ቅድስት ቤተክርስቲያንን ለማገልገል የልጅነት ግዴታችንን እንወጣለን በማለት የገለጹ ሲሆን፤ በመቀጠልም ክቡር አስተዳዳሪያችን ባስተላለፉት መልእክት፤ በቀጣይ ቀናት ውስጥ ለሰንበት ት/ቤታችን ጠቅላላ አባላት፤ ጉባኤ ላይ በመገኘት አባታዊ ምክር እንደሚሰጡን ገልጸውልን የትውውቅ መርሐግብሩን በጸሎት አሳርገውልናል። እግዚአብሔር ማኅበራችንን ይባርክ!

የአገልግሎት ዜና በሰንበት ት/ቤታችን መርሐግብር ክፍል የሚያዘጋጀው ወርሐዊው የኪዳነ ምሕረት ጉባኤ (ጉባኤ ጽዮን) በትላንትናው ዕለት ሐምሌ 16/2018 ዓ.ም ተከናውኗል። በዕለቱ በማዕከላውያ ክፍል
+9
የአገልግሎት ዜና በሰንበት ት/ቤታችን መርሐግብር ክፍል የሚያዘጋጀው ወርሐዊው የኪዳነ ምሕረት ጉባኤ (ጉባኤ ጽዮን) በትላንትናው ዕለት ሐምሌ 16/2018 ዓ.ም ተከናውኗል። በዕለቱ በማዕከላውያ ክፍል አባላትና እና በተጋባዥ ዘማሪ ዝማሬ የቀረበ ሲሆን፤ ትምህርተ ወንጌል በመ/ር ዳዊት አበበ ተሰጥቷል። እግዚአብሔር ማኅበራችንን ይባርክ!

የሐዘን መግለጫ የሰንበት ት/ቤታችን አባል የሆነው የወንድማችን ምትኩ አሰፋ አያት አርፈዋል። ሥርዓተ ቀብራቸው ነገ ሐምሌ 17/2018 ዓ.ም በቀጨኔ መድኃኔዓለም ቤ/ክ ከቀኑ 8:00 - 9:00 የሚፈጸም በመሆኑ በቀብሩ ላይ መገኘት  የምትችሉ ተገኝተን እንዲሁም በመኖሪያ ቤታቸው 41 ቀበሌ አካባቢ በመገኘት እንድናጽናናቸው ይሁን።  የአባታችንን ነፍስ  ይማርልን ። ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

እንኳን ለእናታችን ለቅድስት ኪዳነ ምሕረት ወርኃዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ። #ጉባኤ_ጽዮን ወርኃዊ የሰንበት ት/ቤታችን ጉባኤ በእየወሩ በ16 ይካሄዳል። የጉባኤው ተሳታፊ እንዲሆኑ በክብር ተጠርተዋል
እንኳን ለእናታችን ለቅድስት ኪዳነ ምሕረት ወርኃዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ። #ጉባኤ_ጽዮን ወርኃዊ የሰንበት ት/ቤታችን ጉባኤ በእየወሩ በ16 ይካሄዳል። የጉባኤው ተሳታፊ እንዲሆኑ በክብር ተጠርተዋል።

በቀጣይ ለአገልግሎት ምደባ የሚደረግባቸው ክፍላት 1. ሁሉም የሥራ አመራር የማስተባበሪያ ክፍሎች 2. የሥራ አስፈጻሚ የተጓደሉ ክፍሎች 3. የኤዲቶሪያል (የአርትኦት) ኮሚቴ 4. የሰንበት ት/ቤታችን ልዩ ልዩ ልዑካን (በደብራችን ባሉ ክፍላት የሚመደቡ) 5. የአፈጻጸም አማካሪዎች እና የመሳሰሉ መሆናቸውን አውቀን በቀጣይም የምትመደቡ አባላት ፈቃዳችሁን በመስጠት እንድታገለግሉ በአክብሮት እንጠይቃለን። ጌታችን "አላቸውም፦ መከሩስ ብዙ ነው፥ ሠራተኞች ግን ጥቂቶች ናቸው፤ እንግዴህ የመከሩን ጌታ ለመከሩ ሠራተኞች እንዲልክ ለምኑት።" ሉቃ 10፥2

የባለትዳር ክፍል የቋሚ ኮሚቴ አባላት ባሳለፍነው ጉባኤ ከተጠቆሙት 15 አባላት ሁለቱ በተደራቢ አገልግሎት ምክንያት ሳይካተቱ የቀሩትን 13 ጥቆማዎችን በእጣ በቅደም ተከተል አስቀምጠናቸዋል። 1. ወ/ሮ ፋሲካ 2. ወ/ሮ ቅድስት ተስፋዬ 3. አቶ ተስፋዬ መንግስቱ 4. ወ/ሮ ዮዲት ገ/እግዚአብሔር 5. ወ/ሮ እጸገነት ቱፋ 6. ወ/ሮ መቅደስ ቀጸላ 7. ወ/ሮ ሙሉ በርሔ 8. አቶ ሚኪ በላይ 9. አቶ አሸናፊ ጥበቡ 10. ወ/ሮ ዓለም 11. ወ/ሮ ቀለሟ ባደግ 12. አቶ ደረጄ ወ/ዮሐንስ 13. አቶ እስጢፋኖስ በቅደም ተከተል መሆናቸውን እያሳወቅን ከተመረጣችሁት የኮሚቴ አባላት ጋር በቅርቡ እንደምንወያይ ለመግለጽ እንወዳለን።

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን! "የሰማይ አምላክ ያከናውንልናል፥ እኛም ባሪያዎቹ ተነሥተን እንሠራለን፤" ነህምያ 2፥20 የተወደዳችሁና የተከበራችሁ የፍኖተ ብርሃን ሰንበት ት/ቤት አባላት በሙሉ፤ ቅድስት ቤተክርስቲያን በእናትነት ወልዳ በእቅፏ አሳድርን ሕይወት የሆነውን ቃለ እግዚአብሔር እየመገበችን እስከዛሬ አቆይታናለች። ዛሬ ከውስጥና ከውጪ በተነሳባት ፈተና ቅጥሮቿን የሚያፈርሱ ብዙዎች በዙሪያዋ ከበዋታል። የሚያገለግሏትንም ልጆቿን ትፈልጋለች፤ ስለዚህ ከዚህ በታች ለአገልግሎት በየክፍሉ የተመደባችሁ አገልጋዮች ይህንን የነህምያን ቃል ቃላችን አድርገን ለአገልግሎት እንድንነሳ በአክብሮት ጥሪያችንን እናስተላልፋለን። በተለያየ ምክንያት ያልተመደባችሁና የማገልገል ፍላጎት ያላችሁ ምደባው ያላለቀ በመሆኑ እና በሥራ አስፈጻሚም ሆነ በአመራር የማስተባበሪያ የአገልግሎት ክፍላት ማገልገልና መተባበር የምትፈልጉ የአገልግሎት ክፍሉን ጠቅሳችሁ እንድታሳውቁን ለመግለጽ እንወዳለን። የሥራ አስፈጻሚ የአገልግሎት ክፍላት የስራ አስፈጻሚ ክፍላት 👉ዕቅድ ትግበራ እና ክትትል ክፍል የክፍሉ ዋና አስፈጻሚ ፦ ዮናስ ይርዳው 1)አፈወርቅ በላቸው 2)ሰላምነህ ገሰሰ          3)ጌቱ ጉዲሳ 4)ሊዲያ አሰፋ 5)ጽዮን ሀብቴ 6)ታደሰ ተፈሪ 7)ቤተልሔም ታደለ 8)ዮሴፍ ምስጋናው 👉ትምህርት እና ስልጠና ክፍል የክፍሉ ዋና አስፈጻሚ ፦ዲ/ን አብርሃም 1)አበረ እሸቴ 2)ብርሃኑ ዘሪሁን 3)ማቴዎስ ወ/ገብርኤል 4)ዲ/ን አቤኔዘር ተሻለ 5)ዲ/ን ዳዊት ተሻለ 6)ታምራት አስራት 7)ምንያህል ብርሃኑ 8)ይድነቃቸው ፍቅሬ 👉መርሐ ግብር እና ጉባኤያት ክፍል የክፍሉ ዋና አስፈጻሚ ፦ ዲ/ን ኪሩቤል 1)ብሌን መሀመድ 2)ቤተል መሰረት 3)ሰገን ሀድጎ 4)ብንያም አቤል 5)ወንደሰን ወርቁ 6)እየሩሳሌም ነጋሽ 👉መረጃ እና የውስጥ ግንኙነት የክፍሉ ዋና አስፈጻሚ ፦ አለሙ ጉደታ 1)ነብዩ ኤልያስ 2)በረከት አሰፋ 3)መቅደስ መላ 4)ናትናኤል ሩዳን 5)ከተማ ደገፉ 👉መዝሙር እና በዓላት ክፍል የክፍሉ ዋና አስፈጻሚ ፦ እንግዳወርቅ 1)ዲ/ን ቡሩክ ሲሳይ        2)ዲ/ን ቡሩክ ይብራ        3)ዮሴፍ ከበደ 4)ሜሮን ብርሃኑ 5)ሰላም ገ/ሚካኤል 6)ሔዋን አብርሃም 7)ፍራኦል ንጋቱ 8)ቤተልሔም በሃይሉ 9)ሚካኤል ዘብሬ 👉ኪነ ጥበብ እና ሥነ ጥበብ ክፍል የክፍሉ ዋና አስፈጻሚ ፦ ሔኖክ ኃይሉ 1)ተመስገን ገ/እግዚአብሔር 2)ጽዮን በለጠ 3)ናትናኤል ካሳሁን 4)ናትናኤል ሳሙኤል 5)ናታን ቴዎድሮስ 6)ቃል ኪዳን ታደሰ 7)ዮርዳኖስ ፍስሐ 👉የሰው ሀብት አስተዳደር ክፍል የክፍሉ ዋና አስፈጻሚ ፦ ፍቃዱ ኪሮስ 1)ሮቤል አሰፋ                  2)ዮናታን አርአያ                3)ሰላም በላይ                  4)እንቁ ታደሰ                     5)ቤተልሔም ይልፋሸዋ     6)ምትኩ አሰፋው              7)ቡሩክ ተ/ሃይማኖት         8)የአብስራ አክሊሉ  9)ሲራክ መኮንን   10)ምዕራፍ እንዳሉ 11)አሸናፊ ሃ/ጊዮርጊስ  12)መሰረት አሰፋ  13)ይርጋለም አሰፋ 14)ናሆም ርዕሶም 15)ዲ.ን ታዲዮስ 16 ዲ.ን ዳዊት ብርሀኑ 👉ልማት እና በጎ አድራጎት ክፍል የክፍሉ ዋና አስፈጻሚ ፦ ተሾመ እንዳለ 1)ፍትሃነገስት ግዛው        2)ልዑል በጋሻው               3)ታምሩ ማሬ                   4)ረድኤት ኃይሉ                 5)ኃ/ሚካኤል ደቦጭ         6)ብርሃኑ አበራ                  7)አበበች    8)ቆንጅት ወ/ሰንበት                          9)በኃይሉ ተካ 10)እዮብ ታደለ  11)ሃና ለወጉ    12)ምትኩ አስፋው    13)መስታወት እያዩ  14)ማኅደር መንግስቱ       👉በጀት እና ንብረት አስተዳደር የክፍሉ ዋና አስፈጻሚ ፦ አቻምየለሽ ደምሴ 1)ኃይላት የማነ        2)ፍቅርተ ታዬ 3)ቢኒያም ሰይፉ 4)ትንሳኤ ደመቀ 5)ሜላት 6)አሰገደች ታደሰ 7)ኤርሚያስ በድሉ 8)ሀረገወይን ወንደሰን 9)ተስፋዓለም ጣዕመ 10)መዓዛ ንጉሴ መሆናቸውን ለማሳወቅ እንወዳለን። እግዚአብሔር ማኅበራችንን ይባርክ!

"ለችግረኛና ለምስኪን የሚያስብ ምስጉን ነው፤ እግዚአብሔር በክፉ ቀን ያድነዋል።" መዝ 41፥1 ለበለጠ መረጃ 0931144444/0911091598 ድጋፍ ለማድረግ 1000779793258 (ዳዊት አበበ እ
+6
"ለችግረኛና ለምስኪን የሚያስብ ምስጉን ነው፤ እግዚአብሔር በክፉ ቀን ያድነዋል።" መዝ 41፥1 ለበለጠ መረጃ 0931144444/0911091598 ድጋፍ ለማድረግ 1000779793258 (ዳዊት አበበ እና ተሾመ እንዳለ) የሰንበት ት/ቤታችን በጎ አድራጎት ክፍል የቅዱስ ሚካኤልን ወርሐዊ በዓል ምክንያት በማድረግ ለነዳያን እና አቅመ ደካሞች ወርሐዊ የጸሎት፣ የቃለ እግዚአብሔር እና የማዕድ አገልግሎት አከናውኗል። የክፍሉን አገልግሎት በሐሳብ፣ በገንዘብ እና በጸሎት እንድትደግፉ በአክብሮት ጥሪያችንን እናቀርባለን።