ru
Feedback
AASTU Muslims union

AASTU Muslims union

Открыть в Telegram

ይህ የቴሌግራም ቻናል ሁሉንም የ አአሳቴዩ ሙስሊም ተማሪዎች የሚመለከት ቻናል ነው። በዚህ ቻናል ኢስላማዊ ትምህርቶች፣ የተለያዩ ዳእዋና ሙሃደራዎች እንዲሁም ጀመዓውን የሚመለከቱ መልእክቶች ይለቀቁበታል። ከዚህ ውጪ ሌላ ቻናል የሌለን መሆኑን እና የትኛውም ከዚህ ቻናል ውጪ የሚለቀቅ ነገር እኛን እንደማይወክል እናሳስባለን። ለማንኛውም አስተያየት @abdua00 @abduw99

Больше
1 651
Подписчики
Нет данных24 часа
-27 дней
-530 день
Архив постов
﴿إِنَّ ٱللَّهَ وَمَلَٰٓئِكَتَهُۥ يُصَلُّونَ عَلَى ٱلنَّبِىِّ ۚ يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُواْ صَلُّواْ عَلَيْهِ وَسَلِّمُواْ تَسْلِيمًا ۝﴾ قَالَ ﷺ: «مَنْ صَلَّ عَلَيَّ صَلاةً صَلَّ اللهُ عَلَيْهِ بِهَا عَشَراً» በኔ ላይ አንድ ጊዜ ሶላዋት ያወረደ አላህ በርሱ ላይ አስር ጊዜ ሶለዋት ያወርድለታል اللهم صل وسلم وبارك على نبينا محمدﷺ 🍃🍂 ሱረቱል ካህፋንም መቅራት አንርሳ መልካም ጁምኣ ‼

⚠️ የጥንቃቄ መልእክት السلام عليكم ورحمة الله وبركاته، ውድና የተከበራችሁ ወንድም እህቶች፣ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በዚህ የቴሌግራም ፕላትፎርም እግባብነት የሌላቸው ማስፈንጠሪያዎች (links) እየተዘዋወሩ እንደሆነ ግልጽ ነው። ሊንኮቹ የሚነክስቸውን ሰው አካውንት በመመንተፍ ለኮንታክቶቻቸው ራሳቸውን እንዲልኩ ኦቶሜት ተደርገው የተዘጋጁ ናቸው። ከላያቸው ላይ "ፕሪሚየም በነጻ" እና መሰል አጓጊ መልእክቶችን ያዘሉ ጽሑፎች (click baits) አሉባቸው። እኛ እነዚህን ማስፈንጠሪያዎች በምንነካበት ወቅት ትላልቅ ጥፋቶች እንዲከሰቱ ሰበብ እንሆናለን፦ 1. ያንኑ ተመሳሳይ ሊንክ በመበተን የሌሎች ሰዎች አካውንቶች እንዲጠለፉ እና እንዲመነተፉ እናደርጋለን። 2. እነኚህ ሊንኮች ባብዛኛው ነውር አዘል ይዘት ስለሚኖራቸው ሌሎችን ወንጀል ውስጥ እንከታለን፣ የራሳችንን ክብር በገዛ እጃችን እናጎድጋለን፣ ነገሩን ካልተረዱ ሰዎች ጋር እንድንጋጭ ይሆናል። 3. መንታፊዎቹ አካውንታችንን ሙሉ በሙሉ መቆጣጠር ስለሚችሉ ልወዳጅ ዘመዶቻችን ውደነሱ የባንክ አካውንቶች ብር እንዲልኩ የሚጠይቁ መልእክቶችን በመላክ ሰውን የሚያሳስቱበት እድል እንዲኖር እናደርጋለን። እሁን ላይ ትዝ ያሉኝን ጉዳቶች ነው የጠቀስኩት። ከጠቀስኳቸውም ሌላ ከህግና ከሸሪዓ አንጻር መጥፎ የሆኑ መዘዞችን ሊያስከትሉ ስለሚችሉ ጥንቃቄ በማድረግ ራሳችንንም ሌሎች ወንድም እህቶቻችንንም እንጠብቅ። ይህን ሁሉ ለመከላከል የሚከተሉትን ነጥቦች ትኩረት ብንሰጣቸው ጥሩ ነው እላለሁ፦ 1. ቴሌግራም ላይ የምናገኛቸውን ማስፈንጠሪያዎች ከምናምነው አካል ያውም ለአስፈላጊ ቁም ነገር ካልሆነ በስተቀር አለመንካት። (እዚህጋ ማስተዋል የሚገባችሁ ነገር "ነጻ ገንዘብ" የሚባል ነገር አለመኖሩን ነው።) 2. የቴሌግራም መተግበሪያዎቻችን ላይ "Two-step Verification" የሚለውን የsecurity ማስተካከያ አማራጭ መጠቀም። ይህ የሚረዳን ሰዎች ወይም ኦቶማቲክ ቦቶች ዘው ብለው ወደ አካውንታች እንዳይገቡ ተጨማሪ የይለፍ ቃል በመጠየቅ ነው። 3. ይህ ነገር በማወቅም ሆነ ባለማወቅ በድንገት ከተከሰተብን 24 ሰዓት ሳይሞላው በፊት በፍጥነት "Terminate All Other Sessions" የሚለውን የማስተካከያ አማራጭ በመጠቀም ከኛ ዲቫይስ ውጪ ያሉ ሌሎች ዲቫይሶችን ከአካውንታችን ማገድ። (እዚህ ጋር መጠንቀቅ ያለብን በተቀመጠው የጊዜ ገደብ ውስጥ እኛ ቀድመን ካላቋረጥንባቸው እነሱ በተቃራኒው እኛን ከአካውንታችን በማስወጣት እድሜልክ የአካውንታችንን ባለቤትነት ይወርሱታል። ማለትም ዳግመኛ ያንን አካውንት መጠቀም የማንችልበት ሁኔታ ይፈጠራል።) መልእክቱን ለሌሎች በማስተላለፍ ግዴታችንን እንወጣ!

﴿إِنَّ ٱللَّهَ وَمَلَٰٓئِكَتَهُۥ يُصَلُّونَ عَلَى ٱلنَّبِىِّ ۚ يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُواْ صَلُّواْ عَلَيْهِ وَسَلِّمُواْ تَسْلِيمًا ۝﴾ قَالَ ﷺ: «مَنْ صَلَّ عَلَيَّ صَلاةً صَلَّ اللهُ عَلَيْهِ بِهَا عَشَراً» በኔ ላይ አንድ ጊዜ ሶላዋት ያወረደ አላህ በርሱ ላይ አስር ጊዜ ሶለዋት ያወርድለታል اللهم صل وسلم وبارك على نبينا محمدﷺ 🍃🍂 ሱረቱል ካህፋንም መቅራት አንርሳ መልካም ጁምኣ ‼

In addition to this, please be informed that a special holiday meal has been prepared by the university cafe and will be served after the Eid prayer at morning 3:30 Local Time (9:30 AM).

በአሁኑ ወቅት ባለው ወቅታዊ የነዳጅ እጥረት ምክንያት ዩኒቨርሲቲው የባስ (የአውቶቡስ) አገልግሎት ማቅረብ የማይችል መሆኑን እናሳውቃለን። በመሆኑም የዒድ ሰላት የሚሰገደው ኮዬ ንፋስ ስልክ በመሆኑ እና ሰላቱ በጧት 2:00 ሰዓት ስለሚጀምር፣ ከኮዬ አደባባይ የንፋስ ስልክ ታክሲዎችን በመያዝ መሄድ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።

ለመላው የአዲስ አበባ ሳይንስ ና ቴክኖሎጂ ዪኒቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች፣ በዙሪያው ላላቹ ነዋሪዎች እና ለተከበራችሁ የቻናላችን ተከታዮች 🌙እንኳን ለ1446ኛው የዒድ አል_አድሀ 🐏🐏🐏 በዓል በሰ
ለመላው የአዲስ አበባ ሳይንስ ና ቴክኖሎጂ ዪኒቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች፣ በዙሪያው ላላቹ ነዋሪዎች እና ለተከበራችሁ የቻናላችን ተከታዮች 🌙እንኳን ለ1446ኛው የዒድ አል_አድሀ 🐏🐏🐏 በዓል በሰላም አደረሳችሁ🌙                   ❤️ዒድ ሙባረክ❤️ تقبل الله منا ومنكم صالح الأعمال አላህ መልካም ሥራችንን ሁሉ ይቀበለን!  ጥፋታችንንም ይቅር ይበለን። የደስታ የሰላም እና የተባረከ ዒድ ይሁንልን!! @aastumuslims

[ዙል-ሒጃ 9](የአረፋ ቀን ፆም) ============================= 👉ይህን ቀን መፆም ያለውን ምንዳ አስመልክቶ የአላህ መልዕክተኛ(ﷺ) እንዲህ ብለዋል:- 👉"የዐረፋ እለት የፆመ ሰው ያለፈውን አንድ አመት እና የሚመጣውን የአንድ አመት ወንጀሉን ያስምረታል ብየ እከጅላለሁ"ማለታቸው ተዘግቧል። (ሙስሊም)📚 👉ዙልሂጃ 9 ወይም የአረፋ ቀን በዱንያ ላይ ካሉ ቀናቶች ሁሉ የበለጠች ቀን ናት። 👉ረሱል(ﷺ) "አላህ ባሪያውን ከእሳት ነፃ የሚያወጣበት ቀን ከአረፋ ቀን በላይ የለም"ማለታቸውም ተዘግቧል። (ሙሰሊም)📚 👉 ይህን ወድ ቀን ሁላችንም ልንጠቀምበት ይገባል። ለወንጀላችን ምህረት የምንጠይቅበት፣ከእሳት ነፃ እንዲያወጣን አልቅሰን የምንማፀንበት፣ላስጨነቀን ነገር ሁሉ መፍትሄ ለማግኝት አላህን የምንማፀንበት ቀን ነው። 👉የአላህ መልዕክተኛ(ﷺ)"በላጩ እና ምርጡ ዱዓ በአረፋ ቀን ውስጥ የተደረገ ዱዓ ነው"ብለዋል።በዚህ እለት እኔም ሆነ ሌሎች ነብያት ከተናገሩት ሁሉ በላጭ ደግሞ፤ላ ኢላሀ ኢለላህ፤ወህደሁ ላ ሸሪከ ለሁ፤ ለሁል ሙልክ ወለሁል ሀምዱ ወሁወ ዓላ ኩሊ ሸይኢን ቀዲር።የሚለው ነዉ። (ቲርሙዚ ዘግበውታል)📚 አላህን ከሚጠቀሙበት ያድርገን።

photo content

السلام عليكم ورحمة الله وبركاته To All Graduating Students Starting Their Final Exams Today May Allah bless you all as you step into your final exams today! I am praying that He fills your hearts with peace, grants your minds clarity, and rewards all your hard work. Take a deep breath, put your full trust in Allah (Tawakkul), and walk into that exam room with confidence. 💡 A Beautiful Reminder: Before you open your exam booklet, take a moment to pause and recite this powerful Dua for ease:
"اللَّهُمَّ لَا سَهْلَ إِلَّا مَا جَعَلْتَهُ سَهْلاً، وَأَنْتَ تَجْعَلُ الْحَزْنَ إِذَا شِئْتَ سَهْلاً" “O Allah, nothing is easy except what You make easy, and You can make the difficult easy if It is Your will.”
May Allah make this exam season incredibly smooth for you and crown your years of dedication with the best results. Have a truly blessed exam! You've got this. @aastumuslims

ግንቦት 12/2018 ዓ.ም ረቡዕ ዕለት በአል-ነጃሺ መስጂድ በተካሄደውና ለተመራቂዎች መሸኛ በሆነው 'Well Go' ፕሮግራም ላይ፣ በቀድሞው አሚራችን ወንድም አብዱልወኪል ገዙ የተላለፈ ጠቃሚ ምክር @aastumuslims

ግንቦት 12/2018 ዓ.ም ረቡዕ ዕለት በአል-ነጃሺ መስጂድ በተካሄደውና ለተመራቂ ተማሪዎች መሸኛ በሆነው 'Well Go' ፕሮግራም ላይ በቀድሞው አሚራችን ወንድም መሐመድ ሱልጣን ለተመራቂዎች የተጋራ የህይወት ተሞክሮ @aastumuslims

ግንቦት 12/2018 ዓ.ም ረቡዕ ዕለት በአል-ነጃሺ መስጂድ በተካሄደውና የተመራቂ ተማሪዎች መሸኛ በሆነው 'Well Go' ፕሮግራም ላይ 'ወጣትነት እና ትዳር' በሚል ርዕስ በኡስታዝ ዐብዱልዋሲዕ ሸኽ ነስሮ የቀረበ ሙሀደራ @aastumuslims

ግንቦት 12/2018 ዓ.ም ረቡዕ ዕለት በአል-ነጃሺ መስጂድ በተካሄደውና የተመራቂ ተማሪዎች መሸኛ በሆነው 'Well Go' ፕሮግራም ላይ 'ለዲነል ኢስላም አስተዋፅኦ ማድረግ (አሻራ ጥሎ ማለፍ)' በሚል ርዕስ በኡስታዝ አብዱሰላም የቀረበ ሙሀደራ @aastumuslims

Alhamdulillah! Two days ago, the AASTU Muslim Students Jeme'a hosted a beautiful farewell program at Al Nejashi Masjid to honor our graduating brothers and sisters of the Class of 2026. May Allah (SWT) bless your knowledge and grant you success in both worlds. May He make your final exams, thesis defenses, and national exit examinations easy for you, granting you clarity and success. We pray He opens doors of barakah in your future careers and makes you a source of great benefit to the Ummah!
Again, congratulations to each and every one of you!
NB.We have recorded the program! The muhadhara and other beneficial advice shared during the event will be posted right here in this channel soon.

الله أكبر الله أكبر لا إله إلا الله، والله أكبر الله أكبر ولله الحمد አሏሁ አክበር አሏሁ  አክበር ላኢላሀኢለሏህ ወ አሏሁ አክበር አሏሁ አክበር ወሊላሂል ሀምድ ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦ ﴿ما أَهَلَّ مُهِلٌّ قطُّ إلّا بُشِّرَ، ولا كَبَّرَ مُكَبِّرٌ قطُّ إلّا بُشِّرَ، قيل: بالجنةِ؟ قال: نَعَمْ﴾ “ድምፁን ከፍ በማድረግ ኢኽላል የሚያደርግ (ላኢላአሃ ኢለላህ የሚል) አንድም አይኖርም ብስራት የሚደረግ ቢሆን እንጂ። እንዲሁም ድምፁን ከፍ በማድረግ ተክቢር የሚያደርግ (አላሁ አክበር የሚል) አንድም አይኖርም ብስራት የሚደረግ ቢሆን እንጂ። እንዲህ ተባሉ፦ ብስራቱ ጀነት ነውን? አዎን! አሉ።” ሲልሲለቱ አሶሂሃ፡ 1621

﴿إِنَّ ٱللَّهَ وَمَلَٰٓئِكَتَهُۥ يُصَلُّونَ عَلَى ٱلنَّبِىِّ ۚ يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُواْ صَلُّواْ عَلَيْهِ وَسَلِّمُواْ تَسْلِيمًا ۝﴾ قَالَ ﷺ: «مَنْ صَلَّ عَلَيَّ صَلاةً صَلَّ اللهُ عَلَيْهِ بِهَا عَشَراً» በኔ ላይ አንድ ጊዜ ሶላዋት ያወረደ አላህ በርሱ ላይ አስር ጊዜ ሶለዋት ያወርድለታል اللهم صل وسلم وبارك على نبينا محمدﷺ 🍃🍂 ሱረቱል ካህፋንም መቅራት አንርሳ መልካም ጁምኣ ‼

الحمد لله الذي بنعمته تتم الصالحات በዛሬው ዕለት በጉጉት ሲጠበቅ ከቆየውና ከብዙ ውጣ ውረዶች በኋላ አንደኛውን የህይወት ምዕራፋቸውን ጨርሰው ወደ ቀጣዩ ምዕራፍ የሚሸጋገሩበት ጊዜ መቃረቡን አስመልክተን ውድ እና ዕንቁ የሆኑ የጀመዓችንን ልጆች በአላህ እገዛ ሞቅ ደመቅ ባለ ፕሮግራም ለመሸኘት በቅተናል። ለዚህም በድጋሚ አልሃምዱሊላህ! እንደዚሁም ፕሮግራሙ ባማረ መልኩ እንዲሳካ የጎላ ሚና ላበረከታችሁ አካላት ሁሉ በጀመዓው ስም ላቅ ያለ ምስጋና ማቅረብ እወዳለሁ። በመጀመሪያ ደረጃ፣ የመሰብሰቢያችን ምክንያት የሆናችሁና በፕሮግራሙ ላይ የተገኛችሁ ውድ ተመራቂ ወንድሞችና እህቶቻችን፣ በዚህ በጠበበ ሰዓት ፕሮግራማችሁን አመቻችታችሁ ጥሪያችንን አክብራችሁ ስለተገኛችሁ ላቅ ያለ ምስጋናችን ይድረሳችሁ። በመቀጠል፣ ለፕሮግራሙ መሳካት ጊዜያችሁንና ጉልበታችሁን መስዋዕት በማድረግ፣ ከፕሮግራሙ እሳቤ አንስቶ እስከ ፍጻሜው ድረስ ከጎናችን በመሆን ስታግዙና ስትደግፉ ለነበራችሁ ወንድሞቻችንና እህቶቻችን፤ በተለይም የፕሮግራሙን ድምቀትና ድባብ ይበልጥ በሚያደምቅ መልኩ መድረኩ እንዲያሸበርቅ ላደረጋችሁት እህቶች እና ለመድረክ መሪያችን በጀመዓው ስም ከልብ የመነጨ ምስጋናዬን አቀርባለሁ። በመጨረሻም፣ ጥሪያችንን አክብራችሁ ፕሮግራሙን የታደማችሁ የቀድሞ አሚሮቻችን፣ የበፊት ጀመዓው አባላት፣ የአሁኑ የጀመዓ ወንድሞችና እህቶች፣ እንዲሁም ሁልጊዜም በአብሮነቷና በድጋፋዋ ከጎናችን ለማትጠፋው ውድ እናታችን ራዲያ ሙሀመድ እና ለሌሎችም የማህበረሰብ ክፍሎች በሙሉ ከልብ የመነጨ ምስጋናችንን እንገልጻለን። ከኘሮግራሙ ጋር ተያይዘው የሚነሱ ማንኛውም ማስተካከያዎች እና ገንቢ ሀሳቦች ካላችሁ ለቀጣይ ለሚዘጋጁ መሰል ኘሮግራሞች ግብአት ስለሚሆነን ቀጥሎ በተቀመጠው username @abdua00 ሀሳባችሁን አጋሩን

በኡስታዝ አብዱሰላም «ለዲነል ኢስላም አስተዋፅዖ ማድረግ» በሚል ርዕስ ሲሰጥ የነበረው ድንቅ ሙሀደራ ተጠናቋል። በመቀጠልም የኡስታዝ አብዱልዋሲዕ ፕሮግራም «በትዳር እና ወጣትነት» ዙሪያ ለመጀመር በሽግግር ላይ እንገኛለን! ያልደረሳችሁ ፈጠን በሉ...

የነገው ፕሮግራም ማስታወሻ 📢 ነገ ረቡዕ (ግንቦት 12 / May 20) የተመራቂ ተማሪዎቻችን የ“WELL GO” የሽኝት ፕሮግራም ቀደም ሲል በተያዘለት መርሃ-ግብር መሠረት ልክ ከዙህር ሰላት በኋላ
የነገው ፕሮግራም ማስታወሻ 📢 ነገ ረቡዕ (ግንቦት 12 / May 20) የተመራቂ ተማሪዎቻችን የ“WELL GO” የሽኝት ፕሮግራም ቀደም ሲል በተያዘለት መርሃ-ግብር መሠረት ልክ ከዙህር ሰላት በኋላ በአል-ነጃሺ መስጂድ የሚካሄድ መሆኑን እያስታወስን፤ መላው ተመራቂዎች በዕለቱ ፏ ብላችሁ በሰዓቱ እንድትገኙ እናሳስባለን። ሰዓትን ማክበር ኢስላማዊ እሴት ነው፤ ነገ በሰዓቱ እንገናኝ!

Only 1 day to go! 🎓✨ Join us tomorrow to celebrate the incredible achievements of the Class of 2026. 📍 Venue: Al Nejashi Mo
Only 1 day to go! 🎓✨ Join us tomorrow to celebrate the incredible achievements of the Class of 2026. 📍 Venue: Al Nejashi Mosque ⏰ Time: Tomorrow, right after Dhuhr Prayer

AASTU Muslims union - Статистика и аналитика Telegram-канала @aastumuslims